Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • December 2018
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
    31  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for December 19th, 2018

ኢትዮጵያን የሚተናኮሉት ሊሲፈራውያን ተዋረዱ | ኮሙኒስቱ ኮርቢን ተሪዛ ሜይን “ደደብ ሴት” ብሎ ሰደባት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 19, 2018

ያውም የፓርላማ ስብሰባ ላይ

ቅሌታሙ ፀረሴማዊ የሽብርተኞች ጠበቃና የተቃዋሚው የሌበር ፓርቲ መሪ ጀሬሚ ኮርቢን ጠ/ሚንስትር ተሪዛ ሜይን “ደደብ ሴት” በማለት ሲናገር በግልጽ ይታያል።

ከዚህ የተሻለ ቃና ቴሌቪዥን አለ?!

ሰውዬው አልተሳሳተም! ነገር ግን እርሱ እራሱ ከእርሷ የበለጠ ደደብ ነው። እነዚህን የስድብ ቃላት ከሠነዘረ ከጥቂት ሰዓታት በኋላ “አረ በፍጹም አልወጣኝም፤ ያልኩት “ደደብ ሰዎች” ነው” በማለት ከሜይ የበለጠ ደደብ መሆኑን በመቅጠፍ አረጋግጧል። መሳደቡ ነው ወይስ መዋሸቱ በይበለጥ ደደብ የሚያደርገው? እንግዲህ እነዚህ ናቸው የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች። ለማንኛውም፡ ታላቋ ብሪታኒያ ትንሽ እየሆነች ነው።

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፱፥፳፱፡፴፩]

የሚያጣሉኝ እፍረትን ይልበሱ፤ እፍረታቸውን እንደ መጐናጸፊያ ይልበሱአት።

እግዚአብሔርን በአፌ እጅግ አመሰግነዋለሁ። በብዙዎችም መካከል አከብረዋለሁ፤

ነፍሱን ከሚያሳድዱአት ያድን ዘንድ በድሀ ቀኝ ቆሞአልና

______

Posted in Conspiracies, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የግብጽ ቤተክርስቲያንን እንዲጠብቅ የተላከው ሙስሊም ፖሊስ ክርስቲያኖቹን ገደለ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 19, 2018

ከካይሮ በስተደቡብ፡ በሚኒያ አውራጃ ለተገደሉት ክርስቲያን አባትና ልጅ የተዘጋጀው ሌላ እንባ አስወራጅ የቀብር ስነሥርዓት

በግብጽ መንግስት አበረታችነት በየሳምንቱ ተመሳሳይ በደል እና ግድያ በኮፕት ወገኖቻችን ላይ ይካሄዳል፤ የመሀመዳውያኑ ወዳጅ የሆነው ሉሲፈራውያኑ ዓለም ፊቱን አዙሯል፣ ሜዲያዎች የፌንጣ ድምጽ እንኳን አያሰሙም፣ ክርስቲያን ነን የሚሉት የቡና፣ ጥምባሆና፣ ጫት ሱስ ባሪያዎች ከእምነት ወንድሞቻቸው እና እህቶቻቸው ጋር አብረው እንደመቆም ለደመነፍስ አጥፊዎቹ መሀመዳውያን ጠበቃ ሆነው ሲሟገቱላቸው ይሰማሉ። እስኪ መቼ ነው የኢትዮጵያ ሜዲያ “ግብጻውያን ክርስቲያኖች በሙስሊሞች ተገደሉ!„ “ቱርክ በሶርያ እና አረመን ክርስቲያኖች ላይ ጭፍጨፋ አካሄደች” የሚሉ ርዕሶችን የያዘ ዜና አቅርቦ የሚያውቀው? ለሶርያ እና ለምያንማር ሙስሊሞች ግን ተቆርቆሪዎች ሆነው በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ በሰፊው ሲለፍፉ ይሰማሉ። ግብዞች!

ለእነዚህ አረመኔ የዲያብሎስ ልጆች መልሱን መስጠት የምትችለው ኢትዮጵያ ብቻ ነበረች። የቀደሙት አባቶቻችን፦ “ዋ! ክርስቲያን ወንድሞቻችንና እህቶቻችንን ትነኩ እና ወዮላችሁ አባይን እንገድበዋለን፣ በአጻፋውም ኢትዮጵያ ያሉትን ሙስሊሞች እንበድላቸዋልን” በማለት መሀመዳውያኑን ሲያስፈራሯቸው ክርስቲያኖች ሰላም ያገኙ ነበር፣ አብያተክርስቲያናት ወዲያው እንዲሰሩ ይፈቀድላቸው ነበር።

የአሁኖቹ መሪዎቻችን ግን አላስፈላጊ ለግብጻውያኑ በማጎብደድ “አትፍሩ፣ ግድቡ መቼም አያልቅም፣ ሙስሊሞቹን አይሻንና ካዲጃንም ስልጣን ላይ እናስቀምጣቸዋለን፣ የሠራዊታችን መሪዎች እናደርጋቸዋለን፡ አይዞን!” ይሏቸዋል። በዚህም የተበረታቱት ግብጻውያን ሙስሊሞች ኮፕት ክርስቲያን ወገኖቻችንን ይጨፈጭፋሉ፣ አብያተክርስትያናቶቻቸውን ያፈራርሱባቸዋል። በአገራችንም ሳይቀር ተመሳሳይ ድርጊት እንዲጀምሩ አደፋፍሯቸዋል።

በዚህ የገና በዓል ሰሞን ክርስቲያኖች በጥሞና ሊያተኩሩበት የሚገባ ጉዳይ፡ ቱርክ ጥንታውያን ክርስቲያን ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን በሆኑት አርመኖች እና ሶርያውያን ላይ የመጨረሻውን የጭፍጨፋ ዘመቻ ለማካሄድ እየተዘጋጀች መሆኑ ነው። ያው በዛሬው ዕለት አሜሪካ ወታደሮቿን ከሶርያ እንደምታወጣ አስታውቃለች። ይህ ማለት ክርስቲያኖች በተከማቹበት የሰሜኑ የሶሪያ ክፍል ለፀረክርስቶሷ ቱርክ ሠራዊት በሩ ተከፈተ ማለት ነው። ከዚያ በኋላ ዘመቻው ወደ እናት ኢትዮጵያ እንደሚያመራ አንጠራጠር። የፀረክርስቶሱ ሠራዊት እንደ አገራችን ተራራማ የሆነ መልክዐምድር ባላት በአፍጋኒስታን ለ18 ዓመታት በመለማመድ ላይ ይገኛሉ።

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፵፬፥፩፡፯]

አቤቱ፥ በጆሮአችን ሰማን፥ አባቶቻችንም በዘመናቸው በቀድሞ ዘመን የሠራኸውን ሥራ ነገሩን።

እጅህ አሕዛብን አጠፋች፥ እነርሱንም ተከልህ፤ አሕዛብን ሣቀይኻቸው አሳደድኻቸውም።

በሰይፋቸው ምድርን አልወረሱም ክንዳቸውም አላዳናቸው፤ ቀኝህና ክንድህ የፊትህም ብርሃን ነው እንጂ ወድደሃቸዋልና።

አምላኬና ንጉሤ አንተ ነህ፤ ለያዕቆብ መድኃኒትንህ እዘዝ።

በአንተ ጠላቶቻችንን እንወጋቸዋለን፥ በስምህም በላያችን የቆሙትን እናዋርዳቸዋለን።

በቀስቴ የምታመን አይደለሁምና፥ ሰይፌም አያድነኝምና፤

አንተ ግን ከጠላቶቻችን አዳንኸን፥ የሚጠሉንንም አሳፈርሃቸው።

______

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: