ዋው! በኢትዮጵያ አቶ በረከት፤ በአሜሪካ ደግሞ የፕሬዚደንት ትራምፕ የረጅም ጊዜ ተባባሪና አማካሪ በ “ኤፍ.ቢ.አይ” ተከሰው ታሠሩ
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 25, 2019
አቶ ሮጀር ስቶን፡ “ዋሽተዋል” የሚል ክስ ተመስርቶባቸው በዛሬው ዕለት በኤፍ. ቢ.አይ ፖሊሶች ታሥረዋል። ወስላታው ሜዲያ “ሲ.ኤን.ኤን” ግለሰቡ ሲታሠሩ በቦታው ተገኝቶ ነበር። ሲ.ኤን.ኤን. እንዴት በቦታው ሊገኝ ቻለ? ማንስ ጠቆመው? ወዘተ የሚሊት ጉዳዮች በጣም አነጋጋሪ ናቸው።
በኢትዮጵያ ደግሞ፡ ለ27 ዓመታት ያህል ከአንድ ሰፌድ አብሮ ሲበላ የነበረው “ኤፍ.ቢ.አቢይ” ያሳደገውን የትግል ጓዱን፡ አቶ በረከት ሰምዖንን ከሶ አስሯል። “አብዮት ልጇን ትበላለች” እንዲሉ አንዱ የሉሲፈራውያን ወኪል ሌላውን የሉሲፈራውያን ወኪል እየበላ ነው።
ልክ እንደ ፕሬዚደንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ፡ በአላሙዲን እርዳታ ሳውዲ ሄደው ሲታከሙ የነበሩት አቶ በረከት፡ ከማይመቹኝ ፖለቲከኞች መካከል አንዱ ናቸው፤ ግድየለም፡ አሁን ሁሉም እርስበርስ ይባሉ።
በአሜሪካ እንደምናየውና በዶናልድ ትራምፕ እና በ ክርስቲያኖች ላይ እንደሚካሄደው የጥቃት ዘመቻ፤ በአገራችንም የ666ቱ ወኪሎች እነ ዶ/ር አብይ አህመድ በክርስቲያን ተዋሕዶ ትግሬዎች ላይ ለመዝመትና ባገራችን ክፉኛ ለሚሆነው የዕልቂት ሁኔታ ሕዝባችንን እያዘጋጁ ነው። በጣም በጣም በመጣደፍ ላይ ናቸው።
ያው እንግዲህ፡ ላለፉት 50 ዓመታት አገራችንን ማን እያስተዳደረ እንደሆነ እያየን ነው፤ በአገራችን ላይ አንድ ተንኮል ሲሠሩ በአገሮቻቸው ከእኛ የባሰ የተንኮል ሤራ በራሳቸው ሰዎች እጅ ይጠነሰሳል፤ ባለሥልጣን አያድርገኝ…በዚህ ዘመን ሥልጣን የሚሻ በጣም ሞኝ እና መጥፎ የሆነ ሰው ብቻ መሆን አለበት…አስገራሚ ዘመን ላይ እንገኛለን፥ ወገኖች!
Roger Stone INDICTED and ARRESTED by FBI
Veteran political operative Roger Stone has been arrested in Florida, according to the office of the special counsel led by Robert Mueller.
A statement from special counsel spokesman Peter Carr reads: “The indictment, which was unsealed upon arrest, contains seven counts: one count of obstruction of an official proceeding, five counts of false statements, and one count of witness tampering.”
CNN claims to have video in which FBI agents are heard pounding on the door of Stone’s home in Fort Lauderdale, FL, this morning where he was arrested.
Leave a Reply