Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 17, 2019
በልደት ዋዜማ ቤተክርስቲያን ይከፍታሉ፤ በጥምቀት ዋዜማ ቤተክርስቲያን ይዘጋሉ!
ባለፈው የገና ዕለት በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ሙስሊሞች በፖሊሶች እየተደገፉ የኮፕት አብያተ–ክርስትያናት ፊት ሆነው ክርስቲያኖችን ሲሳደቡና እነርሱን እንደሚያጠፏቸውም በጩኸት ሲዝቱባቸው ነበር።
አሁን ክርስቲያኖች በብዛት በሚኖሩባቸው የተለያዩ የግብጽ መንደራት የሚገኙትን አራት አብያተ–ክርስቲያናት እንዲዘጉ የግብጽ መንግስት ትዕዛዝ አስተላለፈ። ይህ ውሳኔ ያደፋፈራቸው ሙስሊሞቹና ፖሊሶቻቸውም ቀሳውስቱንና መነኮሳቱን ጠፍረው በማሠር በከብት ማመላለሻ መኪናዎች ወዳልታወቀ ቦታ ወስደዋቸዋል።
አዎ! የእባብን ሥራ እያየን ነው? የግብጹ ፕሬዚደንት ከሁለት ሳምንታት በፊት አዲስ ካቴድራል በርሃ ላይ መርቀው ከፈተው ነበር። ባለፈው ጊዜ ልብ ያላልነው ነገር፦ እዚህ በረሃ ላይ፡ አንደኛ፤ ክርስቲያኖች አይኖሩም፣ ሁለተኛ፤ እዚህ አንጋፋ ካቴድራል አጠገብ በይበልጥ አንጋፋ የሆነ አዲስ መስጊድ በዚያው ዕለት በፕሬዚደንቱ ተመርቆ ነበር። አሁን ክርስቲያኖች በብዛት በሚኖሩባቸው ሠፈሮች የሚገኙትን አብያተ–ክርስቲያናት ዘግተዋል፤ ክርስቶስንና ተከታዮቹን ለማዋራድም ቀሳውስቱን ጠፍረው በማሠር በከብቶች ማመላለሻ የጭነት መኪናዎች ላይ ወርወረዋቸዋል።
እነዚህ እርኩስ የዲያብሎስ ልጆች፣ የእነዚህ እባቦች ምላሳቸው ካልተቆረጠ በቀር መናደፉቸውን አያቆሙም፤ ቅዱስ ገብርኤል ምላቻቸውን በሰይፉ ፈጥኖ ይቁረጥባቸው!
_______
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: ሙስሊሞች, ቀሳውስት, በደል, እስልምና, ክርስቲያኖች, ኮፕቶች, የኮፕት ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን, ግብጽ, ፖሊስ, Christian Persecution, Churches, Copts, Egypt, Islamic Hatred | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 17, 2019
ከአዲስ አበባ ወደ ሆንግ ኮንግ ይበር የነበረውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ የጭነት አውሮፕላን “ኢት 3728” በኢንዶኔዥያ አየር ክልል አልፏል በሚል ሁለት ኤፍ 16 የጦር አውሮፕላኖች አጅበው በኢንዶኒዥያ እንዲያርፍ አስገድደውታል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግን በተከሰተው ነገር አልተስማማም፡ ምክኒያቱም አንድ አውሮፕላን ወዳጅ በሆኑ አገራት አየር ላይ የማለፍ መብት እንዳለው የዓለም አቀፍ በረራ ስምምነቶች ያጸድቃሉና።
ከዚህ ቅሌት ጀርባ ተንኮል ይኖርበታል፦
በሙስሊሞች ሕዝብ ቁጥር በዓለም የመጀመሪያውን ቦታ የምትይዘዋ ኢንዶኔዥያ የኢትዮጵያ ወዳጅ ልትሆን አትችልም። ስልጣን ላይ የተቀመጡት መሪዎቻችን ከሙስሊም አገራት ጋር የጠበቀ ግኑኝነት ለመፍጠር ሲፈጨረጨሩ ይታያሉ (ያው ዛሬ ደግሞ ካታርን ወደ ኢትዮጵያ ለማስገባት ጥሪ አቅርበዋል) ነገር ግን፡ ሃቁ፡ ሙስሊም የሆኑ አገሮች የኢትዮጵያ ወዳጆች ሊሆኑ አይችሉም፤ እሳት እና ውሃን ለመቀላቀል፤ እንዴት ይሆናል?! በጭራሽ አይሆንም! ኢትዮጵያ ልክ እንደ እስራኤል፡ ከእግዚአብሔር በቀር ወዳጅ የሆነ ሌላ አገር ወይም ሕዝብ የላትም። ሃቁ ይህ ነው!
__________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: ሆንግ ኮንግ, ተዋጊ አውሮፕላኖች, አዲስ አበባ, ኢንዶኔዥያ, የኢትዮጵያ አየር መንገድ, የጭነት አውሮፕላን | Leave a Comment »