Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2019
    M T W T F S S
     123
    45678910
    11121314151617
    18192021222324
    25262728293031
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for March 4th, 2019

ሸገር FM ራዲዮ ለ እኅተማርያም፤ “ሥላሴን እና ቅድስት ማርያምን እርሻቸው” አላት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 4, 2019

ያሳዝናል፤ የምዕራቡ ዓለም ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያም ሜዲያ በ666 ቁጥጥር ሥር ነው። ሜዲያዎቹ እና ሠሪዎቻቸው ፀረክርስቶስ፣ ፀረተዋሕዶ፡ ፀረኢትዮጵያ የሆነ አቋም ነው ያላቸው።

ትክክል ናት እህታችን፤ ቃለ ሕይወት ያሰማልን!

ዓለም እራስን በሚያስጠላ ቫይረስ ተለክፋለች

ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!” ይላል የሸገር ራዲዮ ተናጋሪ ውስኪ በጠበሰው ጉሮሮው። የትኛዋ ኢትዮጵያ? ሥላሴን እና ማርያምን መስማት የማትሻዋ ኢትዮጵያ? ደግሞ እኮ በጣም የሚያሳዝነው፤ እኅታችን ባሏን እና ወንድማችንን ባጣችበት ማግስት ይህን ነገር መስማቷ ነው፤ በሃዘን ወቅት፤ ያውም ገንዘቧን ከፍላአይይይ ግብዝነትበዲያብሎስ የተመረጡት እራስን በሚያስጠላ ቫይረስ ተለክፈዋልእንዴት አስቀያሚ ነገር ነው ጃል!

ለምሳሌ የኢትዮጵያ ናቸው የሚባሉት የውስጥም ሆኑ የውጭ ራዲዮ እና ቴሌቪዥን ጣቢያዎች ኢትዮጵያዊ የሆኑትን የተዋሕዶ አጽዋማትንና በዓላትን በማስመልከት በአግባቡ ሲያስተዋውቁ አይሰሙም/አይታዩም። ልብ ብለው ጣቢያዎቹን የሚከታተሉ ወገኖች ከታዘቧቸው ክስተቶች መካከል፤ ለምሳሌ የልደት ወይም የመስቀል በዓል ሲሆን፤ ገንዘብን ከሚመለከቱ ማስታወቂያዎች ጋር የተያያዘ ካልሆነ፡ ስለ በዓላቱ ምንነት ነካ ነካ አድርገው የሚያወሱት ልክ ዕለቱ ሲደርስ ነው። የተዋሕዶ መዝሙራትንማ በጭራሽ አሰምተው አያውቁም። በሌላ በኩል ግን የሙስሊሞች በዓላት ሲቃረቡ ከሁለት ሳምንታት ጀምረው ነው የፕሮግራሞቻቸውን ይዞታ ሁሉ የሚቀያየሩት። እንዲያውም በአረብኛ የተዜመ የእስላም ሙዚቃ በተደጋጋሚ ይቀርባል። የኢትዮጵያ የሆኑትን መዝሙራት አያቀርቡም፤ የጠላት አረብ የሆኑትን ግን ያስተዋውቃሉ። ይህ ታዲያ ቁጣና መቅሰፍት የሚያመጣ መርገም አይደለምን?

ከሁለት ዓመታት በፊት ባቀረብኩት ቪዲዮ የመድኃኔ አለም፣ ቅዱስ ዮሐንስና ቅዱስ ቂርቆስ ጸበል አገልጋይ ወንድማችን የሚከተለውን መረጃ እንደጠቆመኝ አውስቼ ነበር፦

፪ሺ፱ ዓ.ም ላይ ድንቁ የመድኃኔ ዓለም ፍልውሀ ጠበል በቂርቆስ ቤተክርስቲያን አካባቢ ሲገኝ፤

(”ሸገር ራዲዮ”፣“ኢቢሲ” እና ”ሙስሊም ፖሊሶች”)በቦታው ተገኝተው፤ “ውሃው በኬሚካል የተበከለ ነው፤ እንዳትጠመቁ! እንዳትጠጡ! ወዘተ” በማለት በሃሰት ለማስፈራራትና ተፈዋሹን ለማባረር ሞክረው እንደነበር፡ ነገር ግን ጠበሉ በሚፈውሳቸው ሰዎች ብዛት ለማፈር እንደበቁ

_________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጂሃድ በዘመነ ግራኝ አህመድ | በደቡብ ኢትዮጵያ ፲፩ የፕሮቴስታንት ቸርቾች በሙስሊሞች ተቃጠሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 4, 2019

በሻሸመኔ እና ሆሳዕና (ስሟ እስካሁን አልተቀየርም?) መካከል በምትገኛዋ በ ሀላባ ከተማ ነው ይህ አሳዛኝ ጂሃዳዊ ጥቃት የተፈጸመው። ገዠራ እና ዱላዎች የያዙ የመሀምድ አርበኞች “አላህ ስናክ ባር!“ እያሉ በመጮኽ ፕሮቴስታንቶቹን ለማጥቃት እንደ ዱር አራዊት ግር ብለው ሲሮጡ ቪዲዮው ላይ ይታያሉ። ይህ ጥቃት ቅድመ ዝግጅት የተደረገበትና በደንብ የተቀነባበረም እንደሆነ ታዛቢዎች ይናገራሉ። ከጥቃቱ ከሳምንት ቀደም ብሎ ሙስሊሞች በብዛት በሚኖሩባት በ ሀላባ ከተማ ብዛት ያላቸው ጂሃዲስቶች ልዩ ጉባኤ ማካሄዳቸው ተገልጧል። ፖሊሶችም በቸልተኝነታቸው የጥቃቱ ተባባሪዎች እንደሆኑ በተጨማሪ ተጠቁሟል።

_________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: