Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • January 2019
    M T W T F S S
     123456
    78910111213
    14151617181920
    21222324252627
    28293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for January 21st, 2019

የቅ/ ሚካኤል ድንቅ ተዓምር | ቀይዋ ጨረቃ ላይ እና የጥምቀት ምንጣፌ ሥር ኢትዮጵያን አየኋት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 21, 2019

ከዚህ በፊትም በተመሳሳይ መልክ ጨረቃዋ ታይታኝ እንደነበረው፥ አሁን ደግሞ በቃና ዘገሊላ፣ በቅዱስ ሚካኤል ዕለት፣ በጥምቀት ማግስት፣ በጨረቃ ግርዶሽ ወቅት፤ ደም የለበሰችው ጨረቃ የኢትዮጵያን ቅርጽ ቁልጭ አድርጋ ታሳያለች።

ይህ አልበቃ ብሎ፣ በየጊዜው በጸበል ስጠመቅበት የነበረውን የቤቴን ምንጣፍ ሳነሳው ላሚኔቱ ወለል ላይ (እርጥበቱ አወፍሮታል) የኢትዮጵያ ቅርጽ ቁጭ ብላ ታየችኝ፤ ማመን እስኪያቅተኝ ድረስ፤ ምን ይሆን? አልኩ። ድንቅ ነው!

ለማንኛውም ከሰይጣን ጋር ተመሳጥራችሁ በእናት ኢትዮጵያ ላይ ሤራ የምትጠነስሱ የውስጥም የውጭም ጠላቶቿ የስልጣን ጊዚያችሁ እያለቀ ነው። ቅዱስ ሚካኤል በቅርቡ ጥልቁ ጉድጓድ ውስጥ ይከታችኋል!

ጨረቃዋ ዛሬም ደም ለብሳ ትታያለች!

____________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: