Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • February 2019
    M T W T F S S
     123
    45678910
    11121314151617
    18192021222324
    25262728  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for February, 2019

የእስልምና ገነት ከሕፃናት ወንዶችና ልጃገረዶች ጋር ግብረ ሰዶማዊ ተግባር የሚፈጸምበትና ወይን ጠጅ የሚገኝበት ቦታ መሆኑ ሲገለጥ አብዱላዎች አበዱ #፩

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 27, 2019

ይህ በጣም አስደናቂ ትዕይንት ነው፤ ከዚህ በፊት በዚህ መልክ አይቼው አላውቅም። እውነታዊ ድራማ!

እንግዲህ መረጃው የተገኘው ሙስሊሞች ቅዱሳት ከሚሏቸው መጻሕፍት፡ ከቁርአን እና ከሃዲት ነው። ለመስማት እንኳን የሚቀፉትን ቃላት የተናገሩትም አላህ እና መሀመድ ናቸው።

እዚህ ላይ የሚገርመው እነዚህ አጸያፊ የሆኑ ቃላት በቁርአናቸው እንዳሉ የማያውቁት ሙስሊሞች ይህን ሲሰሙ በድንጋጤና ግራ በመጋባት የስካር ዓይነት ሁኔታ ላይ ወድቀው ይታያሉ፤ በጽሑፉ ላይ ዕውቀቱ ያላቸው ሙስሊሞች ደግሞ በቁጣና በንዴት እንደ እብድ ወዲያና ወዲህ እያሉ ለማጭበርበር ይወራጫሉ፤ ሃቁ እንዲታወቅባቸውና ሌላው እንዲሰማባቸው አይሹምና። (ምስጢሩ እንዳይታወቅባቸው በአረብኛ ቋንቋ ካባ ሸፍነውት ነበር)

አዎ! እውነት መራራ ናት! በአንድ በኩል በጣም ያሳዝናሉ፤ በሌላ በኩል ግን እነርሱን ለማንቃት፡ በተለይ በአሁኑ ዘመን፡ እንዲያውም ይህ በጣም ቀላሉና ጎጂ ያልሆነው መንገድ ነው፤ ከራሳቸው በተገኘው መረጃ (እባብ ሲነድፈን መድኃኒቱን የምናገኘው ከራሱ ከእባቡ መርዝ ነውና፟)

ክርስቶስ ዳግም ሲመጣ፤ “አይዟችሁ! እያለ የሚያባብለን ወይም እንደገና የሚሰቀልልን ይመስለናልን? በጭራሽ! ጌታችን ለሁለተኛ ጊዜ ሲመጣ “ዳግም ምጽአት”፡ ቪዲዮው ላይ በለንደኑ መናፈሻ እንደሚታየው ዓይነት ዕድል አይኖርም፤ እንዲያውም በጣም ኃይለኛና አስፈሪ የሆነ ፍርድ ይሰጣል እንጂ፤ ክርስቶስ ለመንግሥቱ የማይፈልጋቸውን ሁሉ መንጥሮ ይጥላላ፤ ይህ ጊዜ ሰማያት የሚንዋወጡበትና የሚያልፉበት ቀድሞ የነበረው ፍጥረት ሁሉ በእሳት ነበልባል የሚቀልጥባት፤ ምድርና በእሷ ላይ ያለው ፍጥረት ሁሉ የሚቃጠልባት ጌዜ ይሆናል።

_________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጉድ በታናሿ ብሪታኒያ | ክርስቲያኑ መጽሐፍ ቅዱስን ስለሰበከ ታሠረ ፥ ሙስሊሙ ለፖሊስ ስለጠቆመበት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 27, 2019

አንድ አፍሪቃዊ የጎዳና ሰባኪ ወንጌልን ለእግረኞች በሚያካፍልበት ወቅት ዘረኛ የሆነ ስድብ ተሳድበሃልበሚል ወቀሳ በእንግሊዝ ፖሊሶች ተይዞ በቁጥጥር ስር ውሏል።

ይህ ቪዲዮ በአጭር ጊዜ ውስጥ ከሁለት ሚሊዮን ጊዜ በላይ ተጋርቷል። ቪዲዮው በ ሰባኪው እና ሁለት የፖሊስ መኮንኖች መካከል ያለውን ልውውጥ ያሳያል። በዚህ ምልልስ ሰባኪው ከፈልጋችሁ ልታሰሩኝ ትቻላላችሁ”፤ ብሎ ለ መኮንኖቹ ሲነግራቸው ይሰማል። ቀጥሎምህይወታችሁን ለጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ስጡአላቸው። ከፖሊስ መኮንኖቹ አንዱ፡ “ምን እያደርግክ ነው እዚህ?“ ብሎ ሲጠይቀው፥ ሰባኪው፤እየሰበኩ ነውበማለት መለሰለት።

ከቪዲዮው እንደሚሰማው መኮንኑ ሰባኪውን፡ ሂድ ከዚህ ቦታ!” አለው። ሰባኪውም ከቦታው ንቅንቅ እንደማይል ሲነግረው፤ ፖሊሱ “እንግዲያውስ ሰላም እየነሳህ ስለሆነ ህግ ጥሰሃል በቁጥጥር ስር ትውላለህ”፡ አለው። ሰባኪው በምላሹም፡ አልሄድም፤ ምክንያቱም ለእነርሱ እውነትን መናገር ስላለብኝ ነው። ኢየሱስን ብቸኛ መንገድና እውነት ነው፤ ምክንያቱም ኢየሱስ ብቸኛ መንገድና እውነት ሕይወትም ስለሆነ ነው። መኮንኑም፡ ይሄን አደንቃለሁ፤ ግን ማንም ሊያዳምጠው አይፈልግምበማለት መለሰለት።

ሰባኪውም፡ እርስዎ መስማት አይፈልጉም? ሲሞቱ ይሰሙታል።” በማለት መለሰለት። በዚህ ጊዜ መኮንኖቹ ሰባኪውን ገስጠው አሠሩት፤ መጽሐፍ ቅዱሱንም ወሰዱበት። ሰባኪውም፡ መጽሐፍ ቅዱሴን አትውሰዱብኝ” ሲል፥ ሌላኛው ፖሊዝ ይህን ዘረኛ ከመሆንህ በፊት ይህን ቀድመህ ልታስብበት ይገባህ ነበር።አለው።

የዓይን ምስክሮች እንደጠቆሙት፤ ብዙዎች ለዘመናት ሰበካ በሚያደርጉበት በዚህ በለንደን ሳውዝጌት ባቡር ጣቢያ አካባቢ፡ ይህ አፍሪቃዊ ባለፈው ቅዳሜ እንደተለመደው ሲሰብክ አንድ ሙስሊም ወደ እርሱ መጥቶ መጽሐፍ ቅዱሱን አንቋሽሾ እና ሰባኪውንም ሰድቦ ካለፈ በኋላ ወደ ፖሊሶች ሄዶ “ይህ ጥቁር ክርስቲያን እስልምናን ተሳድቧል” በማለት ክስ አቀረበ(ይህ በአላህ እና ዋቄዮ ባሪያዎች ዘንድ የተለመደ ነገር ነው፤ በዳዮች ሆነው ተበዳዮች…)፤ ፖሊሶቹም በጥድፊያ ወደ ክርስቲያኑ ሰባኪ አመሩ

ምንጭ

ዋውው! በአንድ ጤናማ ማሕበረሰብ ሊታሠር የሚገባው ሙስሊሙ ነበርግን ታላቋ ብሪታኒያ እየወደቀችና እያነሰች ነውተበለሻሽታለች። በዋና ከተማዋ በለንደን ፓኪስታኒውን ሙስሊም በከንቲባነት ካስቀመጡበት ጊዜ አንስቶ በከተማዋ በጣም የሚያሳፍርና የሚያሸማቅቅ ሥራ እየተሠራ ነው። እስኪ ይታየን፤ ይህ አፍሪቃዊ ክርስቲያን ከናይጄሪያ ነው፤ በናይጄሪያ ወንድሞቹ በሙስሊሞች እየጨፈጨፉ ነው። ወደ እንግሊዝ መጥቶ ደግሞ የሳጥናኤል አሸከሮች ዔሳውያን ፖሊሶች እና መሣሪያዎቻቸው በሆኑት በእስማኤላውያኑ የዱር አህዮች እግር ይረገጣል።

አቤት ቅሌት! በእውነት እጅግ በጣም የሚገርም ዘመን ላይ ነን።

_________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

እናቶቻችንን የሚያፈናቅሉትን አጋንንት ቅዱስ ገብርኤል ቀጥቅጦ ይጣላቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 26, 2019

__________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

መታየት ያለበት | የመካን ካዕባ ጥቁር ድንጋይ የሚያፈራርሰው በአላህ የተጠላውና ቀጫጫ እግር ያለው ኢትዮጵያዊ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 25, 2019

ይህን የተነበየው የኢስልምና ነብይ መሀመድ ነው

[የዮሐንስ ራዕይ ፲፮÷፲፫፡፲፮]

ከዘንዶው አፍና ከአውሬው አፍ ከሀሰተኛው ነብይ አፍ ጓጉንቸር የሚመስሉ ሶስት እርኩሳን መናፍስት ሲወጡ አየሁ ምልክት እያደረጉ የአጋንንት መናፍስት ናቸው።

ተከታዩ ክፍል አስተያየት ከሰጠን ከአንድ ወንድማችን የተወሰደ ነው። መልካም ንባብ፦

ራዕ ፲፮÷፲፫፡፲፮ ከዘንዶው አፍና ከአውሬው አፍ ከሀሰተኛው ነብይ አፍ ጓጉንቸር የሚመስሉ ሶስት እርኩሳን መናፍስት ሲወጡ አየሁ ምልክት እያደረጉ የአጋንንት መናፍስት ናቸው ። በታላቁም ሀሉን በሚገዛ በእግዚአብሔር ቀን ወደ ሚሆነው ጦር እንዲያስከትቷቸው ወደ ዓለም ሁሉ ነገስታት ይወጣሉ ። እነሆ እንደ ሌባ ሁኘ እመጣለሁ ራቁቱን እንዳይሄደና እፍረቱን እንዳያዩ ነቅቶ ልብሱን የሚጠብቅ ብፁእ ነው ። በዕብራይስጥ አርማጌዶን ወደ ሚባል ስፍራ አስከተቱአቸው ።

ጌዶን ማለት መሰብሰቢያ መከማቻ መዲና ማለት ነው።እስራኤሎች ከግብፅ አርነት ነፃ ሆነው በባህር መካከል ወጥተው የሰፈሩበት ቦታ ሜጌዶል ይባላል ። ይህ መሰብሰቢያ ሰፈር ማለት ነው ።

ማጌዶሎ ( ዘፍ 14፲፬÷፩፡፫) ሰልፍ አደረጉ እነዚህ ሁሉ በሲዲም ሸለቆ ተሰብስበው ተባበሩ ይኸው የጨው ባህር ነው . . .ኤር ፵፬÷፩ በግብፅ ምድር በሚግዶል.. .ኤር ፵፬÷፲፬ በሚግዶል. . . ሰይፍ በዙሪያህ ያለውን በልቶታልና ተነስ ተዘጋጅም በሉ ) ኢየሱ የእስራኤል ልጆች ለጦርነት ያሳለፈበት ቦታ ጌዶን ብሎ ጠራው።በሰማርያና በናዝሬት መካከል በየጊዜው ደም የሚፈስበት ቦታ መጊዶ ይባላል ።

፩ኛ ነገ ፳፪÷፲፱ ሚኪያሰም እንግዲህ የእግዚአብሔር ቃል ስማ እግዚአብሔር በዙፋኑ ተቀምጦ የሰማይ ሰራዊት ሁሉ በቀኝ እና በግራ ቆመው አየሁ ። እግዚአብሔርም በሬማት ዘገለዓድ ይወድቅ ዘንድ አካአብን የሚያሳስት ማን ነው ? አለ ። አንዱ እንዲህ ያለነገር ሌላውም እንዲያ ያለ ነገር ተናጋረ ። መንፈስ ወጣ በእግዚአብሔር ፊት ቆሞ እኔ አሳስተዋለሁ አለ ። እግዚአብሔር በምን? አለው። እርሱም ወጥቸ በነብያቶች ሁሉ አፍ የሀሰት መንፈስ እሆናለሁ አለ ። እግዚአብሔርም ማሳሳትስ ታሳስተዋለህ ይሆንልሀልም ውጣ እንዲህም አድርግ አለ ። አሁንም እነሆ እግዚአብሔር በእነዚህ በነቢያትህ ሁሉ አፍ ሀሰተኛ መንፈስ አድርጓል እግዚአብሔርም በላይህ ክፉ ተናግሮብሀል ።

አርማጌዶን= አረብ + መካ +ጌዶን =አረብ መሰሰብሰቢያ መካ መዲና ሳውዲ አረቢያ ሀሰተኛው ነብይና አርማጌዶን [ራዕ ፲፮÷፲፫፡፲፮]

አርማጌዶን የጥፋት እርኩሰት መናፍስት የተቆጣጠራቸው የሚሰሰበሰቡበት ስፍራ ፣የሀሰት አባት፣ በሆነው በቀድሞ ስሙ ሣጥናኤል በአሁኑ ስሙ ዲያብሎስ=ወራዳ=ዉዳቂ በተባለው ነው ። ለዚህ ለስሙ ሲል ለውርደቱ ለውድቀቱ ሲል የሰው ዘር አባት አዳምን ለመግደል ከሰማይ የወረወረው ጥቁር ድንጋይ ይገኝበታል ። ለዚህ ጥቁር ድንጋይ ወደ ወደቀበት እንዲሰግዱ እንዲዘይሩ በሀሰተኛው ነብይ ላይ አድሮ ያናገረውን እስካሁን እየፈፀመ ነው ። እግዚአብሔር እስከወሰነለት ድረስ ይከናወንለታል ። አስተውሉ ዲያብሎስ አዳም የዲያብሎስ ባሪያ ነው ። ሄዋን የዲያብሎስ ባሪያ ናት ብሎ ያስፈረመበት ሁለት ድንጋዮች አንዱን በዮርዳኖስ ሌላውን በሲኦል አኖረው ። ጌታ አምላክ ኢየሱስ ክርስቶስ አንዱን በዮርዳኖስ ሲጠመቅ አቀለጠው።ሌላውን በአፀደ ነፋስ ሲኦል ወርዶ ደመሰለው ።

ዲያብሎስን ምርኮውን ለቀቀ ተቀጠቀጠ ። ሲኦል ተበረበረች ባዶዋን ቀረች ። ወደ ሶስተኛው ጥቁር ድንጋይ ተዙሮ ዛሬም እስማኤላውያን ይሰግዳሉ ÷ይሰበሰባሉ ÷ ይከማቻሉ ።

፩ኛ ዮሀ፬÷.ወዳጆቸ ሆይ መንፈስን ሁሉ አትመኑ ነገር ግን መናፍስት ከእግዚአብሔር ሆነው እንደ ሆነ መርምሩ ፤ ብዙወች ሀሰተኛ ነብያት ወደ ዓለም ወጥተዋልና ።

ኤር፮÷፲፮ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል መንገድ ቁም ተመልከቱትም የቀደመችዋን መንገድ ጠይቁ መልካሚቱም መንገድ ወዴት እንደሆነች እወቁ በእርሷም ላይ ሂዱ ለነፍሳችሁ እረፍት ታገኛላችሁ እነርሱግን አንሄዱባትም አሉ ።

የአዳም ፣ የሂኖክ ፣ የአብርሀም ፣ የይሳቅ ፣የያዕቆብ ፣ የነብያት የሀዋርያት ፣ የሰማዕታት ፣ የፃድቀን የአበው ሀይይማኖት ። ልብስ የተባለች ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ሀይማኖት ናት ። ORTHO +DOX= የመጀመሪያ የበፊት ቀጥተኛ + እምነት መንገድ

ተዋህዶ ሀይማኖታችሁን ጠብቁ!!!

በቪዲዮው ላይ ከተላኩት ግሩም የተመልካች አስተያየቱች መካከል፦

  • የተባረኩ ኢትዮጵያውያን!”
  • በምድር ላይ ትልቁን ጣዖት ለማጥፋት ኢትዮጵያውያን ጎን እሰለፋለሁ”
  • መቼስ ያ ጥቁር ሰውዬ ጀግናዬ ነው የሚሆነው”
  • አንድ ሰይጣንን የሚመስል ጥቁር ሰው ጥቁሩን ድንጋይ ያፈርሰዋል”
  • ይፈለጋል፦ ቀጫጫ እግር ያለው ጥቁር ሰው ከኢትዮጵያ!”
  • ሀይሌ ገብረ ሥላሴን እና የኢትዮጵያ አትሌቶች ሠራዊትን ልብ በል
  • እኔ ከኢትዮጵያ ነኝ ቀጫጫ እግር ነው ያለኝ፤ ምናልባት እኔ የተመረጥኩ እሆን?”
  • ለኢትዮጵያ መዋጮና ድጎማ ማድረግ አለበን!”
  • መሀመድ ጠላቶቹ የሆኑትን ክርስቶስ ተከታዮችን እና ጥቁሮችን ለመግደል እስልምናን መሠረተ
  • ይህን ቪዲዮ ከተመለከትኩ በኋላ ለጥቁር ህዝቦች ትልቅ አክብሮት ሰጠሁ”
  • ባካችሁ ይህን ቀጭን እግር ያለውን ጥቁር ሰው ኢትዮጵያ ሄደን እንፈልገው
  • ጥቁር ሰው ካዕባን ያጠፋል ትምህርት ደግሞ እስልምናን ያጠፋል
  • ይህን ጉድ የሚያውቅ አንድ ጥቁር ሰው እንዴት እስላም ይሆናል?”
  • ኢትዮጵያ ጥንታዊት የክርስትና አገር ናት
  • ኢትዮጵያ? የቃል ኪዳኑ ታቦትም እዚያ ነው የሚገኘው፤ በአጋጣሚ?”
  • ምናለ ቀጭን እግር ያለው ኢትዮጵያዊ ብሆን”
  • በቅርቡ ኢትዮጵያን እጎበኛለሁ”
  • መሀመድ አንድ ቀን እውነቱ እንደሚወጣ አውቋል፤ እኔ ቀጭን እግር ካለው ኢትዮጵያዊው ጋር አብሬው ነኝ
  • በተግባር ላይ የሚውል የመሀመድ ብቸኛ ትንቢት”
  • ኢትዮጵያዊ ጓደኛይህን ሰምቶ መሳቁን ቆም በኋላእንሂድ፤ እናድርገው!” ለኝ”
  • ከሳምንታት በፊት በረሮና አንበጣ በካዕባው ድንጋይ ላይ ጥቃት ስነዝረው ነበር”
  • ካዕባን የሚያጠፋው ኢትዮጵያዊ ምን ያህል የታደለ ቢሆን ነው!”
  • ኢትዮጵያዊያን ህይወት በጣም ጠቃሚ ናት!!!”
  • ለኢትዮጵያውያን እርዳታ መስጠት አለብን”
  • ካዕባ የሰይጣን ምሽግ ነው
  • አንድ ቀን ከኢትዮጵያ የመጣ አንድ ጦረኛ ካዕባን ያጠፋል፤ ዓለማችንም እርሱን በጉጉት እየጠበቀ ነው
  • ታዲያ አሁን ሳውዲ አረቢያ ቀጭን እግር ያለውን ኢትዮጵያዊ አታስገባም ማለት ነው”
  • ባራክ ኦባማ ጥሩ እድል አመለጠው”
  • ለኢትዮጵያውያን የከበረ ሰላምታ
  • ካዕባ የሰይጣን ቤት ነው
  • ካዕባ በአለም ዙሪያ የሽብርተኝነት ሁሉ ማዕከል ነው ካዕባው ከጠፋ የሽብርተኝነት ሥራ እና እብሪት በሙሉ ይጠፋል፤ እግዚአብሔር ሆይ፡ ቀጭን እግር ያለውን ኢትዮጵያዊ ቶሎ ላክልን”
  • በጣም የሚገርመኝ ነገር ኢትዮጵያውያን ጥንቱ ኢስላማዊ ህብረተሰብ እርዳታ አደረጉ፤
  • ከዚያ በኋላ የሙስሊሞች ቁጥር ከፍ ሲል ኢትዮጵያውያንን በጂሃድ ለመግደል ተመለሱ። በእርግጥ ኢትዮጵያውያ በተደጋጋሚ ጊዜያት የደረሰባን ጥቃት መክታለች፤ ለዚህም ነው እስካሁን ድረስ ኢትዮጵያ በዋነኛነት የክርስትያን ሃገር ሆና የቆየችው።”

_________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የለገጣፎ እንባ | ግብጽ እና ሳውዲ አረቢያ በመጪዎቹ ወራት ታይቶ የማይታወቅ የአንበጣ መቅሰፍት ይመጣባቸዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 24, 2019

የአንበጦቹ መነሻም ከኢትዮጵያ(ኤርትራ)እና ሱዳን ነው

የግራኝ አህመድና ዋቄዮ አላህ ልጆች ሞግዚቶች ሳውዲ አረቢያ፣ ግብጽ፣ ኤሚራቶች፣ ቱርክ፣ አሜሪካ እና አውሮፓ ናቸው። ሁሉም የአውሬው ፍየል አገሮች ናቸው፤ ወዮላቸው! ንፍጣቸውን እንኳን ያልጠረጉ ውርንጭላዎች በአገራችን ላይ ሲሳለቁና ሲሳሳቁ የእኛ ደካማ ትውልድ በዝምታ ማለፉን ቢመርጥና በከንቱ የእባቡን ጅራት ለመያዝ ቢደክምም፤ እግዚአብሔር ግን ዝም አይልም፤ አይዘገይም፤ የእባቡን እራስ ነው የሚቀጠቅጠው።

አንዳንዴ እንዲያውም የጣናው እንቦጭ መብቀል እና በአንዳንድ ገዳማቱ ቅዳሴ ማቆም ምናልባት እግዚአብሔር ግብጽን ለመቅጣት ያዘጋጀው ቅድመ ሁኔታ ሊሆን ይችላል የሚል ሃሳብ አለኝ። እስራኤላውያን ግብጽን ለቀው ከወጡበት ዘመን አንስቶ የአባይን ውሃ በመባረክ ላይ ያተኮረው የአባቶቻችን የፀሎት ሥራ የጠቀመው የእግዚአብሔር እና የኢትዮጵያ ጠላት የሆኑትን ግብጻውያን ብቻ ነውና። እግዚአብሔር ለአባቶቻችን “ሂዱ! ግብጽ አይገባትም!“ እያለን ይሆን?

በጊዜው ፈርዖን የዓለም ተፈሪ ንጉሥ ነበር፡፡ ግብጽ የዚያኛው ዘመን ልዕለ ኃያል አገር ነበረች፡፡ ይህን ትልቅ አገዛዝ እግዚአብሔር በቅማልና በአንበጣ ነበር ያንበረከከው።

 

_________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

ለገጣፎ ፭ኛ ቀን | „ከዚህ በፊት እርዳታ ያደረግንላቸው ተፈናቃይ ሶማሌዎች መጥረቢያና ገጀራ ይዘው መጡብን”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 24, 2019

ያረፉትን ወገኖቻችንን ነፍስ እግዚአብሔር በአፀደ ገነት ያሳርፍላቸው!

ጅማ፣ ጅጅጋ፣ አምቦ….

ወገኖቼ፡ ምን እየተሠራ እንደሆነ እያየንና እየሰማን ነው?

ላለፉት ሰላሳ ዓመታት ሦስት መቶ ሺህ ሶማሌዎች አዲስ አበባ መጥተው እንዲሠፍሩና ቦሌ ቅዱስ ሚካኤል የመሳሰሉት አካባቢዎችን እንዲወሩ መደረጋቸው ለዚህና ለመጭው ወቅት ጂሃድ መዘጋጀታቸው ነው።

ወጣት እና ጤናማ የሆነው የሕዝባችን ቁጥር ማደግ እጅግ በጣም ያሳሰባቸው የሉሲፈራውያኑ ተባበሩት መንግሥታት፣ የአውሮፓው ህብረት፣ አለም ባንክ እና ወዘተ ሴራ። ባገራችን ታይቶ የማይታወቅ መዓት ይመጣል።

ባካባቢያችን ያሉት መሀመዳውያን ሃገራት ሁሉ (ሶማሊያ፣ ሱዳን፣ ደቡብ ሱዳን፣ የመን፣ በቅርቡ ሳውዲ አረቢያ) እርስበርስ እየተባሉ ነው፤ ይህም ሆን ተብሎ የተቀነባበረ ነው፤ ልክ ሶሪያ፣ ኢራቅ እና አፍጋኒስታን በጦርነት ታምሰው ዜጎቻቸው አውሮፓን እንዲወሩ እንደተደረገው፤ ያካባቢያችንም ሃገራት ዜጎቻቸውን በዚህ መልክ ወደ ኢትዮጵያ በመላክ ሕዝበ ክርስቲያኑን ለመተካት ይሻሉ። እቅዱ ይህ ነው።

የክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክ ሰሜን ሶሪያ በገባች አመት ባለሞላ ጊዜ ውስጥ እንደ ጠላት የምታያቸውን የሶሪያ ክርስቲያኖች እና ኩርዶች አፍሪን ከሚባለው አካባቢ አፈናቅላ በምትካቸው የሱኒ እስላም ተከታይ አረቦችን በብዛት አስፍራለች፤ በዚህ ጉዳይ አለም ጸጥ ብሏል። በለገጣፎ፣ በፉሪ፣ በላፍቶ፣ በአለም ባንክ፣ በቡራዮና በሌሎችም አካባቢዎች እየተካሄደ ያለው ጽንፈኛ ዘመቻም ቱርኮችና አረቦች ከሚሠሩት ዘመቻ ጋር የተያያዘ ነው።

_________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጂሃድ በ ለገጣፎ | ቤተክርስቲያን ያፈረሰችው ሙስሊሟ ከንቲባ፡ “ታቦት የሚሉት እስቲ ኃይል ካለው ለምን አያድናቸውም?!”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 24, 2019

ቅዱስ ዮሐንስ ቤተክርስቲያን ከሚፈርስ የኔ ቤት ለምን አልፈረሰም ብዬ አልቅሻለሁ

የለገጣፎ ጉዳዩ ከዓመት በፊት ነበር የጀመረው

መጀመሪያ ቤተክርስቲያናቸውን (መንፈሳዊ ሕይወታቸውን) ከዚያ መኖሪያ ቤቶቻቸውን (ሥጋዊ ሕይወታቸውን) ማወክ፣ መዋጋትና ማጥፋት

ይህ ለአንድ ሺህ አራት መቶ ዓመታት ያህል በመላው ዓለም የሚታይ የእስልምና ጂሃዳዊ አካሄድ ነው። በዘመነ ግራኝ አህመድ ተከስቷል፤ በዳግማዊ ግራኝ አህመድ ዘመንም በመከስተ ላይ ይገኛል።

ከሁለት ዓመት በፊት፡ ሰኔ ፴/ ፪ሺ፱ ዓ.በአንዲት እርኩስ ሙስሊም ከንቲባ የሚመራ ጂሃዳዊ ሠራዊት አላህ ወአክበር እያለገጣፎ የሚገኘውን የመጥምቀ መለኰት ቅዱስ ዮሐንስ ቤተ ክርስቲያንን ሙሉ በሙሉ አፈራረሰው።

ሙስሊሟ ከንቲባ ጫልቱ ሰይና አህመድ ራሷ ቆማ ነበር ያስፈረሰችው። በቦታው የነበሩ ታዛቢዎች የከንቲባዋ ደስታ ወደር እንዳልነበረው ገልጸዋል።

በትክክለኞቹ የቁርአን ሙስሊሞች ዘንድ ቤተክርስቲያን ማፍረስና ክርስቲያኖችን መግደል እንደ ጂሃዳዊ ግዴታ ብቻ ሳይሆን፤ ትልቅ ሽልማት የሚያስገኝና “ጀነት” የሚያስገባ ተግባርም ነው።

ሰኔ ፳፱/፪ሺ፱ ዓም ፦ በማግስቱ ዓርብ ሰኔ ፴ ለሚከበረው የመጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ክብረ በዓል ካህናቱ የዋዜማውን ጸሎት አድርሰው በዓውደምህረቱም ላይ የሰርክ ጉባኤው በሚያምር መልኩ ተካሂዶ ካህናቱም ጥቂት አረፍ ብለው ለማኅሌቱ አገልግሎት ለመዘጋጀት ፣ ምእመናንም ለበዓሉ ዝግጅት ወደየማረፊያቸው ይሄዳሉ ።

ከምሽቱ ፪ ሰዓት ሲሆን ግን አስደንጋጭ ነገር በስፍራው ተከሰተ። በሙስሊሟ ከንቲባ የሚመራና ከሰንዳፋ ከተማ የመጡ ናቸው የተባሉ የወታደር ቁመና ያላቸውና በሲቢል እንዲንቀሳቀሱ የተደረጉ ማንታቸው የማይታወቅ ጎሮምሶች በወታደር ታጅበው ከስፍራው ይደርሳሉ። በቤተክርስቲያኑም ውስጥ ያገኙት የቤተክርስቲያኒቱን አስተዳዳሪና ቀሳውስቱን በመያዝ ወደ ዘብጥያ ያወርዷቸውና አፍራሽ ግብረ ኃይል የተባሉት መጤዎችና ፀጉረ ልውጦች አሏህ ወአክበር እያሉ እስከ ምሽቱ ፬ ሰዓት ድረስ ቤተክርስቲያኒቱን ማፍራሳቸው ነው የተነገረው ። የከንቲባዋ ደስታ ግን ይህ ነው ተብሎ አይገለፅምም ተብሏል ።

ከዚያ በመቀጠል ሰኔ ፴ የመጥምቁን በዓል ለማክበር የሚመጣው ህዝብ በአካባቢው ድርሽ እንዳይል ከጎዳናው ጀምሮ የፌደራልና የኦሮሚያ አርማን ያጠለቀ የወታደር ዓይነትና የመከላከያ ሠራዊቱም አንድ ላይ በመሆን በባጃጅ ፣ በእግር ሀገር ሰላም ብለው ወደ ቤተክርስቲያን የሚሄዱትን በሙሉ እየቀጠቀጡ መልሰዋል ተብሏል።

ሐምሌ ፬ /፪ሺ፱ ዓም ከቀኑ ፬ ሰዓት ሲሆን ደግሞ የለገጣፎዋ ከተማ ከንቲባ የሆነችውና ይኽችው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታዮችን ክፉኛ ትጠላለች የምትባለው አክራሪ ሙስሊም ከንቲባ ወይዘሮ ጫሉት አህመድ በእርሷ የሚመራ የከተማውን አስተዳደር ሠራተኞች አስከትላ በመምጣት ለምልክት እንዳይገኝ አድርጋ በድጋሚ በግሬደር አስፈርሳዋለች።

የሚገርመው ነገር ቤተክርስቲያኑ ለማስተር ፕላኑ ውበት በማይሰጥ ቦታ ነው ያለው በሚል ተልካሻ ምክንያት የለገጣፎ መዘጋጃ ቤት ሠራተኞችን እና የዚያው ከተማ አፍራሽ ግብረ ኃይሎችን ይዛ በመምጣት ለማፍረስ ባደረገችው ሙከራ በሁኔታው ግራ የተጋቡት የመዘጋጃ ቤቱ ሠራተኞችና አፍራሽግብረ ኃይሎቹ ፤ የከንቲባዋን ድርጊት በመቃወም እኛ በፍፁም እንዲህ አይነት ተልካሻ ድርጊት ላይ አንሳተፍም በማለት አልታዘዝ ቢሏትም ከንቲባዋ በኃይልና በቁጣ በማስፈራራትና በዛቻ ለማስገደድ ብትሞክርም ሰሚ ታጣለች ። በሁኔታው የተናደደችው ወጠጤዋ ከንቲባዋ ስልኳን በማውጣት አለቃዋ ለሆነና ትእዛዝ እየሰጣት ነው ለሚባል አካል በተደጋጋሚ ትደውላለች ። በመጨረሻም የአካባቢው ወጣቶች በማፍረሱ ሥራ ላይ አልተባበር ማለታቸው ሲረጋገጥ ወደ ሰንዳፋ በመሄድ ማንነታቸው ያልታወቀና ሲቪል ልብስ እንዲለብሱ የተደረጉ ወታደሮችን በማምጣት ቤተክርስቲያኒቱን አፍርሳለች ።

አስቀድሞ የጦር ሠራዊቱ አነጣጣሪ ተኳሽ ይዞ በስፍራው እንዲፈስ በመደረጉ ምክንያት ህዝቡ ወደ ቤተክርስቲያኑ ለማለፍ አልቻለም ነበር። በሁኔታው የተናደዱ የሚመስሉ ወታደሮች ከንቲባዋን በመለመን ካግባቧት በኋላ ካህናት መጥተው ታቦቱን ይዘው ወደ መዘጋጃ ቤት እንዲወስዱት አስደርገው ነበር። ሌሎች ንዋያተ ቅዱሳቶችም በአፍራሽ ግብረ ኃይሉ እንዲወድሙ ከተደረገ በኋላ ንዋያተ ቅዱሳቱም ልክ እንደ ታቦተ ህጉ ወደ መዘጋጃ ቤቱ ተወስደዋል።

ቤተክርስቲያኑ ሙሉ በሙሉ እንዲወድም የተደረገ ሲሆን ፤ አገልጋይ ካህናቱ ከእነ የህግ ባለሙያቸው በሙሉ ወደ ዘብጥያ ወርደዋል። ታቦተ ህጉ በመዘጋጃ ቤቱ በሚገኝ ኮንቴነር ውስጥ እንዲቀመጥ የተደረገ ሲሆን ንዋያተ ቅዱሳቱም በመዘጋጃ ቤቱ መጸዳጃ ቤት አጠገብ ዝናብና በረዶ ፣ ፀሐይና ነፋስ እየተፈራረቁባቸው እንዲቀመጡ ተደርገው እጅግ በሚያስለቅስ ሁኔታ እንዲቀመጥ ተደርገዋል ተብሏል ። ከሁሉም በላይ ሕዝበ ክርስቲያኑን እያስለቀሰና በቁጭት እያንገበገበ የሚገኘው የከንቲባዋ ታቦት የሚሉት እስቲ ኃይል ካለው ለምን አያድናቸውም?!” የሚለው መርዛማ ንግግሯ ነበር

[መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ ምዕራፍ ፭፥ ፩፡፲፪]

ፍልስጥኤማውያንም የእግዚአብሔርን ታቦት ወሰዱ፤ ከአቤንኤዘርም ወደ አዛጦን ይዘውት መጡ።

ፍልስጥኤማውያንም የእግዚአብሔርን ታቦት ወስደው ወደ ዳጎን ቤት አገቡት፥ በዳጎንም አጠገብ አኖሩት።

በነጋውም የአዛጦን ሰዎች ማለዱ፥ እነሆም፥ ዳጎን በእግዚአብሔር ታቦት ፊት በምድር ላይ በግምባሩ ወድቆ ነበር፤ ዳጎንንም አንሥተው ወደ ስፍራው መለሱት።

በነጋውም ማለዱ፥ እነሆም፥ ዳጎን በእግዚአብሔር ታቦት ፊት በምድር ላይ በግምባሩ ወድቆ ነበር፤ የዳጎንም ራስ እጆቹም ተቈርጠው በመድረኩ ላይ ወድቀው ነበር፤ የዳጎንም ደረት ብቻውን ቀርቶ ነበር።

ስለዚህም የዳጎን ካህናት ወደ ዳጎንም ቤት የሚገቡት ሁሉ በአዛጦን ያለውን የዳጎንን መድረክ እስከ ዛሬ ድረስ አይረግጡም።

የእግዚአብሔርም እጅ በአዛጦን ሰዎች ላይ ከበደች፥ አጠፋቸውም፥ አዛጦንንና ድንበራቸውንም በእባጭ መታቸው።

የአዛጦንም ሰዎች እንዲህ እንደ ሆነ ባዩ ጊዜ። እጁ በእኛና በአምላካችን በዳጎን ላይ ጠንክራለችና የእስራኤል አምላክ ታቦት ከእኛ ዘንድ አይቀመጥ አሉ።

ልከውም የፍልስጥኤማውያንን አለቆች ሁሉ ወደ እነርሱ ሰበሰቡና። በእስራኤል አምላክ ታቦት ምን እናድርግ? አሉ፤ እነርሱም። የእስራኤል አምላክ ታቦት ወደ ጌት ይዙር ብለው መለሱ። የእስራኤልንም አምላክ ታቦት ወደዚያ ተሸከሙት።

ከተሸከሙትም በኋላ የእግዚአብሔር እጅ በታላቅ ድንጋጤ በከተማይቱ ላይ ሆነች፤ ከታናሹም እስከ ታላቁ ድረስ የከተማይቱን ሰዎች መታ፥ እባጭም መጣባቸው።

የእግዚአብሔርንም ታቦት ወደ አስቀሎና ሰደዱት። የእግዚአብሔር ታቦት ወደ አስቀሎና በመጣ ጊዜ አስቀሎናውያን። እኛንና ሕዝባችንን ሊገድሉ የእስራኤልን አምላክ ታቦት አመጡብን ብለው ጮኹ።

በከተማይቱ ሁሉ የሞት ድንጋጤ ነበርና፥ የእግዚአብሔርም እጅ በዚያ እጅግ ከብዳ ነበረችና ልከው የፍልስጥኤማውያንን አለቆች ሁሉ ሰብስበው። የእስራኤልን አምላክ ታቦት ስደዱ፥ እኛንና ሕዝባችንን እንዳይገድል ወደ ስፍራው ይመለስ አሉ።

ያልሞቱትም ሰዎች በእባጭ ተመቱ፤ የከተማይቱም ዋይታ እስከ ሰማይ ወጣ

_________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ወያኔ ፳፯ አመት ከሠራው ጥፋት ዶ/ር አብይ አህመድ ፩ አመት ሳይሞላው የሠራው ወንጀል ይበልጣል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 23, 2019

ወገኖቼ፤ በአገራችን ጂሃዱ በገሃድ እየተጧጧፈ ነው

ከዚህ ቀደም “አሊ” የተባለውን መሀመዳዊ የአዲስ አበባ ከንቲባ እንዲሆን በማድረግ ባጭር ጊዜ ውስጥ ስንት ጥፋት ሊያደርስ እንደበቃ እናስታውሳለን፤ ግን ከዚህ ትልቅ ስህተት አሁንም አልተማርንም። አየን አይደል፡ ሆን ተብሎ ከአምቦ የመጣው ውርንጭላ የአዲስ አበባ ከንቲባ ምን እየሠራ እንደሆነ?! አየን አይደል ቀይ ምንጣፍ የለበሰችውና የአረብ ወኪል የሆነችው የለገጣፎ አስተዳደር “ከብቲባ” ሸኻ ሀቢባ ሲራጅ በለገጣፎ ወገኖች ላይ እየፈጸመች ያለችውን ጭካኔ? “ሴትየዋ” እንደ ሴት ርህራሄ እንኳን አይታይባትም?!

ወገኖቼ፡ ግራኝ አህመድ የዶክተርነት ማዕረግ ይዞ እንደገና መጥቷል፤ እግዚአብሔር ስራውን በፍጥነት እያጋለጠው ነውና በፍጥነት ልንነቃ ይገባናል።

እስኪ የዶ/ር ግራኝ አህመድን እና ከሃዲ “ኢትዮጵያውያንን” የ፱ ወር ወንጀል አብረን እንመልከት፦

  • + የኢትዮጵያ ጠላቶች አዲስ አበባ መግባት

  • + የአዲስ አበባ፡ ኢትዮጵያን በከዱ የዋቄዬ አላህ ልጆች መወረር

  • + ጠላት የሆኑ ፈረንጆች እና አረቦች ኢትዮጵያ እንዲገቡ መደረግ

  • + ለአንድ ኢትዮጵያውያን (ኤርትራ) ትውልድ መጥፋት ተጠያቂ የሆነው ኢሳያስ

አፈወርቂ አዲስ አበባ መሄድ

  • + ለአንድ ኢትዮጵያውያን ትውልድ መጥፋት ተጠያቂ የሆነው መንግስቱ ኃይለ ማርያም በቀድሞው ጠቅላይ ሚንስት ኃይለ ማርያም ደሳለኝ መጎብኘት

  • + ጠላት ለሆኑ ለእስላም እና ጴንጤ ወራሪዎች የአገራችንን በር መክፈት

  • + በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ኢትዮጵያውያን እና አፍሪቃውያን

ከፈረንጆች እየተለዩ ለብቻቸው እንዲፈተሹ ማዘዝና መቅጣት

  • + በአምቦ እና አካባቢዋ የክርስቲያን ህፃናት መበረዝ

  • + ከአምቦ የመጡ የመንደር ፖለቲከኞች አዲስ አበባን እንዲመሩ ማድረግ

  • + የአረብ ድንኳን የለበሱ ሴቶችን ቁልፍ ቁልፍ ቦታ ላይ ማስቀመጥ

  • + ሴቶቻችን በክትባት መልክ መኻን እንዲሆኑ መሥራት

  • + እህቶቻችንን ለአረቦች በባርነት መልክ መሸጥ

  • + ታላላቅ ተቋማትና ፕሮጀክቶች ለምዕራቡና አረቡ ነጣቂዎች እንዲሸጡ መደረግ

  • + የባህል ምግቦቻችንን በማስወደድ ሕዝባችን በተመረዘ ፒዛና በርገር መመገብ

  • + የጅጅጋ አባቶች እልቂት ዓብያተክርስቲያናት ቃጠሎ

  • + የኢንጂነር ስመኘው መገደል

  • + የእኅተ ማርያም ባለቤት እና የሌሎች ኢትዮጵያውን ግለሰቦች መገደል

  • + የህዳሴውን ግድብ ለግብጽ መሰጠት

  • + በሚሊየን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን መፈናቀል

  • + የአዲስ አበባ ልጆች መታሠርና መገደል

  • + የአዲስ አበባን ነዋሪዎች መተናኮል

  • + የለገጣፎ ጭካኔ የተሞላበት ማህበረሰባዊ ሙከራ / ኤክስፔሪሜንት

የረሳሁት ነገር አለ?

ለመሆኑ አሁን “እንዴት ደፈሩ? ማንስ ይህን ያህል አደፋፈራቸው?“ ብለን ብንጠይቅ

መልሱ፦ ሉሲፈራውያኑ አረቦች እና ምዕራባውያን

አቤት ቅሌት! አቤት ድፍረት! አዬ ጉዳችሁ እናንት የ666 ቅጥረኞች፤ የኢትዮጵያን እና ልጆቿን ትዕግስት ታጠናላችሁ፤ እግዚአብሔር አምላካቸውንም ትፈታተናላችሁ፡ አይደል? የህፃናቱ ዋይታ፤ የአረጋውያኑ ለቅሶ ለከንቱ ይመስላችኋልንየፈለጋችሁትና ያቀዳችሁለት ይህን ነው፤ ለምን ያህል ጊዜ ጮቤ ትረግጡበት ይሆን? ዝምታው ድክመት ይመስላችኋልን? ግድየለም! አይዟችሁ አትፍሩ! እኛ በቀልን ለኔ ተዉልኝ!” ላለን አምላካችን ትተናችኋል፤ ሃገረ እግዚአብሔር የሆነችውን ኢትዮጵያን አታጠፏትም፤ እናንተ ግን ለዘላለም ትጠፋላችሁ፤ ከሃዲዎች!

ለገጣፎ” ከ አሰፋ በላይ

መክት ወገኔ

ጠዋት አራት ኪሎ ማታ ለገጣፎ፣

ሜዳ ላይ አሰጣው ነባሩን ዘርግፎ፣

አፈናቃይ ሆነ ኦፒዲ ፀንፎ።

የአራት ልጆች እናት መግቢያ ጠፍቶባታል፣

መክት ወገኔ ሆይ በአንተም ላይ ይደርሳል።

የዘመኑ ዘራፊዎች ከንቲባ ፣

ይባላሉ ታከለና ሃቢባ፣

ኦነግ ምንጥስዬ ኦዴፓ።

ወራሪ ገብቶ በሀገር፣

ተሰቃየ ኑዋሪ በችግር።

እህል ሲጠፋ ጨው ሲሆን፣

ጠመንዠ ነው ነፍስ አድን፣

መክት ወገኔ አሁኑን።

አቤቱታ ለማሰማት ቀርበን፣

አፈናቅለው አፍርሰው ቤታችንን ፣

መጋላ ኬኛ አሉን።

ወራሪ መሬትክን ዘርፎህ፣

ከአገር ከቀዬህ ተሰደህ፣

ምኑን አለኝታ አገኘህ ።

መክት ወገኔ ለነፍስህ፣

ጠላት ሞጋሳ መጣብህ።

የእናታችን የቅድስት ኪዳነ ምህረት እረድኤት በረከቷ ምልጃ ፀሎቷ በሁላችንም ይደርብን ሀብተ ስጋን ሀብተ ነፍስ በምልጃዋ በፀሎቷ ታሰጠን መድሀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ እናቱ ስለቅድስት ድንግል ማርያም ብሎ በሰጣት ቃልኪዳን ፀሎት ልመናችንን ይስማ ምሀራነውና በምህረቱ ለዘለዓለም ይጎብኘን!!! አሜን! አሜን! አሜን!

__________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኪዳነ ምህረት | ስንቱ ቀስት አለፈ ስንቱ ሰንሰለት፡ መከታዬ ሆና የጌታዬ እናት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 22, 2019

_______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , | Leave a Comment »

ግብፃዊው የ YouTube ኮከብ “ኢስላም ዘረኛና ጨካኝ ነው” በማለት ከእስልምና ወጣ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 20, 2019

ግብዝ ሙስሊሞች እራሱን ወደ ማጥፋት ድረስ እንደገፋፉትም በተጨማሪ ተናግሯል።

ግብጻዊው ተወዳጅ የ YouTube ዜና አቅራቢ፡ „ሼዲ ስሩር“ ዘረኝነትን እና ጭካኔንእንደ ርዕሰጉዳይ” በመጥቀስ ከእስልምና መውጣቱን አስታውቋል።

በአሁኑ ጊዜ ከ 4 ሚሊዮን በላይ የዩቲዩብ ደንበኞች ያሉት ይህ የ 24 አመት ሰው ከ 102,000 በላይ አስተያየቶችን በተቀበለበት የፌስቡክ ደብዳቤ ከእስልምና መውቱን አስታውቆ ነበር።

በአምላክ እናምናለን የሚሉ ሰዎች ልብ ውስጥ ዘረኝነትን፣ ጥላቻንና ጭካኔን በማያቴ እስልምናን ትቸዋለሁ፤ በእርግጥ እነሱ ጨካኝና ግብዞች ናቸውበማለት በአረብኛ ቋንቋ ፊስቡክ ላይ ዘግቧል።

ሼዲ ስሩር በተጨማሪም ባለፈው አመት ብዙ ሙስሊሞች በኢንተርኔት ይሰድቡትና ያስጨንቁት እንደነበር፤ እንዲያውም ጉዳዩ በአንድ ወቅት እንደ አንድ ሰብአዊ ፍጡር ከፍተኛ የስነልቦና ቀውስ ውስጥ እንደከተተውና እራሱንም ወደ ማጥፋት ሊገፋፋው እንደሞከረ ገልጧል።

የግብጽን ጉዳይ በጥሞና እንከታተል፤ ብዙው ነገር ከኢትዮጵያ ጋር የተያያዘ ነው – እግዚአብሔር አምላክ ድንቅ ሥራውን እየሠራ ነው።

የእስልምናን አስቀያሚነት ብዙዎች እየመሰከሩ ነው። በሙስሊሙ ዓለም፡ ብዙ ሙስሊሞች “በቃን” እያሉ ከእስልምና የባርነት ቀንበር በመላቀቅ ላይ ናቸው። እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሆን!

የሚገርመው ብዙ ጥቁሮችና የሌላ አገር ተወላጆች እስልምና ውስጥ ተታለው ሲገቡ፣ እስልምና ከዘርና ከዘረኝነት ንፁህ የሆነ ሃይማኖት አድረገው ሲቆጥሩትና ሲናገሩለት እንመለከታለን፡፡

ይሁን እንጂ በቁርአንና በእስልምና ታሪክ ውስጥ በጣም የሚረብሹ ነገሮችን ከእነ በቂ ማስረጃቸው መመልከት እንችላለን፡፡

ለምሳሌ የሙስሊሞችን ቅዱስ መጽሐፍ ቁርዓን የሚለውን የሚከተለውን እንመልከት፡

ፊቶች የሚያበሩበትን (ነጭ የሚሆኑበትን) ፊቶችም የሚጠቁሩበትን ቀን (አስታውስ) እነዚያ ፊቶቻቸው የጠቆሩትማ ከእምነታችሁ በኋላ ካዳችሁን? ትክዱት በነበራችሁት ነገር ቅጣታችሁን ቅመሱ፡፡ (ይባላሉ)፡፡ እነዚያማ ፊቶቻቸው ያበሩትማ በአላህ ችሮታ (ገነት) ውስጥ ናቸው እነርሱ በውስጧ ዘውታሪዎች ናቸው፡3.106-107፡፡

እዚህ ጋ ነጭነት (የሚያበራ ፊት) ተብሎ የተባለው ከመልካም ስራ ጋር ሲያያዝ ጥቁርነት ደግሞ ከክፉ ስራ ጋር ተያይዟል፡፡

እስልምና እስካሁን ድረስ ከታሪክ ምንም ትምህርትን አልወሰደም፤ በእስላም ማዕከላዊ አገሮች ውስጥ፤ እንደ ሳውዲ አረቢያ ባሉት፤ አሁንም እንኳን የሌላ አገር ሰዎች ባሪያዎች ሆነው ይገኛሉና፡፡ ሃያ ሺ እህቶቻችንም በመጭው መጋቢት ወር በባርነት ሊሸጡ ነው። ወገኖች፤ ይህን እናስታውስ! ታሪክ እንደሚወቅሰና ተተኪው ትውልድ እንደሚኮንነን አንጠራጠር!

መጽሐፍ ቅዱስ በክርስቶስ ያመነ ክርስቲያን ሁሉ በዘር፣ በቀለምና በፆታ ሳይለያይ እኩል መሆኑን አውጇል፡

አይሁዳዊ ወይም የግሪክ ሰው የለም፥ ባሪያ ወይም ጨዋ ሰው የለም፥ ወንድም ሴትም የለም፤ ሁላችሁ በክርስቶስ ኢየሱስ አንድ ሰው ናችሁና፡፡[ገላ. ፪ ፡ ፳፰]

በተቃራኒው እስልምና ግን ሁሉም ነገሩ በጥላቻ ላይ የተመሠረተ ነው። ሰይጣንን በጥቁር ሰው መመሰል በእስላማዊ ትውፊቶች ውስጥ የተገለፀ ሲሆን በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ግን እንደዚያ የሚል ነገር የለም፡፡

መሀመድ ግን ሰይጣንንና ጥቁርን ሰው እንዲህ ያመሳስላቸዋል፡

ነቢዩ እንዲህ አሉ፡– “ሰይጣንን ማየት የሚፈልግ ሰው ነብጣል ኢብን አልሀሪሥን ይመልከተው!“ ጥቁር ሰው ሲሆን የተንጨባረረ ረጅም ፀጉርና ጥቁር መንጋጋዎች አሉት፡፡

የጥንት ሙስሊሞች መሀመድ ጥቁር ነበር ብለው ከተናገሩ ይገድሉ ነበር፡

የሰህኑን ወዳጅ የነበረው አህመድ ኢብን አቢ ሱለይመን እንዲህ አለ፡– “ማንኛውም ነቢዩ ጥቁር እንደሆኑ የሚናገር ሰው ይገደላል፡፡ ነቢዩ ጥቁር አልነበሩም፡፡

መሀመድ ጥቁር ባርያዎች እንደነበሩት በብዙ እስላማዊ ትውፊቶች ውስጥ በተደጋጋሚ ተዘግቧል፡፡ ጥቁር ባርያዎችንም በስጦታ ይቀበል እንደነበር ተነግሯል፡፡

በአንድ ወቅት አንድ ባርያ በሁለት ጥቁር ባርያዎች እንደለወጠ እስላማዊ ትውፊቶች ውስጥ ተጽፏል፡

ጃቢር ኢብን አብዱላህ እንዳስተላለፈው፡አንድ ባርያ ወደ አላህ መልእክተኛ (...) በመምጣት ቃል ኪዳን ያዘ፡፡ ነቢዩም ባርያ መሆኑን አላወቁም ነበር፡፡ አሳዳሪው በመምጣት ባርያው እንዲመለስለት በጠየቀ ጊዜ የአላህ መልእክተኛ (...) ‹‹ሽጥልኝ›› አሉት? በሁለት ጥቁር ባርያዎችም ገዙት፡፡

ጥቁር አፍሪካውያን በአረብ ሙስሊሞች ዘንድ እንዴት እንደሚታዩ ይታወቃል፡፡ ቁርአን የሰው ልጆችን እኩልነት በሚክዱ መልእክቶች የተሞላ ነው፡፡

ታዲያ ይሄ፡ ኡ!! አያሰኝም!?

ምንጭ

_________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: