Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2019
    M T W T F S S
     123
    45678910
    11121314151617
    18192021222324
    25262728293031
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

በአብይ ጾም መግቢያ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ በሳውዲ አረቢያ ያልታወቀ “አደጋ” ደረሶበት ነበር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 7, 2019

ከትናንትና ወዲያ ወደ አየርላንዷ ዳብሊን ይበር የነበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሁኔታ አጠቃላይ አስቸኳይ ሁኔታላይ ነበር ተብሎ ነበር።

አውሮፕላኑ ሳውዲ አረቢያዋ የቀይ ባሕር ወደብ ከተማ ጂድ አቅራቢያ ሲደርስ ወደ ፲ሺ ጫማ ወርዶ ነበር።

በረራ ኢቲ ፭፻፪ ከ አዲስ አበባ ነበር የተነሳው።

ከጥቂት ጊዜ በኋላ ግን አውሮፕላኑ ወደ ፖርት ሱዳን አምርቶ በ፳፫ ሺህ ጫማ ከፍታ ላይ በረራውን ወደ አየርላንድ በሰላም ቀጥሏል።

አጋጣሚ የሚባል ነገር ያለ አይመስለኝም። በእነዚህ ዕለታት በኢትዮጵያ ላይ ሴራ የሚጠነስሱት ኢሳያስ አፈወርቂ እና አብይ አህመድ (ሁለቱም ስሞቻቸው በ “አ”ይጀምራል)በረራ አብዝተዋል። ሶማሌ አሜሪካዋም ወደዚያው በርራለች፤ “አክቲቪስት” የሚባሉትም የምዕራቡ “ጠቃሚ ገገማዎች/ Useful Idiots፡ አዲስ አበባን፡ አንዴ ፊንፊኔ ሌላ ጊዜ ደግሞ በረራ እያሉ እቃቃ ሲጫወቱ ይታያሉ።

_______________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: