Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for April 9th, 2019

‘ቦብ’ ሙስሊሞችን አዋረዳቸው | ከሁሉ ቀድማ ጎረቤቶቿን የሚያስቀና ሥልጣኔ የፈጠረች ክርስቲያን ኢትዮጵያ ናት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 9, 2019

በሃይድ ፓርክ የ ‘መተንፈሻ መናፈሻ’ ይህን ድንቅ ትምህርት የሰጠን ጀግናው የሃይድ ፓርክ ክርስቲያን “ቦብ” ነው። በዚህ ትምህርቱ እስልምና የዓረብን ባሕል ማስፋፊያ መሣሪያ እንደሆነ፤ ለዚህም የግብጽ ኮፕቶች፣ ኑብያውያን እና ደቡብ ሱዳናውያን በምሳሌነት እንደሚቀርቡ ያስተምረናል።

የግብጽ ኮፕቶች እና ኑብያውያን ባሕላቸውንና ቋንቋቸውን ተግባራዊ እንዳያደርጉና የዓረብን ቋንቋ እና ባሕል እንዲከተከሉ ተገድደዋል። (በግብጽ አገር ኮፕትኛ ቋንቋን የተናገረ ምላሱ ይቆረጥ እንደነበር ታሪክ ያስተምረናል፤ ያውም በገዛ አገራቸው።

እስኪ እንደምሳሌ ወስደን አለባበስን በሚመለከት እራሳችንን እንጠይቅ፦ ለሴት ሙስሊም ወገኖቻችን ዋናው ቁምነገር ሰውነታቸውና ጸጉራቸው እንዳይታይ በልብስ መከለል ከሆነ የሚሸፈኑበትን ሂጃብ የሀገራቸውን ነጠላ ወይም ኩታ ቀሚሳቸውንም የሐበሻ ቀሚስ ማድረግ ሲችሉ የኢትዮጵያ የሆነውን ልብስ ወርውረው በመጣል የሚጠቀሙት ከላይ እስከ ታች የዓረብን ልብስ ነው። ይህ ምንን ያሳያል? አዎ! ለማንነታቸው ያላቸው ግምትና ጥላቻ ከፍተኛ መሆኑ ነው። እነዚህ ወገኖች ወደዱም ጠሉም በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ ለገዛ ሀገራቸው እሴቶች ጠላቶች ሆነዋል። እንግዲህ እስልምናን ሲቀበሉ ከልብሳቸው እስከ ቋንቋቸው ሁለነገራቸውን የዓረብ ለማድረግ መርጠዋል ማለት ነው።

የቦብ ሐተታ የሚያስተምረን፡ እስልምናን መቀበል ማለት የዓረብ ባሪያ ሎሌ ባንዳ መሆን ማለት እንደሆነ ነው፤ ይህም በመላው ዓለም በግልጽ የሚታይ ክስተት ነው፤ ሃይድ ፓርክን ጨምሮ።

ዓረቦች እንዲጠበቅላቸው የሚፈልጉት የራሳቸው ማንነት እንዳላቸው ሁሉ እኛም ኢትዮጵያውያን ከነሱ የተሻለ እንዲጠበቅልን የምንፈልገው ማንነት አለን። የራስን ጥሎ የዓረብን መያዝ ማለት የውዴታ ባርነት ነው። የገዛ ማንነትን መካድ ነው። ችግሩ ወገኖቻችን ይሄንን አለመረዳታቸው ብቻ ሳይሆን ለመረዳት አለመሞከራቸውና አለመፈለጋቸውም ነው።

በተለይ፡ በአሁን ሰዓት በቅናትና ምቀኝነት መንፈስ በተዋሕዶ ክርስትና ላይ ለተነሱት የጎረቤት ሃገራት ጠላቶቻችን፣ ለምዕራባውያን የክርስቶስ ተቃዋሚዎች እና ለዋቄዮ አላህ ልጆች ይህ ትልቅ ትምህርት ነው።

_________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የዋቄዮ አላህ ሰራዊት፣ “ከኦርቶዶክስ የጸዳች ኦሮሚያ” በሚል መርሕ በመነሳት የግመሉን ስጋና ደም በመቀበል ላይ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 9, 2019

እኛ የኢየሱስ ክርስቶስ ልጆች ክቡር ሥጋውንና ቅዱስ ደሙን ተቀብለን ምድራዊና ሰማያዊ ክብር እያገኘን ስንኖር ፥ የዋቄዮ አላህ ልጆች ደግሞ በፈቃዳቸው የግመሉን እርኩስ ስጋና ደም በመቀበለ ለሰይጣን መስዋዕት እያደረጉ ይሞታሉ። እጅግ በጣም ያሳዝናል!

ወገን፤ ለልጆችህ ስትል ተነሳ! በጉ ከፍየሎች የሚለይበት ዘመን ደርሷል፣ ጦርነት ላይ ነን፤ ሰላም ሳይኖር፤ ሰላም ሰላም አትበል!

_________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: