Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • November 2018
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

ፔትራ | የመጀመሪያዎቹ መሀመዳውያን ዞረው ይሰግዱባት የነበረቸው ከተማ በጎርፍ ተመታች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 11, 2018

ይህ የዘመኑ ምልክት ነው!

እንደ ፈርዖን ልባቸው የደነደነው አረቦቹ የኢትዮጵያ ጠላቶች ለእሳት እየተዘጋጁ ናቸው። ታይቶ የማይታወቅ ጎርፍ ሳዑዲ አረቢያን፣ ኦማንን፣ ጆርዳንን እና ሌሎች የአረብ አገራትን በማጥለቅለቅ ላይ ነው።

ቪዲዮው የሚያሳየው በጥንታዊቷ የዮርዳኖሷ ከተማ ፔትራ አካባቢ የደረሰውን ኃይለኛ ጎርፍ ነው። ይህች ከተማ ከጥንት ጀምራ በጣዖት አምላኪዎች ዘንድ የምትታወቅ ነበረች።

እንደሚታወቀው የመጀመሪያዎቹ መሀመዳውያን እ..622 .ም እስከ 725 .ም ድረስ፡ እንደ አሁኑ ወደ መካ ሳይሆን፡ ወደ ፔትራ፡ ዮርዳኖስ ነበር ዞረው የሚሰግዱት። አይደንቅም? ወደ መካ ዞረው መስገዱን የጀመሩት (ቂብላ) ከመሀመድ ሞት በኋላ ነው ማለት ነው። ቀጣዩ ቪዲዮ ይህን አስገራሚ ትምህርት ያስተምረናል።

እያንዳንዱ ሙስሊም ፀረክርስቶስ ነው!

[፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፪፥፳፪]

ክርስቶስ አይደለም ብሎ ኢየሱስን ከሚክድ በቀር ውሸተኛው ማን ነው? አብንና ወልድን የሚክድ ይህ የክርስቶስ ተቃዋሚ ነው

______

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: