“ለ፪ሺ ዓመታት ያህል ኢትዮጵያ የጥቁር ክርስቲያኖች መናኽሪያ ነበረች” በማለት ክርስቲያኑ ሙስሊሙን አሳፈረው
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 19, 2019
ሙስሊሙ፤ “ጥቁር ሰው የቤተክርስቲያን መሪ ሆኖ አያውቅም” በማለት ሲቀላብድ፤ ክርስቲያኑ፤ “የ፪ሺ ዓመት ያስቆጠረችውን የ ኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ታሪክ አታውቅም ማለት ነው” በማለት መለሰለት።
እነዚህ የዲያብሎስ ልጆች እንዲህ እያታለሉ ነው እውቀቱ የሌላቸውን፡ በተለይ ጥቁሮችን ወደ እስልምና ድቅድቅ ጨለማ ለማስገባት የሚሞክሩት። ወዮላችሁ፡ እናንት አታላዮች!
_________
Like this:
Like Loading...
Related
This entry was posted on February 19, 2019 at 20:56 and is filed under Ethiopia, Faith.
Tagged: ሃይድ ፓርክ, ለንደን, ሐሰት, መተንፈሻ, መናፈሻ, ሙስሊሞች, ቤተክርስቲያን, እስልምና, ክርስቲያኖች, የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን, Christian Church, Hyde Park, Lies, London, Speakers Corner. You can follow any responses to this entry through the RSS 2.0 feed.
You can leave a response, or trackback from your own site.
ethioppian_gon said
I would like to introduce my self ,I am Mirie from Gondar Ethiopia .
I read your post ,but I don’t who are realy.would you introduce your self?