Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • February 2019
    M T W T F S S
     123
    45678910
    11121314151617
    18192021222324
    25262728  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

ከመከራክቶ ሲዖል አምልጬ በ ቅዱስ ራጕኤል ቤተክርስቲያን ሕይወት አገኘሁ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 17, 2019

ጨለማው በብርሃን አለቀ

ይህ ውብ የቤተክርስቲያን ግቢ በሲኦል ተከብቧል ብል አላጋነንኩም። ዙሪያውን ቀፋፊ በሆኑ የገባያ ቦታዎች፣ በመስጊዶች እና ቆሻሻ አውድማ የተከበበ ነው። ከመስጊዱ አዛን ጩኸት ጋር ውሾችም አብረው ሲጮሁና ሲያላዝኑ ይሰማሉ። የአካባቢው አቧራ ዓይን ያሳውራል፣ የቆሻሻው ሽታ አያድርስ ነው። በዚያ ላይ የአካባቢው ሰው ቀዥቃዣነትና ስነምግባር አልባነት፣ ለጣዖት የሚደፉት ሙስሊሞች እና ጥቁር ድንኳን ለብሰው ለገባያ የሚንጎራደዱት ሴቶቻቸው ሁኔታ፣ በእውነት ከአካባቢው ቶሎ ውጡ ውጡ የሚያሰኝ ነው። ሁሉም ነገር ጭልምልም ያለ ነው! ሌላ የሚያሳዝነው ነገር በአካባቢው ያሉት ክርስቲያኖችም ሆኑ ሙስሊሞች ይህን ነገር መላመዳቸውና ልዩነቱን ለመገንዘብ አለመቻላቸው ነው። እንግዲህ እነሱ ‘ኑሮ ካሉት፣ መቃብር ይሞቃል’ ይላሉ፡፡ እኔ ግን ‘ኑረው ካዩት፣ መቃብር ይሞቃል’ እላለሁ፡፡

አሁንም እያጋነንኩ አይደልም፤ ልክ ራጉኤል ቤተክርስቲያን ቅጥር ግቢ ውስጥ ስገባ ያ ሁሉ መንፈስን የሚያውክ ነገር እልም ብሎ ጠፋ፤ ብርሃኑ የአካባቢውን ድቅድቅ ጨለማ በመግፋት አካባቢውን አፍክቶት ይታያል፡ የሚገርም ነው! በአንድ ሰዓት ውስጥ የሲዖልን እና የመንግሥተ ሰማያትን የተለያዩ ገጽታዎች በድጋሚ ለመገንዘብ በቅቼ ነበር።

_________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: