Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • January 2019
    M T W T F S S
     123456
    78910111213
    14151617181920
    21222324252627
    28293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

በኢዮጵያ ቀለማት በተዋበው ድንቅ የቤተክርስቲያን ግቢ ውስጥ፡ “መልክአ እስጢፋኖስን”፡ እንስማ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 25, 2019

እውነት ይህ በኢትዮጵያ ነውን?” ይሉኛል የሥራ ባልደረቦቼ፡ ደግመው ደጋግመው በመደነቅ። የሚቀጥለው ዓመት አብረውኝ ለመጓዝ የተመኙ ሦስት ባልደረቦች አሉ።

የአዲስ አበባ መኪና ቁጥር ለአደጋ እና ለሕይወት አሳሳቢ በሆነ መልክ በጣም እየጨመረ መጥቷል።

ሁልጊዜ ይደንቀኛል፤ ብዙ ተሽከርካሪዎች(ባቡሩንና አውሮፕላኖችን ጨምሮ)በሚገኝባት በዚህች አማካይ ቦታ ላይ ከመንገዶቹ አምልጠን ወደ ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያ ግቢ ውስጥ ስንገባ ያለው ፀጥታ እና ሰላም በእውነት ገነታዊ ነው።

ሌላው ደግሞ፤ ባቅራቢያዋ “መናፈሻ” የተባለ አንድ የከተማችን መናፈሻ ቦታ አለ፡ ነገር ግን፡ ለ ECA የሚሠሩትን ቦርጫም አፍሪቃውያን ፖለቲከኞችን (ዓብያተክርስቲያናቶቻችን አይጎበኙም) ለማስደሰት ሲባል የመናፈሻው በር ሁሌ ዝግ እንዲሆን ተደርጓል(ለባለሥልጣን ሠርግ ብቻ ነው የሚከፈተው)

የቅዱስ እስጢፋኖስ ቤ/ክርስቲያን መንፈስ አዳሽ ግቢ ግን ለሁሉም ሁልጊዜ ክፍት ነው።

የቤተክርስቲያኑን ግቢ እንዲህ ለሚንከባከቡት እናቶች፣ አባቶች፣ እህቶችና ወንድሞች የከበረ ምስጋና ይድረሳቸው።

_________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: