Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • December 2018
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
    31  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for December 17th, 2018

Pakistan Sentences Two Christians to Death for Blasphemy

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 17, 2018

A Pakistani court has sentenced two Christians in Punjab to death for the crime of blasphemy, following their arrest in 2015.

The two brothers, Qaisar and Amoon Ayub, were accused in 2011 of posting material offensive to Islam on their website, and subsequently sent to the Jhelum prison in Lahore in 2015. Qaisar testified that he had shut down the offending website in 2009 but that a Muslim acquaintance of his, Shahryar Gill, had resurrected the site keeping the copyright in Qaisar’s name.

On December 13, Judge Javed Iqbal Bosal heard the case in the Jhelum prison for security reason, and there declared the brothers guilty and sentenced them to death. The men are both married and Qaisar is the father of three children.

Continue reading…

______

Posted in Faith, Infos | Tagged: , , | Leave a Comment »

የተዋሕዶ ቄስ ትምህርት ቤት በተለይ በዚህ ዘመን፡ በደንብ መስፋፋት ይኖርበታል!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 17, 2018

ባንድ ወቅት ፯ ህፃናት በአንድ ላይ በግእዝ ይደግሙ ነበር። የአባ አትኩሮታዊ ፀጋ እና ትዕግስት በጣም አስገርሞኝ ነበር። ሁሉም ህፃናት የተለያየ ምንባብ ነው የተሰጣቸው፤ ነገር ግን ሁሉንም ባንድ ጊዜ በደንብ የማዳመጥና ስህተት ሲሠሩም የማረም ብቃቱ አላቸው። ስንት ጆሮ ቢኖራቸው ነው ያሰኛል። አዎ! እግዚአብሔር ፯ ቢሊዬን የሚሆኑትን የዓለማችን ነዋሪዎች ሲናገሩ የማዳመጥ ችሎታ አለው፤ የተዋሕዶ አባቶቻችንም ወደ እርሱ ቀረብ የማለት ፀጋ ተሰጥቷቸዋል። አረቡ፡ አሁን አሁን ደግሞ ፈረንጁ፡ ሁለት ሰዎች ባንድ ጊዜ ካናገሯቸው ግራ ይጋባሉ ይረበሻሉ፡ የማዳመጡ ችሎታ የላቸውም።

ህፃናቶቻችን በባዕዳዊው የ ABC እና አረብኛ ሰላጣ እየተመረዙ ህይወታቸው በከንቱ ከሚበላሽ በራሳቸው የቄስ ትምህርት ቤት ውስጥ ጽኑ መሠረት አግኝተው ቢያድጉ ነው የሚሻለው።

የቄስ ትምህርት ቤት፡ በተለይ በዚህ ዘመን፡ በደንብ መስፋፋት ይኖርበታል

______

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: