Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • February 2019
    M T W T F S S
     123
    45678910
    11121314151617
    18192021222324
    25262728  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

ኢሉሚናቲው ፋራካን | “ጥቁር አሜሪካውያን ሙስሊሞች ከሌላው ተለይተው የራሳቸውን ካሊፋት መመስረት አለባቸው”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 5, 2019

በተታለሉት የኢትዮጵያ ነገሥታት እርዳታ የዓለማችን ነቀርሳ ለመሆን የበቃው እስልምና እንደመቅሰፍት ወደ አሜሪካ መላኩን ከመስከረም አንዱ ጥቃት ወዲህ በደንብ ማየት ችለናል።

የኢሉሚናቲዎቹ አምልኮተ ሰይጣን እና የእስልምና ሰይጣን አምልኮት የአንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታዎች ናቸው፤ የማይገናኙና የሚጻረሩ መስለው ሊታዩ ይችላሉ፡ ነገር ግን ሁለቱም የሉሲፈር ልጆች ናቸው።

ወስላታው ሉዊስ ፍራካንም የዚህ መቅሰፍት አካል ነው። የጥቁር ሙስሊሞች መሪ የሆነው ሉዊስ ፋራካን በአሜሪካ ውድቀት ላይ ትልቅ ሚና ከሚጫወቱት የእነ ሲ.አይ.ኤ ምልምሎች መካከል አንዱ ነው። ቪዲዮው ይህን ይጠቁመናል።

በተጨማሪክርስቲያን ልዑል በግልጽ እንዳስረዳው እስልምና የዘረኞች አምልኮት ነው፤ የእስልምና አምላክ ጥቁሮችን በጣም ይጠላል፤ በቁርአን እና ሀዲት ላይ እንደተጻፈው አላህ፤

ጥቁሮችን አልወዳቸውም ወደ ሲዖል ይገባሉ፤ ምክኒያቱም ለሲዖል ነውና የተፈጠሩት

ይላል።

አላህ እንዲህ ብሏል፦

በአዳም ግራ ትከሻ በኩል ያለው ጥቁር ወደ ሲዖል ይገባል፡ ደንታ የለኝም! በቀኙ ትከሻ በኩል ያለው ነጭ ወደ ገነት ይገባል።”

ይህን እና ሌሎች በጣም የሚዘገንኑ ነገሮች በቁርአን ያነበበ እንደ ሉዊስ ፋራካን ያለ አንድ ጥቁር፣ ወይም አንድ ኢትዮጵያዊ እንዴት ሙስሊም ይሆናል? ለምን?

ወስላታው ፋራካን የጥቁሮችን በደል እንደ መሣሪያ አድርጎ በመያዝ የስልጣኑን እድሜ ያራዝማል፤ እግረ መንገዱንም ብዙ ጥቁሮችን ወደ ሲዖል መንገድ ይወስዳል። ልክ እንደ መሀመዱ መጥፎ የሆነ ሰው፤ በጣም እርኩስ ሰው!

_________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: