Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • November 2018
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

በኢትዮጵያ ላይ ከግራኝ አህመድ ጋር ሴራ የሚጠነስሱት ሦስት መሪዎች በአገሮቻቸው ሕዝቦች ዘንድ በጣም የተጠሉ ናቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 27, 2018

በአገሮቻቸው ታሪክ እጅግ በጣም የተጠሉት ሦስት መሪዎች የሚከተሉትን ነገሮች አብረው ይጋራሉ፦

  • ሦስቱም ዞምቢዎች የሆነ የሚረብሽ ነገር አላቸው፣

  • ሦስቱም ዞምቢዎች ፀረክርስቲያን ናቸው፣

  • ሦስቱም ዞምቢዎች ስማቸው በ “Mይጀምራል፣

  • ሦስቱም ዞምቢዎች ልጆች የሏቸውም፣

  • ሦስቱም ዞምቢዎች ኢትዮጵያን ይተናኮላሉ

ዞምቢዎች = ሙታኖች = እንሽላሊቶች = አውዳሚዎች

እነዚህም መሪዎች፦

Macron – Merkel – May = 3′M‘s = The Three Musketeers

  • የእንግሊዟ

  • የጀርመኗ ርከል

  • የፈረንሳዩ ክሮን

የእንግሊዟ ጠቅላይ ሚንስትር ሜይ በታሪክ እስካሁን ድረስ የአገሯ ጠ/ሚንስትሮች ከነበሩት ሁሉ እጅግ በጣም መጥፎዋ ነች ተብላለች።

የጀርመኗ ሜርከል፡ ከሂትለር ቀጥሎ ለአገሯ በጣም መጥፎ የሆነች መሪ መሆኗን ታዛቢዎች ይናገራሉ።

በፈረንሳይ ታሪክ በጣም የተጠላ እንደሆነ የሚነገርለት ፕሬዚደንት ማክሮንም ከፍተኛ ውጥረት ላይ ይገኛል።

ሦስቱም በኢትዮጵያ ላይ ዲያብሎሳዊ ሴራ በመጠንሰስ (አሁን ድብቅ ያልሆነ) ከፍተኛ ሚና ይጫወታሉ።

አዎ! የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ ናት።

______

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: