አባ ተስፋ ሥላሴ ሞገስ | “ ከ A – Z ያሉ የላቲን ፊደላት ሁሉም ከኢትዮጵያዉያን የተወሰዱ ናቸዉ
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 26, 2019
አባቶች ለእኛ ትውልድ ከባድ ኃላፊነት በማስረከብ ትተውን እየሄዱ ነው።
ሉሲፈራውያኑ መጀመሪያ ቋንቋችንን ቀጥሎ ጤፋችንና ውሃችንን ከዚያ ደግሞ ሃይማኖታችንን አንድ ባንድ ሊነጥቁን ዳር ዳር እያሉ ነው። ታዲያ አባቶች እንዳያዝኑብን፣ እግዚአብሔርም እንዳይቀየመን የተሰጠንን ተወዳዳሪ የሌለው ትልቅ ፀጋና ኅብት የመከላከል ግዴታ አለብንና ወለም ዘለም ሳንል ቀበቷችንን ጠበቅ አድርገን እንዝመት።
ከሃዲዎቹ “ኦሮሞ ነን” ባዮች ቅራሬውን ላቲን መምረጣቸው ምን ያህል እግዚአብሔርን እና አባቶቻችንን እንደሚያስቀይም መገመት አያዳግትም።
Leave a Reply