Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • December 2018
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
    31  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

“የሙሴ ጽላት በኢትዮጵያ መሆኑን የሚያሳይ አሳማኝ ማስረጃ አለ” | ይላል አሜሪካዊው የመጽሐፍ ቅዱስ ተመራማሪ ቡድን

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 4, 2018

በታዋቂው አሜሪካዊ ተመራማሪ፡ በ ቦብ ኮርኑክ የሚመራው የመጽሐፍ ቅዱስ አርኪኦሎጂ፡ የፍለጋ እና አሰሳ ተቋም (BASE) እንደገለጸውና እንደ ተቋሙ አጥኒዎች ምርምር ከሆነ፡ የሙሴ ጽላት ምናሴ በሚገዛበት ዘመን ከኢየሩሳሌሙ የቤተመቅደስ ተራራ ከተወሰደ በኋላ በግብጽ የአይሁዶች ግዛት ወደ ነበረችው የኤሊፋንቲን ደሴት እንዲያርፍ ተደረገ።

ከዚያ በኋላ፡ የአባይን ወንዝ ተከትሎ ኢትዮጵያውያን መነኩሴዎች ብቻ ወደ ሚገኙባት የጣና ሀይቅ ቅድስት ደሴት፡ ወደ ጣና ቂርቆስ ተወሰደ።

ከዚያም በኢትዮጵያ በስተሰሜን ወደምትገኛዋ ወደ አኩሱም ከተማ ተዛውሯል።

የሙሴ ጽላት በተጨማሪም ሀያል እና ተዓምረኛ እንደሆነ የሚታመነውን እንደ የአሮን በትር የመሳሰሉትን ሌሎች መጽሐፍ ቅዱሳዊ ዕቃዎች እንደሚይዝ ይነገራል

—[link to www.foxnews.com]
—[link to sputniknews.com (secure)]

ይህ ዜና በአክሱም ጽዮን ሰሞን መውጣቱ በጣም የሚገርም ነው!!!

ጽዮን ማርያም – ዑራኤል – ጊዮርጊስ – ተክለሃይማኖት – መርቆርዮስ

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፩፥ ፲፱]

በሰማይም ያለው የእግዚአብሔር መቅደስ ተከፈተ፥ የኪዳኑም ታቦት በመቅደሱ ታየ፥ መብረቅና ድምፅም ነጐድጓድም የምድርም መናወጥ ታላቅም በረዶ ሆነ።

______________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: