-
+ በአዲስ አበባ የአሜሪካው ኤምባሲ ግዙፍ ህንፃ መሬት ሥር በጣም የተራቀቀ ቴክኖሎጂ ተዘርግቶበታል
-
+ የገንዘብ ፍቅር ትውልድ እያበላሸ ነው
-
+ ለጥቅማጥቅም ሲል ሰው አገሩን ለባዕድ ለቅቆ እንዲወጣ እየተደረገ ነው
-
+ በነብዩ ሙሴ ጊዜ የነበረው የእስራኤል ሕዝብ ለእኛ ትምህርት ሊሆነን ይገባል
ትክክል ነው የምትናገሪው እናትዬ፤ ምንም አያጠራጥርም፤ የእነዚህን የአውሬውን አርበኞች ውስጣቸውን በደንብ ለማየት በቅተናል፤ ወረራው እኮ በአሜሪካ፣ አውስትራሊያ እና ደቡብ አፍሪቃ፤ የአረቦቹ ደግሞ በሰሜን አፍሪቃ ታይቷል፤ እንኳን የሕይወት ዛፍ በሚገኝባት አገራችን። ቃለ ሕይወት ያሰማልን፡ እህታችን!
እያንዳንዱ የምዕራብ እና አረብ ኤምባሲ በኢትዮጵያውያን ላይ ክፉ ድርጊት የሚሠራ ነው። እነዚህ ኤምባሲዎች የፀረ–ኢትዮጵያ ፀረ–ክርስትና ስለላ ተቋማት ናቸው። ለምሳሌ ቤተ መንግሥት ውስጥ የሚካሄደውን እያንዳንዱን “ምስጢር ነክ ስብሰባ” የሲ አይ ኤው አሜሪካ ኤምባሲ ያለምንም ችግር የማዳመጥ ብቃት አለው። ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ የተገደሉት ከታዘዙት ኢትዮጵያን የማጥፊያ የሃያ አምስት አመት ፕላን አሻፈረኝ ብለው ለማመጽ ሲዘጋጁ ነው፤ ሰምተዋቸዋልና። የሉሲፈራውያኑን ትዕዛዝ የማይቀበል ሥልጣን ላይ አይወጣም/ አይቆይም።
በጊዜውም እነ ዶ/ር አብይ አመድን እና ለማ ገገማን ዓይናችን እያየ ለዚህ ወቅት መልምለው አዘጋጅተዋቸው ነበር። ፕላኑም እንዳቀዱት በመካሄድ ላይ ነው፤ በሕዝባችን ሞኝነት ባጭር ጊዜ ውስጥ ከጠበቁት በላይ አንዳንድ ጊዚያው ድሎችን ተቀዳጅተዋል። ሰዶማዊው የአትኩሮት ፍለጋ እንቅስቃሴያቸው (ከአንድ ቦታ፣ ከአንድ አገር ወደ ሌላው ቶሎ ቶሎ መጓዝ፣ ካሜራ ፊት መቅረብ ወዘተ) ይህን ያሳየናል። አዎ! “ጣፋጯ” ድላቸው ለጊዜው ናት በቅርብ መራራ ትሆናለች። በተሰማሙበት እቅድ መሰረት እነ ዶ/ር አህመድ እና አቶ ለማ ይህን ኢትዮጵያን የማጥፊያ ተልዕኳቸውን ከፈጸሙ በኋላ ከኢትዮጵያ ሕዝብ ባጭር ጊዜ ውስጥ ሰብስበው የሰረቁትን ቢሊየን ዶላር ይዘው ከኢትዮጵያ እንዲወጡ ይደረጋል፤ ከዚያም ሲ አይ ኤ ወደ አዘጋጀላቸው የመጠለያ ቪላ ሄደው በፈርኦን ሙዚቃ ጮቤ ይረግጣሉ። ወይ ወደ ካይሮ ወይ ወደ ሚነሶታ ማለት ነው። ልክ እንደ ሌላው የ ሲ አየ ኤ እና አንዋር ኤል ሳዳት ቅጥረኛ፡ እንደ ኮሎኔል መንግስቱ ኃይለማርያም። ግን መስሏቸው ነው፤ ገሃነም እሳት ነው የሚጠብቃቸው!