Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • January 2019
    M T W T F S S
     123456
    78910111213
    14151617181920
    21222324252627
    28293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for January 27th, 2019

ዋውው! እኅተ ማርያም፡ ዶ/ር አህመድ ከ 666 መሆኑን ልክ ስታነሳ፡ የመስጊዱ ጋኔናዊ ድምጽ ተቀሰቀሰ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 27, 2019

በጣም የሚገርም ነው! አሁን ብዙዎች የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ተነሥተዋል፤ እኔ እንኳን አንድ ስድስት መምረጥ እችላለሁ፤ አንዱስ የአገራችን መሪ ይሆንን?

በአውሬው መንፈስ የተለከፋችሁ፤ በቡና፣ ጥንባሆ እና ጫት የተታለላችሁ ወገኖች ለዋናው የክርስቶስ ተቃዋሚ እየተዘጋጃችሁ እንደሆነ እወቁት፤ አደጋ ላይ ናችሁ፤ ወገኖች አይኑን በደንብ አተኩረን እንመልከት….አዎ! የግራኝ አህመድን አይን። የዶ/ር አብይን ፎቶዎችን አይቻለሁ፡ ጽሑፎችን አንብቢያለሁ፤ ነገር ግን ድምጽ የሌለውን ቪዲዮ ለመጀመሪያ ጊዜ ያየሁት ገና ባለፈው ሳምንት በጥምቀት ዕለት ነበር፤ ድምጹን እስካሁን አልሰማሁትም፤ ለመስማትም አልፈልግም፤ ገና ከመመረጡ ማን እንደሆነ በደንብ አውቀው ነበርና።

ሌላው ደግሞ፤ ይህን ቪዲዮ ሳዘጋጅ፡ ጦማሬ ልክ 103,’666′ ጎብኚዎችን አሳየኝ። በድጋሚ፤ ዋውው!

በመጽሐፍ ቅዱሳዊው ጥንታዊ ዕብራይስጥ „ዋው” “W” ወይም “V“ ፊደል ስድስተኛው ፊደል ነው።

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፱፥፳]

አውሬውም ተያዘ በእርሱም ፊት ተአምራትን እያደረገ የአውሬውን ምልክት የተቀበሉትን ለምስሉም የሰገዱትን ያሳተ ሐሰተኛው ነቢይ ከእርሱ ጋር ተያዘ፤ ሁለቱም በሕይወት ሳሉ በዲን ወደሚቃጠል ወደ እሳት ባሕር ተጣሉ።

[፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፪፥፲፰]

ልጆች ሆይ፥ መጨረሻው ሰዓት ነው፥ የክርስቶስም ተቃዋሚ ይመጣ ዘንድ እንደ ሰማችሁ አሁን እንኳ ብዙዎች የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ተነሥተዋል፤ ስለዚህም መጨረሻው ሰዓት እንደ ሆነ እናውቃለን።

_________

Posted in Ethiopia | Leave a Comment »

ፊሊፒንስ | የመሀመድ አርበኞች በቤተክርስቲያን ቅዳሴ ወቅት ቦምብ አፈንድተው ፳፩ ክርስቲያኖችን ገደሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 27, 2019

ሌላ 21” / ደም የለበሰችው ጨረቃ | የሆነ ኃይል ከ ቍጥር ፳፩ / 21 ጋር ትልቅ ጕዳይ አለው

የተገደሉትን ነፍሳቸውን ይማርላቸው፤ ገዳዮቹ ወደ ገሃነም እሳት ይግቡ!!!

ከሳምንት በፊት በብዛት ክርስቲያኖች የሚኖሩባት ፊሊፒንስን የሚወክለው መንግስት፡ ሙስሊሞች በብዛት በሚኖሩበት ደቡባዊ ፊሊፒንስ እራሳቸውን በራሳቸው እንዲወስኑ መብት ስጥቷቸው ነበር፤ ሆኖም “በቃን!” የማያውቁት ምስጋናቢስ እርኩሳን ሙስሊሞች “ይህ አይበቃንም!” በማለት የንጹሐን ክርስቲያኑን ደም በዛሬው በሰንበት ዕለት አፈሰሱ። “በመግደል ድል ተቀዳጀሁ!” ብሎ ካስተማራቸው ሃሰተኛ ነብያቸው መሀመድ ተምረዋልና።

ፀረክርስቶሱ የእስልምና ነቀርሳ እስካልተወገደ ድረስ የጣዖት አምልኮው የገባበት አገር ሁሉ የንጹሓን ደም ይፈሳል።

ፊሊፒንስ ሙስሊም ዜጎቿን፡ ወይ ወደ ክርስትና እንዲለወጡ ማድረግ፡ ወይም ደግሞ ወደ ኢንዶኔዢያ እና ማሌዢያ መጠረፍ ይኖርባታል። ኢትዮጵያም፡ ሰላም፣ ፍቅርን እና ብልጽግናን የምትሻ ከሆነች ቀስበቀስ ልባቸው የደነደነባቸውን ሙስሊሞችን ወደ ሶማሊያ፣ ሱዳን ወይም አረቢያ መጠረፍ ይኖርባታል። ከፋንም አልከፋንም፣ ፈለግንም አልፈለግንም፡ ይህ መምጣቱ ደግሞ አይቀርም።

_________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የእኅተማርያም እህቶችና ወንድሞች | “ዶ/ር አብይ ጥምቀትን አስመልክቶ የተናገረው ቃል ፀረ-ተዋሕዶ ነው”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 27, 2019

እኅቶቻችን እና ወንድሞቻችን ከተናገሯቸው ነገሮች መካከል፦

  • + /ር አብይ የተናገሩት እንኳን አንድ አገር እመራለሁ ከሚል ሰው፤ ከአንድ ምዕመን እንኳን የማይጠበቅ ነው፤ ጠቅላይ ሚንስትሩ ለሕዝቡ ይቅርታ መጠየቅ አለባቸው

  • + ጠቅላይ ሚንስትሩ ይህን ማለታቸው፤ ሃይማኖታችን ጠፍቶ ሁሉ ነገር እንደ ፌስቲቫል እንዲሆን ነው

  • + እራሱን የመቻል ብቃት ያለው ቅዱስ ታቦት ለምንድን ነው በታጠቁ ወታደሮች ታጅቦ እንዲሄድ የሚደረገው? ምን ዓይነት ቅሌት ነው?!

  • + አብይ አህመድ ኦርቶዶክስን ወዴት እየወሰደው ነው? የሚለውን ጥያቄ ሁሉም ሰው ሊጠይቀው የሚገባው ነገር ነው። ወዴት ወዴት ፎቀቅ እያልን ነው? ሃይማኖቱን ሁሉ ጨምቀው አንድ ሃይማኖት ለመፍጠር እየታገሉ ነው፤ አባቶች ስለዚህ ጉዳይ መናገር ይጠበቅባቸዋል።

  • + ትናንትና ስልጣን ላይ የወጣ ሰው እንዴት ይህን ያህል ተዋሕዶን ደፍሮ ሊናገር ቻለ?!

ቃለ ሕይወት ያሰማለን፤ እኅቶች እና ወንድሞች፤ ጀግኖች! ምን አለ እያናዳንዱ የተዋሕዶ ልጅ እንደ እናንተ መሆን ቢችል! ቸኩለው “አብይ አብይ” ሲሉ የነበሩት የአንዳንድ አባቶች ዝምታ ያደነቁራል። እየተካሄደ ስላለው ነገር እንዴት ዝም ማለት ይቻላል?

ዔዶማውያኑ ምዕራባውያን እና እስማኤላውያኑ ሕዝባችንን ከውስጥ እስከ ውጭ አብጠርጥረው አጥንተውታል፤ ቀስ በቀስ በማለማመድ ሕዝባችንን ፀረክርስቶሱን እንዲቀበል ለማድረግ ማዘጋጀት ከጀመሩ ቆይተዋል። ምን እንደሚፈልግ፣ ምን መስማት እንዳለበት፣ ማንን መቀበል እንደሚችል በደንብ አውቀውታል። ስለዚህ ሕዝባችንን ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር ይችሉ ዘንድ ሰዎች እራሳቸው ፈቃደኛ ሆነው መርዛቸውን እንዲቀበሉላቸውና የፈጠሩት አጋጣሚም እንዳያመልጣቸው አሁን በጣም በመጣደፍ ላይ ናቸው።

ልክ ከዚህ በፊት ሻለቃ መንግስቱ ኃይለማርያም እና አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ እንዳደረጉት እነ ዶ/ር አብይ አህመድ አሊም (ስሙ ላይ በደንብ እናተኩር፤ ቍልፍ ሚና ይጫወታልና) በሲ.አይ.ኤ እና ኤፍ..አይ እንዲሁም በእንግሊዝ የስለላ ድርጅቶች አማካኝነት ስልጠናን አድረገዋል። እነዚህ ድርጅቶች የ666ቱ ዋና ተዋንያን ናቸው። መሪዎቻችን የእነርሱን ትዕዛዝ መቀበል አለባቸው፤ የማይቀበሉ ከሆነ፡ ልክ እንደ አቶ መለስ ዜናዊ ይገደለሉ።

እነ ዶ/ር አብይ አኅመድንና አቶ ለማ ለገሰን ሰልጣን ላይ ለማውጣት የወሰኑት ገና ከ፳፯ ዓመታት በፊት ነበር፤ ኦነግ የኢሕአዴግ መንግስትን ለቅቆ እንዲወጣ የተደረገው በሉሲፈራውያኑ ፕላን ነው፤ ምክኒያቱም፡ ፩ኛ. በቋንቋ የተከፋፉሉ ክልሎች ተመሥርተዋል፤ “እስከ መገንጠል” የሚለው ሕገ መንግስት በመጽደቁም ግቡን መትቷል፣ ፪ኛ. የመስተዳደሩን ኃላፊነት በተለይ ለትግርኛ ተናጋሪዎች በማስረከብ የተዋሕዶ የጀርባ አጥንት በሆኑት ትግሬዎች ላይ መጥፎ ስም በመስጠትና በመኮነን ሕዝቡ ጥላቻ እንዲኖረው ለማድረግ ይችላሉና ነው። በ፳፭ ዓመት ውስጥ የኢትዮጵያን ታሪክ እና ሁኔታ መረዳት የማይችል አንድ ትውልድ ተፈጥሯልና። ይህን አሁን በተከታታይ በግልጽ የምናየው ነው።

ኢትዮጵያውያን መስማት የሚፈልጉትንና ማየት የሚመኙትን ድራማ እንዲነግሯቸውና እንዲያሳዩአቸው እነ ዶር አብይ አህመድን መረጡ፤ ግን እነርሱን በደንብ ከማስተዋወቃቸው በፊት፡ ሉሲፈራውያኑ ያዘጋጇቸው ምሁራኑ እና ሜዲያዎቹ “ኢትዮጵያ፣ ኢትዮጵያ፣ ኢትዮጵያ” አሉ (መንግስቱ ኃይለማርያምም “ያለምንም ደም፤ ኢትዮጵያ ትቅደም! እያለ ነበር ሥልጣን ላይ የወጣው) ፣ “ባንዲራችን ላይ ኮከቡ መስፈሩ ተገቢ ነው አይደለም ” እያሉ የመረጧቸውን ሰዎች በማወያየት ኢትዮጵያውያንን አጠኑ፤ ሕዝቡ የት ድረስ አብሯቸው ሊጓዝ እንደሚችል ተገነዘቡ።

በኢትዮጵያዊነት ፍቅር የተጠሙ አገር ወዳዶቹ ኢትዮጵያውያን በየዋህነት “ኢትዮጵያ፣ ኢትዮጵያ” የሚለውን መፈክር አብረው ማሰማት፣ ኮከቡ ያላረፈበትንም ባንዲራ በየአደባባዩ ይዘው በመውጣት መፈንደቅ ጀመሩ። አሁን ይህ አገር ወዳድ የሆነው ኢትዮጵያዊ፡ ልክ፡ ቀደም ሲል “ነፍጠኛ” በማለት አማርኛ ተናጋሪውን ሲኮንኑት እንደነበረው፤ አሁን ደግሞ “ወያኔ” በማለት ትግርኛ ተናጋሪውን መኮነን እንዲበቃ ተደረገ፤ አንጎሉ ታጠበ። “ነፍጠኛ” እና “ወያኔ” የሚሉት የመወንጀያ ቃላት መግቢያ ሆኖ ለ “ተዋሕዶ ክርስቲያኖች” የተሰጠ ኮድ ናቸው።

የእኅተማርያም ማሕበር አባላት ግሩም በሆነ መልክ በትክክል ጠቁመውታል፤ ኮከቡ ያላረፈበትን ባንዲራችንን በየቤተክርስቲያኑ መሰቀል ጀምረው ነበር፤ አሁን ግን ሁሉም ኮከቡን እንደገና እንዲለጥፉ ታዘዋል።

/ር አብይ ሥልጣኑን በተረከበ ማግስት፤ “እውነት ሕዝባችንን ለማገልገል የመጣ ሰው ከሆነ እነዚህን ሦስት ነገሮች በፍጥነት መፈጸም ይኖርበታል” ብዬ ነበር፦

  • ፩ኛ. በቋንቋ የተከፋፈልውን የክልል ሥርዓት እንዲያፈርስ

  • ፪ኛ. ኮከቡን ከባንዲራችን ላይ በአዋጅ እንዲየነሳ

  • ፫ኛ. ከአረብ አገሮች ጋር ያለንን ጥብቅ ግኑኝነት እንዲያላላ

አመት ሆነው፤ ግን ሦስቱንም ጉዳዮች እስካሁን ለማስተካከል ሙከራ አላደረገም፤ እንዲያውም ሁኔታዎችን ወደ ባሰ መንግድ እየመራቸው ነው፤ በዚህም ሉሲፈራውያኑ ምዕራባውያን፣ አረቦችና የተባበሩት መንግስታት ፈላጭ ቆራጮች ታይቶ በማይታወቅ መልክ እያጨበጨቡለት ነው። ይህም በጣም ስላደፋፈረው፡ መጀመሪያ በትግርኛ ተናጋሪዎች ላይ ሤራ መጠንሰስ ጀመረ፤ አሁን ደግሞ ወደ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ዞረ። አቤት ድፍረት!

የእኅተ ማርያም እኅቶችና ወንድሞች ያሉት ትክክል ነው፤ ሁኔታዎችን በደንብ የሚቃኝ እያንዳንዱ የተዋሕዶ ልጅ ሊወስደው የሚገባው ግንዛቤ ነው። አዎ! /ር አብይ እና አጋሮቹ የ666ቱን ማህተብ ካልተቀበሉ በቀር ሥልጣን ላይ አይወጡም፤ አይቆዩምም። ሥልጣን ላይ ከወጡ ደግሞ የሉሲፈራውያኑን ትዕዛዝ መቀበል ግድ ነው፤ አሻፈረን ካሉ የመለስ ዜናዊ ዓይነት ዕጣ ስለሚደርሳቸው ይፈራሉ፤ ስለዚህ ፀረኢትዮጵያ፣ ፀረተዋሕዶ የሆነውን አጀንዳ የማራመድ ግዴታ አለባቸው ማለት ነው። እንደነርሱ ከሆነ የኢትዮጵያ ምሰሶ የሆነችው ተዋሕዶ መጥፋት አለባት፤ እርሷ ከጠፋች የአንድ ዓለም ሃይማኖት እና መንግስት መመስረት ይቀላቸዋል።

ግን አይሳካላቸውም፤ ወዮላቸው! ሁሉን የሚያይ እግዚአብሔር አምላክ የቀዳውን ቪዲዮ አንድ ባንድ ተንትኖ በኋላ ያሳያቸዋል። እነርሱን አያድርገን!

አዎ የሚያምን ከማያምን ጋር ምንም ሕብረት ሊኖረው አይገባም፦

[፪ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፮፥ ፲፬፡ ፲፭]

ከማያምኑ ጋር በማይመች አካሄድ አትጠመዱ፤ ጽድቅ ከዓመፅ ጋር ምን ተካፋይነት አለውና? ብርሃንም ከጨለማ ጋር ምን ኅብረት አለው? ክርስቶስስ ከቤልሆር ጋር ምን መስማማት አለው? ወይስ የሚያምን ከማያምን ጋር ምን ክፍል አለው?

[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥ ፴፬፡፴፮]

በምድር ላይ ሰላምን ለማምጣት የመጣሁ አይምሰላችሁ፤ ሰይፍን እንጂ ሰላምን ለማምጣት አልመጣሁም። ሰውን ከአባቱ፥ ሴት ልጅንም ከእናትዋ፥ ምራትንም ከአማትዋ እለያይ ዘንድ መጥቻለሁና፤ ለሰውም ቤተ ሰዎቹ ጠላቶች ይሆኑበታል።

__________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: