Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for April 1st, 2019

የአሜሪካ ውድቀት | በአሜሪካ ምክር ቤት ውስጥ ጀግናዋ ክርስቲያን የኢየሱስን ስም በማንሳቷ ሙስሊሟ አበደች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 1, 2019

የኢየሱስ ክርስቶስ ስም በአሜሪካ ምክር ቤት ውስጥ በፍጹም መነሳት የለበትም አለች። ለምን? እንግዲህ አብዛኛው ሰው ክርስቲያን በሆነባት አሜሪካ ደፍራ ተቃውሞዋን ያሰማችው የስልጣን ዕድሉ የተሰጣት ሙስሊሟ ብቻ ነች፤ አይሁዶች፣ ኢዓማኒያን፣ ቡድሂስቶች ወይም ሂንዱዎች አልተቃወሙም።

ያው እንግዲህ፦ የሙስሊሞች ቁጥር 0.6% በሆነባት አሜሪካ፡ የእነ ባራክ ሁሴን ኦባማና ክሊንተን ከሃዲ ፓርቲ መሀመዳውያን ሰርገው እንዲገቡ እርዳታውን እየሰጧቸው ነው። እነዚህ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ከ መስከረም አንዱ ጥቃት በፊት ይህን ያህል ደፍረው መንገድ ላይ እንኳን መናገር አይችሉም ነበር፤ አሁን ግን እባቦቹ የአሜሪካን መውደቂያ የሚያበስረውን የልብ ትርታ ማዳመጥ ስለቻሉ የልብ ልብ ብሏቸዋል፤ ግዚያቸውም አጭር ስለሆነ ተቅበጥብጠዋል።

አስታውሳለሁ፤ ከ18 ዓመታት በፊት፡ በኢትዮጵያ አዲስ ዓመት ዕለት፡ መሀመዳውያኑ ኒው ዮርክን ባጠቁ በማግስቱ፡ ይሸፋፈኑ የነበሩት ሴቶቻቸው መጋረጃዎቻቸውን ቤታቸው ጥለው ወንዶቻቸውም ጺሞቻቸውን ተላጭተው በአደባባይ በመውጣት ሙስሊም እንዳልሆኑ ለማሳየት ሞክረው ነበር። መካን በኑክሌር ቦምብ ያጠፏታል በሚል ስጋት ተርበድብደው ነበርና፤ ግን ሲያዩት አሜሪካውያኑ በሳውዲ ፈንታ አፍጋኒስታንን አጠቁ፤ እስካሁንም ድረስ እዚያው ይገኛሉ። ይህ ለሙስሊሞችን እንደገና አደፋፈራቸው፤ ሴቶቹ መጋረጃዎቻቸውን በብዛት መልበስ፣ ወንዶቹም ጺሞቻቸውን እንደገና ማሳደግ ጀመሩ፤ በዚህም የስደት ሂጂራውን፣ ሰርጎ ገብነቱን፣ ሽብሩንና ግድያውን በይበልጥ አስፋፉት።

_____________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: