በአብይ ጾም መግቢያ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ በሳውዲ አረቢያ ያልታወቀ “አደጋ” ደረሶበት ነበር
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 7, 2019
ከትናንትና ወዲያ ወደ አየርላንዷ ዳብሊን ይበር የነበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሁኔታ “አጠቃላይ አስቸኳይ ሁኔታ” ላይ ነበር ተብሎ ነበር።
አውሮፕላኑ ሳውዲ አረቢያዋ የቀይ ባሕር ወደብ ከተማ ጂድ አቅራቢያ ሲደርስ ወደ ፲ሺ ጫማ ወርዶ ነበር።
በረራ ኢቲ ፭፻፪ ከ አዲስ አበባ ነበር የተነሳው።
ከጥቂት ጊዜ በኋላ ግን አውሮፕላኑ ወደ ፖርት ሱዳን አምርቶ በ፳፫ ሺህ ጫማ ከፍታ ላይ በረራውን ወደ አየርላንድ በሰላም ቀጥሏል።
አጋጣሚ የሚባል ነገር ያለ አይመስለኝም። በእነዚህ ዕለታት በኢትዮጵያ ላይ ሴራ የሚጠነስሱት ኢሳያስ አፈወርቂ እና አብይ አህመድ (ሁለቱም ስሞቻቸው በ “አ”ይጀምራል)በረራ አብዝተዋል። ሶማሌ አሜሪካዋም ወደዚያው በርራለች፤ “አክቲቪስት” የሚባሉትም የምዕራቡ “ጠቃሚ ገገማዎች/ Useful Idiots፡“፡ አዲስ አበባን፡ አንዴ ፊንፊኔ ሌላ ጊዜ ደግሞ በረራ እያሉ እቃቃ ሲጫወቱ ይታያሉ።
Leave a Reply