ኮፕት አባታችን በላሊበላ የገና በዓል | “ግሩም ታሪክና ሃይማኖታዊ ሥርዓት ስላላችሁ ልትኮሩበት ይገባል”
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 6, 2019
ይህን ያሉት በጀርመን የኮፕት ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ጳጳስ የሆኑት አንባ ዳሚያን ናቸው። (ቪዲዮው ላይ “ዳንኤል” ያለው በስህተት ነው)። ግልጽና ቀጥተኛ የሆነ ቃል የሚናገሩና የማደንቃቸው አባት ናቸው። ቃለ ሕይወት ያሰማልን! ለኮፕት ወገኖቻችንም ይህን የልደት በዓል በሰላም እንዲያከብሩት እንመኝላቸዋለን!
ብሩክ ገና!!!
______________
Like this:
Like Loading...
Related
This entry was posted on January 6, 2019 at 20:56 and is filed under Ethiopia, Faith.
Tagged: ላሊበላ, ልደት, ሮሃ, አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት, ኢየሱስ ክርስቶስ, ገና, Christmas, Ethiopian Orthodox Tewahedo Faith, Genna. You can follow any responses to this entry through the RSS 2.0 feed.
You can leave a response, or trackback from your own site.
Mario Marconi said
ENQUAN LE BRHANE LEDET ADERESACEHU
Ottieni Outlook per Android
________________________________