Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • December 2018
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
    31  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

የካናዳ ኢማም | “ክርስቲያኖችን እንኳን አደረሳችሁ የሚል፡ ወይም ሰላምታ የሚሰጥ ሙስሊም ከ ገዳይ የበለጠ ኅጢአተኛ ነው”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 28, 2018

ይህ በካናዳዋ ብሪቲሽ ኮሎቢያ ዋና ከተማ በቪክቶሪያ ተቀማጭነት ያለው የእስላሞች ኢማም የሚከተሉትን ፀረክርስቲያን ቃላት ወጣት ሙስሊሞች በተሰበሰቡት እንዲህ በማለት ይጀምራል፦

በአካባቢያችን ያሉ ሰዎች የገናን በዓል ለማክበር በመዘጋጀት ላይ ናቸው።

ሙስሊሞች ክርስቲያኖችን ለገና በዓል እንኳን አደረሳችሁ ሲሏቸው በመስማቴ

በጣም አዝኛለሁ፤ አንዳንዶቹማ ክርስቲያኖችን ለሐሰተኛ በዓላቻው እንኳን አደረሳችሁ ሲሉ እና ሰላምታ ሲሰጡ ብቻ ሳይሆን የሚታዩት፡ እንዲያውም ከእነርሱ ጋር በዓሉን አብረው ያከብራሉ። ይህ ቀላል ነገር አይምሰላችሁ።

ሰዎች ኢየሱስን ሲያመልኩ ወይም ኢየሱስ የአምላክ ልጅ ነው ሲሉ ስናይ

እናንተን እና እኔን በጣም ሊያስቆጣን ይገባል።

ለክርስቲያኖች “ብሩክ ገና!”የሚሉ ሙስሊሞች አሉ፤ ለመሆኑ ለምኑ ነው እንኳን ደስ አላችሁ የምትሏቸው? ለጌታችሁ ልደት እንኳን ደሳላችሁ ነው?!

ይህን መመኝት ለአንድ ሙስሊም ይፈቀድለታልን?! የእነርሱን እምነት እያረጋገጣችሁላቸው አይደለምን?!

አንድ ሙስሊም ክርስቲያኖችን ለሐሰተኛ በዓላቻው እንኳን አደረሳችሁ ቢል እና ሰላምታ ቢሰጥ፡ እንደ ዝሙት፣ ወለድ፣ ውሸት እና ነፍስ ግድያ ከመሳሰሉት ከባድ ኃጢአቶች የበለጠ ኃጢአት ሠርቷል ማለት ነው።

ሙስሊም ያልሆኑትን ሂዱና ግደሏቸው ማለቴ ግን አይደለም፤ ለፍትህ መቆም ይገባናል ማለቴ እንጂአብራካዳብራ!

ዋውውው! ያውም የኩፋር አገር ወደሚላት ካናዳ መጥቶ!?

እንግዲህ ይህ ነው ትክክለኛው እስልምና! የእያንዳንዱ ትክክለኛ ሙስሊም አመለካከትም ይህ ነው። በሳዑዲ ባርባሪያ ጥቁር ድንኳን ለብሳ በበረሃ ሙቀት የምትቀቀለው ወገናችንም ይህን ነው ቪዲዮው ላይ የምታረጋግጠው።

ግን ድፍረታቸው ይገርማል፤ የዱር አህዮቹ እስማኤላውያኑ ሁሉ ነገራቸው ሰይጣናዊ ነው። ሁልጊዜ ነገሮችን ፕሮጀክት እንዳደረጉ ወይም እንዳንጸባረቁ ነው፦

ክርስቲያኖችን “እንኳን አደረሳችሁ!” አንልም በማለት ከእነርሱ በተሻለ መልክ ትሁት ለመሆን የሚጥሩትን ክርስቲያኖችን ጣዖታዊ ለሆኑት የእስልምና በዓላቶቻቸው፡ “እንኳን አደረሳችሁ!” ይሏቸው ዘንድ ለመቆስቆስ የታቀደ ተንኮል ነው።

እኛ ክርስቲያኖች እንኳን ለገዳዩና ህፃናት ደፋሪው መሀመድ የልደት ቀን እነርሱን “እንኳን አደረሳችሁ!” (እንኳን ለሲዖል አበቃችሁ! እንደማለት ነው) ማለት የለብንም፤ እነርሱም ይህን ያውቁታል፤ ግን አምልኳቸውን እንድናረጋግጥላቸው ለበዓላቸው እንኳን አደረሳችሁ እንድንላቸው ይመኛሉ። ለዚህ ነው እኛን ሁሌ ቀድመው የሚኮንኑት፤ ልክ እነርሱ ገዳዮች ሆነው ተገዳዩን ቀድመው እንደሚኮንኑት ማለት ነው። “ጥቃት ከሁሉ የተሻለው መከላከያ ነው!” ብለው ስለሚያምኑ።

ደግሞ የሚገርመው እስልምና ከጌታችን ልደት ከስድስት መቶ አመት በኋላ መጥቶ፡ “ሰዎች ኢየሱስን ሲያመልኩ ወይም ኢየሱስ የአምላክ ልጅ ነው ሲሉ ካየን እናንተን እና እኔን ሊያስቆጣን ይገባል” ይሉናል።

እንግዲህ፡ አምላካችንን ለምን ዝቅ አደረጋችሁት፤ ለምን ነብይ ብቻ ነው አላችሁት? ለምን አልተወልደም፣ አልተሰቀልም ብላችሁ ታስቀይሙናላቸው? በማለት እንዳንኮንናቸው ቀድምው ሲያጠቁን ነው።

ባጭሩ፡ እነዚህ ሙስሊም ውሸታሞች … “ኢየሱስን እንደ አምላክ ነብይ እናደንቀዋለን፣ እንወደዋለን” በማለት ይዋሹናል ነገር ግን የእርሱን ልደት አታክብሩ እያሉ ጥሪ ያስተላልፋሉ፤ ተከታዮቹንም ያርዳሉ ሁሉንም ነብያት እናከብራልን ይላሉ፤ ነገር ግን ስለ ሁሉም ነብያት ብዙ የሚናገረውን መጽሐፍ ቅዱስን መስጊዶቻቸው ውስጥ ለስብከት አይጠቀሙበትም።

የዚህ ኢማም መልዕክት ባጭሩ፦ “አንድ ሙስሊም “ብሩክ ገና!” ካለ ይገደል!” በሌላ አነጋገር አንድ ሙስሊም “እንኳን አደረሳችሁ!” ከሚላችሁ ቢግድላችሁ ይቅለዋል ማለት ነው። ወደ ሺርያ ህግ እንኳን ደህና መጣችሁ!

እስላም ሰይጣንን ያመልካልና “እንኳን አደረሳችሁ!” ባይሉን ይመረጣል፤ በአላሃቸው ስም ከመረቁን ወይም “እንኳን አደረሳችሁ!” ካሉን ለእኛ እንደ እርግማን ነው የሚሆነው። በአላህ ስም ከመረቋችሁ፡ ሦስት ጊዜ ማማተብ እንጅ፡ አሜን! አትበሏቸው!

______

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: