በኒው ዮርክ ከተማ ቅዱስ ዮሐንስ ካቴድራልም የእሳት አደጋ ደርሶ ነበር
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 16, 2019
በዚህችው በ ኒው ዮርክ ከተማ ከሦስት ዓመታት በፊት፡ በ ኦሮቶዶክስ ዕለተ ትንሳኤ፡ ታሪካዊው የቅዱስ ሳቫ የሰርቢያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ሕንፃ የእሳት አደጋ ሰለባ ሆኖ ነበር፤ በዚሁ ዕለት በ ፬ የኦርቶዶክስ ዓብያተክርስቲያናት ላይ በመላው ዓለም ጥቃት ደርሶ እንደነበር በጦማሬ ላይ አውስቼው ነበር።
- War on Christians: FOUR Orthodox Churches Burn — All on Orthodox Easter
-
South Carolina church spray painted with ‘submit to God thru Islam’ on Palm Sunday
Leave a Reply