Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • January 2019
    M T W T F S S
     123456
    78910111213
    14151617181920
    21222324252627
    28293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

የሰማዕታት ደም የቤተ ክርስቲያን ምርጥ ዘር ነው | በአረቡ አለም አንጋፋው ቤተክርስቲያን በግብጽ ተመረቀ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 7, 2019

ከ ካይሮ በስተ ምሥራቅ በሚገኝ ቦታ ላይ በመካከለኛው ምስራቅ አንጋፋ የሆነውን ቤተክርስቲያን ሕንፃ ፓትሪያርክ ታዎድሮስ እና የግብጹ ፕሬዚደንት አብዱልፋታህ አሌሲሲ መርቀው ከፈተዋል። ሕንፃው “የልደት ካቴድራል” የሚል ስም ተሰጥቶታል።

ቀደም ሲል፡ በቅዳሜው ዕለት፡ ሙስሊሞች ቤተከርስቲያኑን በቦምብ ለማፈንዳት ባቅራቢው በሚገኝ ትልቅ መስጊድ ጣራ ላይ ቦምብ አጥምደው ተገኝተው ነበር። ቦምቡን ያከሸፍ ዘንድ ወደ መስጊዱ ተልኮ የነበረው አንድ ፖሊስ በፍንዳታ ሳቢያ ሕይወቱን አጥቷል።

የግብጽ ፕሬዚዳንት በመክፈቻው ሥነ ሥርዓት ላይ ይህ ታሪካዊና አስፈላጊ ጊዜ ነው

ነገር ግን፤ እኛ እዚህ በአንድ ላይ የተከልነውን የፍቅር ዛፍ መጠበቅ አለብንበማለት ተናግረዋል።

የመሀመድ አርበኞች የክርስቶስ ተከታዮችን ክፉኛ በመምታት ላይ በሚገኙበት በዚህ ዘመን፡ በእስያ እና አፍሪቃ ክርስትና እንደ ምስማር በመጥበቅ ላይ ነው።

ይህ ድንቅ የገና ተዓምር ነው! በእውነት ለክርስቲያን ወገኖቻችን ትልቅ ድል ነው፤ እንግዲህ ዲያብሎስና አርበኞቹ አሁን እርር፡ ፍርክስክስ ይበሉ፤ ጊዚያቸው አጭር ነው።

እውነት ነው፤ የሰማዕታት ደም የቤተ ክርስቲያን [ምርጥ] ዘር ነው። እኛ ክርስቲያኖች እንገፋለን እንጂ አንወድቅም፤ አዎ! ክርስቲያን እንደ ምስማር ሲመቱት የሚጠብቅ ነው።

+++የባሪያይቱን መዋረድ አይቶ+++

+++ንጉሥ ወደደሽ ከሴት ለይቶ+++

+++ዝቅ ማለትሽ ከፍ አድርጐሻል+++

+++ድንግል ትሕትናሽ ፍቅር አስጊጦሻል+++

__________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: