Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

የካቶሊኮች ትንሣኤ በ ስሪላንካ | የመሀመድ አርበኞች ከ፪መቶ በላይ ክርስቲያኖችን ቤተክርስቲያን ውስጥ ገደሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 21, 2019

ለተገደሉት ነፍሳቸውን ይማርላቸው!

ክርስቶስ ከሙታን ተነሳ፣ በታላቅ ኃይልና ሥልጣን ሰይጣንን አሰረው፣ አዳምን ነጻ አወጣው። ከዛሬ ጀምሮ ደስታና ሰላም ሆነ፡፡ የጌታችን ትንሳኤ ለድል ዜና ብስራት ምንጭ በመሆኑ የሰይጣንንም ተሸናፊነት ገልጧልና የዲያብሎስ ልጆችን በጣም ያስቆጣል፡፡

የክርስቶስን ትንሣኤ በሰላም፣ በደስታና በፍቅር ለማክበር እናት፣ አባትና ልጆ ወደ ቤተክርስቲያን ሄዱ። ዲያብሎስ ግን በዚህ አልተደስተም፤ “ኢየሱስ ክርስቶስ መመለክ የለበትም፣ ቅዱሱ የክርስቶስ ስም መጠራትና መከበር የለበትም፤ ተከታዮቹ መደሰት የለባቸውም በስሙም መዳን የለባቸውም” በሚል የቅናትና የጥላቻ መንፈሱ የእርሱን ክፉ ስም፣ የእርሱን እርኩስ ተግባር ጎላ አድርጎ ለማሰማትና የበዓሉን ብሩክ መንፈስ ለማበላሸት እርኩስ ልጆቹን በመላክ ክርስቲያኖችን በፈንጅ አስጨፈጨፈ። “የኔ፣ የኔ ብቻ ፥ የኛ፣ የኛ ብቻ!!!

እስካሁን ከተጠቀሱት ገዳዮች መካከል ሦስቱ፤ መሀመድ፣ መሀመድ፣ መሀመድ ይባላሉ።

በአለም ላይ እንደ እስልምና በሰው ልጅ ላይ የመጣ መቅሰፍት የለም። እስልምና አንድ ቀን ከአገራችን እና ከመላው ዓለም እልም ብሎ እንዲጠፋ እጸልያለሁ።

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፴፬፥፲፮]

መታሰቢያቸውን ከምድር ያጠፋ ዘንድ የእግዚአብሔር ፊት ክፉን በሚያደርጉ ላይ ነው።”

[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፭፥፵፮]

እነዚያም ወደ ዘላለም ቅጣት፥ ጻድቃን ግን ወደ ዘላለም ሕይወት ይሄዳሉ።”

[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፫፥፲፩]

እንደ እጁ ሥራ ፍዳው ይደረግበታልና ለበደለኛ ወዮ! ክፉም ደርሶበታል።”

________________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: