Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2019
    M T W T F S S
     123
    45678910
    11121314151617
    18192021222324
    25262728293031
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

ጀግኖቹ እህቶቻችን ግዙፉን አውሮፕላን በ ኖርዌይ ኦስሎ ማረፊያ እንደ ርግብ አሳረፉት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 9, 2019

ንቅንቅ የማይል ድንቅ አስተራረፍ!፤ የሴቶች ቀን የኢትዮጵያ ሴቶች ቀን ተብሎ ቢሰይም ጥሩ ነው | አዎ! ባለፈው አመት ወደ አረጀንቲና ዘንድሮ ወደ ኖርዌይ፤ ሰማዩ ገደብ ነው፤ የምታኮሩ ናችሁ እህቶች።

የዛሬውን ዕለት ምዕራባውያኑ “የሴቶች ቀን” ይሉታል። ሜዲያው ሁሉ ሊያወራለት የሚገባው ሌላ ታሪካዊ ቀን ነው። እህቶቻችን በኢትዮጲያ አየር መንገድ ሙሉ በሴቶች ብቻ የተከናወነ የበረራ ጉዞ ወደ ኖርዌይ ዋና ከተማ ወደ ኦስሎ አድርገዋል። ለአራተኛ ጊዜ መሆኑ ነው በዚህ መልክ ሲበሩ።

በሴቶች ብቻ የበረረ ዓየር መንግድ የኢትዮጵያ ብቻ ነው። ለሴቶች መብት እንቆማለን የሚሉት ምዕራባውያን እንኳን ተመሳሳይ ተግባር ፈጽመው አያውቁም፤ ኖርዌይ እራሷ አንዷ ምሳሌ ናት።

ሴቶቻችን በዚህ መልክ ሲጎብዙ ደስ ይላል፤ ያኮራል፣ እሰይ ያሰኛል፣ ሊበረታታም ይገባዋል፤ በአረብ መጋረጃ የተሸፈኑ ግብዝ አስመሳዮች ግን የመከላከያ ሚንስትርና የ ”ስላም” ሚንስትር ሲሆኑ ያንገበግባል፣ ያሳዝናል፣ የኢትዮጵያን ሕዝብ ክፉኛ ያሰድባል፣ በታሪክ ያስወቅሳል፣ መቅሰፍት ያመጣል። እስኪ በቅድሚያ ሳውዲ አረቢያ ለሚገኙት የእምነት እህቶቻቸው መኪና ማሽከርከር እንዲፈቀድላቸው ጠበቃ ይቁሙ።

____________

One Response to “ጀግኖቹ እህቶቻችን ግዙፉን አውሮፕላን በ ኖርዌይ ኦስሎ ማረፊያ እንደ ርግብ አሳረፉት”

  1. Mario said

    ENDE AMORA HO ENDE AMORA HO YEKEREWN ZEFEN ENANTE KETELUT. EGHEZIABHER ETHIOPIAN YEBARKAT.

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: