Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • January 2019
    M T W T F S S
     123456
    78910111213
    14151617181920
    21222324252627
    28293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

የግብጽ እባብ | በረሃ ላይ አዲስ ቤተክርስቲያን ሠሩ፡ ክርስቲያኖች በብዛት በሚኖሩበት ሠፈር አራት አብያተክርስቲያናትን ዘጉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 17, 2019

በልደት ዋዜማ ቤተክርስቲያን ይከፍታሉ፤ በጥምቀት ዋዜማ ቤተክርስቲያን ይዘጋሉ!

ባለፈው የገና ዕለት በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ሙስሊሞች በፖሊሶች እየተደገፉ የኮፕት አብያተክርስትያናት ፊት ሆነው ክርስቲያኖችን ሲሳደቡና እነርሱን እንደሚያጠፏቸውም በጩኸት ሲዝቱባቸው ነበር።

አሁን ክርስቲያኖች በብዛት በሚኖሩባቸው የተለያዩ የግብጽ መንደራት የሚገኙትን አራት አብያተክርስቲያናት እንዲዘጉ የግብጽ መንግስት ትዕዛዝ አስተላለፈ። ይህ ውሳኔ ያደፋፈራቸው ሙስሊሞቹና ፖሊሶቻቸውም ቀሳውስቱንና መነኮሳቱን ጠፍረው በማሠር በከብት ማመላለሻ መኪናዎች ወዳልታወቀ ቦታ ወስደዋቸዋል።

አዎ! የእባብን ሥራ እያየን ነው? የግብጹ ፕሬዚደንት ከሁለት ሳምንታት በፊት አዲስ ካቴድራል በርሃ ላይ መርቀው ከፈተው ነበር። ባለፈው ጊዜ ልብ ያላልነው ነገር፦ እዚህ በረሃ ላይ፡ አንደኛ፤ ክርስቲያኖች አይኖሩም፣ ሁለተኛ፤ እዚህ አንጋፋ ካቴድራል አጠገብ በይበልጥ አንጋፋ የሆነ አዲስ መስጊድ በዚያው ዕለት በፕሬዚደንቱ ተመርቆ ነበር። አሁን ክርስቲያኖች በብዛት በሚኖሩባቸው ሠፈሮች የሚገኙትን አብያተክርስቲያናት ዘግተዋ፤ ክርስቶስንና ተከታዮቹን ለማዋራድም ቀሳውስቱን ጠፍረው በማሠር በከብቶች ማመላለሻ የጭነት መኪናዎች ላይ ወርወረዋቸዋል።

እነዚህ እርኩስ የዲያብሎስ ልጆች፣ የእነዚህ እባቦች ምላሳቸው ካልተቆረጠ በቀር መናደፉቸውን አያቆሙም፤ ቅዱስ ገብርኤል ምላቻቸውን በሰይፉ ፈጥኖ ይቁረጥባቸው!

_______

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: