መታየት ያለበት | የመካን ካዕባ ጥቁር ድንጋይ የሚያፈራርሰው በአላህ የተጠላውና ቀጫጫ እግር ያለው ኢትዮጵያዊ ነው
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 25, 2019
ይህን የተነበየው የኢስልምና ነብይ መሀመድ ነው
[የዮሐንስ ራዕይ ፲፮÷፲፫፡፲፮]
“ከዘንዶው አፍና ከአውሬው አፍ ከሀሰተኛው ነብይ አፍ ጓጉንቸር የሚመስሉ ሶስት እርኩሳን መናፍስት ሲወጡ አየሁ ምልክት እያደረጉ የአጋንንት መናፍስት ናቸው።“
ተከታዩ ክፍል አስተያየት ከሰጠን ከአንድ ወንድማችን የተወሰደ ነው። መልካም ንባብ፦
ራዕ ፲፮÷፲፫፡፲፮ ከዘንዶው አፍና ከአውሬው አፍ ከሀሰተኛው ነብይ አፍ ጓጉንቸር የሚመስሉ ሶስት እርኩሳን መናፍስት ሲወጡ አየሁ ምልክት እያደረጉ የአጋንንት መናፍስት ናቸው ። በታላቁም ሀሉን በሚገዛ በእግዚአብሔር ቀን ወደ ሚሆነው ጦር እንዲያስከትቷቸው ወደ ዓለም ሁሉ ነገስታት ይወጣሉ ። እነሆ እንደ ሌባ ሁኘ እመጣለሁ ራቁቱን እንዳይሄደና እፍረቱን እንዳያዩ ነቅቶ ልብሱን የሚጠብቅ ብፁእ ነው ። በዕብራይስጥ አርማጌዶን ወደ ሚባል ስፍራ አስከተቱአቸው ።
ጌዶን ማለት መሰብሰቢያ መከማቻ መዲና ማለት ነው።እስራኤሎች ከግብፅ አርነት ነፃ ሆነው በባህር መካከል ወጥተው የሰፈሩበት ቦታ ሜጌዶል ይባላል ። ይህ መሰብሰቢያ ሰፈር ማለት ነው ።
ማጌዶሎ ( ዘፍ 14፲፬÷፩፡፫) ሰልፍ አደረጉ እነዚህ ሁሉ በሲዲም ሸለቆ ተሰብስበው ተባበሩ ይኸው የጨው ባህር ነው . . .ኤር ፵፬÷፩ በግብፅ ምድር በሚግዶል.. .ኤር ፵፬÷፲፬ በሚግዶል. . . ሰይፍ በዙሪያህ ያለውን በልቶታልና ተነስ ተዘጋጅም በሉ ) ኢየሱ የእስራኤል ልጆች ለጦርነት ያሳለፈበት ቦታ ጌዶን ብሎ ጠራው።በሰማርያና በናዝሬት መካከል በየጊዜው ደም የሚፈስበት ቦታ መጊዶ ይባላል ።
፩ኛ ነገ ፳፪÷፲፱ ሚኪያሰም እንግዲህ የእግዚአብሔር ቃል ስማ እግዚአብሔር በዙፋኑ ተቀምጦ የሰማይ ሰራዊት ሁሉ በቀኝ እና በግራ ቆመው አየሁ ። እግዚአብሔርም በሬማት ዘገለዓድ ይወድቅ ዘንድ አካአብን የሚያሳስት ማን ነው ? አለ ። አንዱ እንዲህ ያለነገር ሌላውም እንዲያ ያለ ነገር ተናጋረ ። መንፈስ ወጣ በእግዚአብሔር ፊት ቆሞ እኔ አሳስተዋለሁ አለ ። እግዚአብሔር በምን? አለው። እርሱም ወጥቸ በነብያቶች ሁሉ አፍ የሀሰት መንፈስ እሆናለሁ አለ ። እግዚአብሔርም ማሳሳትስ ታሳስተዋለህ ይሆንልሀልም ውጣ እንዲህም አድርግ አለ ። አሁንም እነሆ እግዚአብሔር በእነዚህ በነቢያትህ ሁሉ አፍ ሀሰተኛ መንፈስ አድርጓል እግዚአብሔርም በላይህ ክፉ ተናግሮብሀል ።
አርማጌዶን= አረብ + መካ +ጌዶን =አረብ መሰሰብሰቢያ መካ መዲና ሳውዲ አረቢያ ሀሰተኛው ነብይና አርማጌዶን [ራዕ ፲፮÷፲፫፡፲፮]
አርማጌዶን የጥፋት እርኩሰት መናፍስት የተቆጣጠራቸው የሚሰሰበሰቡበት ስፍራ ፣የሀሰት አባት፣ በሆነው በቀድሞ ስሙ ሣጥናኤል በአሁኑ ስሙ ዲያብሎስ=ወራዳ=ዉዳቂ በተባለው ነው ። ለዚህ ለስሙ ሲል ለውርደቱ ለውድቀቱ ሲል የሰው ዘር አባት አዳምን ለመግደል ከሰማይ የወረወረው ጥቁር ድንጋይ ይገኝበታል ። ለዚህ ጥቁር ድንጋይ ወደ ወደቀበት እንዲሰግዱ እንዲዘይሩ በሀሰተኛው ነብይ ላይ አድሮ ያናገረውን እስካሁን እየፈፀመ ነው ። እግዚአብሔር እስከወሰነለት ድረስ ይከናወንለታል ። አስተውሉ ዲያብሎስ አዳም የዲያብሎስ ባሪያ ነው ። ሄዋን የዲያብሎስ ባሪያ ናት ብሎ ያስፈረመበት ሁለት ድንጋዮች አንዱን በዮርዳኖስ ሌላውን በሲኦል አኖረው ። ጌታ አምላክ ኢየሱስ ክርስቶስ አንዱን በዮርዳኖስ ሲጠመቅ አቀለጠው።ሌላውን በአፀደ ነፋስ ሲኦል ወርዶ ደመሰለው ።
ዲያብሎስን ምርኮውን ለቀቀ ተቀጠቀጠ ። ሲኦል ተበረበረች ባዶዋን ቀረች ። ወደ ሶስተኛው ጥቁር ድንጋይ ተዙሮ ዛሬም እስማኤላውያን ይሰግዳሉ ÷ይሰበሰባሉ ÷ ይከማቻሉ ።
፩ኛ ዮሀ፬÷፩ .ወዳጆቸ ሆይ መንፈስን ሁሉ አትመኑ ነገር ግን መናፍስት ከእግዚአብሔር ሆነው እንደ ሆነ መርምሩ ፤ ብዙወች ሀሰተኛ ነብያት ወደ ዓለም ወጥተዋልና ።
ኤር፮÷፲፮ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል መንገድ ቁም ተመልከቱትም የቀደመችዋን መንገድ ጠይቁ መልካሚቱም መንገድ ወዴት እንደሆነች እወቁ በእርሷም ላይ ሂዱ ለነፍሳችሁ እረፍት ታገኛላችሁ እነርሱግን አንሄዱባትም አሉ ።
የአዳም ፣ የሂኖክ ፣ የአብርሀም ፣ የይሳቅ ፣የያዕቆብ ፣ የነብያት የሀዋርያት ፣ የሰማዕታት ፣ የፃድቀን የአበው ሀይይማኖት ። ልብስ የተባለች ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ሀይማኖት ናት ። ORTHO +DOX= የመጀመሪያ የበፊት ቀጥተኛ + እምነት መንገድ
ተዋህዶ ሀይማኖታችሁን ጠብቁ!!!
በቪዲዮው ላይ ከተላኩት ግሩም የተመልካች አስተያየቱች መካከል፦
- “የተባረኩ ኢትዮጵያውያን!”
- “በምድር ላይ ትልቁን ጣዖት ለማጥፋት ከኢትዮጵያውያን ጎን እሰለፋለሁ”
- “መቼስ ያ ጥቁር ሰውዬ ጀግናዬ ነው የሚሆነው”
- “አንድ ሰይጣንን የሚመስል ጥቁር ሰው ጥቁሩን ድንጋይ ያፈርሰዋል”
- “ይፈለጋል፦ ቀጫጫ እግር ያለው ጥቁር ሰው ከኢትዮጵያ!”
- “ሀይሌ ገብረ ሥላሴን እና የኢትዮጵያ አትሌቶች ሠራዊትን ልብ በል“
- “እኔ ከኢትዮጵያ ነኝ፣ ቀጫጫ እግርም ነው ያለኝ፤ ምናልባት እኔ የተመረጥኩ እሆን?”
- “ለኢትዮጵያ መዋጮና ድጎማ ማድረግ አለበን!”
- “መሀመድ ጠላቶቹ የሆኑትን የ ክርስቶስ ተከታዮችን እና ጥቁሮችን ለመግደል እስልምናን መሠረተ“
- “ይህን ቪዲዮ ከተመለከትኩ በኋላ ለጥቁር ህዝቦች ትልቅ አክብሮት ሰጠሁ”
- “ባካችሁ ይህን ቀጭን እግር ያለውን ጥቁር ሰው ኢትዮጵያ ሄደን እንፈልገው“
- “ጥቁር ሰው ካዕባን ያጠፋል፣ ትምህርት ደግሞ እስልምናን ያጠፋል“
- “ይህን ጉድ የሚያውቅ አንድ ጥቁር ሰው እንዴት እስላም ይሆናል?”
- “ኢትዮጵያ ጥንታዊት የክርስትና አገር ናት“
- “ኢትዮጵያ? የቃል ኪዳኑ ታቦትም እዚያ ነው የሚገኘው፤ በአጋጣሚ?”
- “ምናለ ቀጭን እግር ያለው ኢትዮጵያዊ ብሆን”
- “በቅርቡ ኢትዮጵያን እጎበኛለሁ”
- “መሀመድ አንድ ቀን እውነቱ እንደሚወጣ አውቋል፤ እኔ ቀጭን እግር ካለው ኢትዮጵያዊው ጋር አብሬው ነኝ“
- “በተግባር ላይ የሚውል የመሀመድ ብቸኛ ትንቢት”
- “ኢትዮጵያዊው ጓደኛየ ይህን ሰምቶ መሳቁን ካቆም በኋላ፤ “እንሂድ፤ እናድርገው!” አለኝ”
- “ከሳምንታት በፊት በረሮና አንበጣ በካዕባው ድንጋይ ላይ ጥቃት ስነዝረው ነበር”
- “ካዕባን የሚያጠፋው ኢትዮጵያዊ ምን ያህል የታደለ ቢሆን ነው!”
- “የኢትዮጵያዊያን ህይወት በጣም ጠቃሚ ናት!!!”
- “ለኢትዮጵያውያን እርዳታ መስጠት አለብን”
- “ካዕባ የሰይጣን ምሽግ ነው“
- “አንድ ቀን ከኢትዮጵያ የመጣ አንድ ጦረኛ ካዕባን ያጠፋል፤ ዓለማችንም እርሱን በጉጉት እየጠበቀች ነው“
- “ታዲያ አሁን ሳውዲ አረቢያ ቀጭን እግር ያለውን ኢትዮጵያዊ አታስገባም ማለት ነው”
- “ባራክ ኦባማ ጥሩ እድል አመለጠው”
- “ለኢትዮጵያውያን የከበረ ሰላምታ“
- “ካዕባ የሰይጣን ቤት ነው“
- “ካዕባ በአለም ዙሪያ የሽብርተኝነት ሁሉ ማዕከል ነው፤ ካዕባው ከጠፋ የሽብርተኝነት ሥራ እና እብሪት በሙሉ ይጠፋል፤ እግዚአብሔር ሆይ፡ ቀጭን እግር ያለውን ኢትዮጵያዊ ቶሎ ላክልን”
- “በጣም የሚገርመኝ ነገር፤ ኢትዮጵያውያን ለጥንቱ ኢስላማዊ ህብረተሰብ እርዳታ አደረጉ፤
- ከዚያ በኋላ የሙስሊሞች ቁጥር ከፍ ሲል ኢትዮጵያውያንን በጂሃድ ለመግደል ተመለሱ። በእርግጥ ኢትዮጵያውያ በተደጋጋሚ ጊዜያት የደረሰባን ጥቃት መክታለች፤ ለዚህም ነው እስካሁን ድረስ ኢትዮጵያ በዋነኛነት የክርስትያን ሃገር ሆና የቆየችው።”
Leave a Reply