Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • January 2019
    M T W T F S S
     123456
    78910111213
    14151617181920
    21222324252627
    28293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

በኢትዮጵያ ላይ ተንኮል የሚሠራ የላሊበላ አባቶች ያሥሩታል | የጀርመን ፕሬዚደንት በአዲስ አበባ ታሠሩ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 31, 2019

ላሊበላን ከጎበኙ በኋላ ወደ አዲስ አበባ ሲመለሱ ነበር የታሠሩት። ይህ ለሁለተኛ ጊዜ መሆኑ ነው፤ እ..አ እ..አ በ 2014 .ም፤ ወስላታው ሽታይንማየር ገና የውጭ ጉዳይ ሚንስትር እያሉም በአዲስ አበባ ተመሳሳይ ችግር ገጥሟቸው ነበር።

በብዙ ጀርመኖች ዘንድ የሚጠሉት ሶሻሊስቱ ፕሬዚደንት፡ ፍራንክቫልተር ሽታይንማየር ለተንኮል ነበር ወደ

ኢትዮጵያ የተጓዙት።

ይህን ዜና ሁሉም የጀርመን ሜዲያዎች በሰፊው አቅርበውታል፤ በተለይ በኢንተርኔት ጋዜጦች ላይ የሚሰጡት በጣም ብዙ የአንባብያን አስተያየቶች ለፕሬዚደንቱም ሆነ ለኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን ጥላቻና ንቀት የተሞላባቸው ነው።

ለምሳሌ፦

“ፕሬዚደንቱ እዚያው ይቅሩ፤ አውሮፕላናቸውም በአዲስ አበባ ይቆይ ምናልባት የኢትዮጵያ ወጣቶች ወደ አውሮፓ ከሚሰደዱ የሥራ ዕድል ይፈጥርላቸው ይሆናል።”

ፕሬዚደንቱ በታክሲ እስክ ሜዲተራንያን ባሕር ድረስ ይምጡና በጀልባ እንዲሻገሩ እናደርጋቸዋለን።”

ምናለ ሁሉም የፓርላማ አባላት አጅበውት ቢሆን እና ሁሉም እዚያ ተቀርቅረው ቢሆን?!“

ይሄ ሰውዬ አይናፍቀንም፤ እዚያው በርበሬ የሚበቅልበት አገር ቢቀር ይሻለዋል”

ኢትዮጵያ ቆንጆ ነች አሉ፤ ግን የፕሬዚደንቱ እዚያ መሆን፡ ለኢትዮጵያውያኖች የስደት መንስኤ ይሆናቸዋል”

____________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: