በኢትዮጵያ ላይ ከግራኝ አህመድ ጋር ሴራ የሚጠነስሱት ሦስት መሪዎች በአገሮቻቸው ሕዝቦች ዘንድ በጣም የተጠሉ ናቸው
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 27, 2018
በአገሮቻቸው ታሪክ እጅግ በጣም የተጠሉት ሦስት መሪዎች የሚከተሉትን ነገሮች አብረው ይጋራሉ፦
-
– ሦስቱም ዞምቢዎች የሆነ የሚረብሽ ነገር አላቸው፣
-
– ሦስቱም ዞምቢዎች ፀረ–ክርስቲያን ናቸው፣
-
– ሦስቱም ዞምቢዎች ስማቸው በ “M“ ይጀምራል፣
-
– ሦስቱም ዞምቢዎች ልጆች የሏቸውም፣
-
– ሦስቱም ዞምቢዎች ኢትዮጵያን ይተናኮላሉ
ዞምቢዎች = ሙታኖች = እንሽላሊቶች = አውዳሚዎች
እነዚህም መሪዎች፦
Macron – Merkel – May = 3′M‘s = The Three Musketeers
-
– የእንግሊዟ ሜይ
-
– የጀርመኗ ሜርከል
-
– የፈረንሳዩ ማክሮን
– የእንግሊዟ ጠቅላይ ሚንስትር ሜይ በታሪክ እስካሁን ድረስ የአገሯ ጠ/ሚንስትሮች ከነበሩት ሁሉ እጅግ በጣም መጥፎዋ ነች ተብላለች።
– የጀርመኗ ሜርከል፡ ከሂትለር ቀጥሎ ለአገሯ በጣም መጥፎ የሆነች መሪ መሆኗን ታዛቢዎች ይናገራሉ።
– በፈረንሳይ ታሪክ በጣም የተጠላ እንደሆነ የሚነገርለት ፕሬዚደንት ማክሮንም ከፍተኛ ውጥረት ላይ ይገኛል።
ሦስቱም በኢትዮጵያ ላይ ዲያብሎሳዊ ሴራ በመጠንሰስ (አሁን ድብቅ ያልሆነ) ከፍተኛ ሚና ይጫወታሉ።
አዎ! የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ ናት።
Leave a Reply