Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • November 2018
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

በእስልምና ምሕረት የለም | የ፬ ልጆች እናቷ ክርስቲያን እህታችን ከእሥር ቤት በመወጣቷ ሙስሊሞች አበዱ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 1, 2018

የዚህች ምስኪን ክርስቲያን እህታችንን አስገራሚ ታሪክ ትምህርት ይሁነን።

አስያ ቢቢ ትባላለች፡ ከ 8 ዓመታት በፊት ከሙስሊም ጎረቤቶቿ ጋር የመጠጥ ውሃ ለመቅዳት ወደ አንድ ኩሬ ወረደች፤ እዚያም ክርስቲያኗ አስያ ቢቢ ለሙስሊሟ ውሃ ስታቀብላት፤ ሙስሊሟ “ክክርስቲያን እጅ ያገኘሁትን ውሃ አልጠጣም፡ ኩፋሯ በክርስቲያ እጅ አደፍርሰዋለች” በማለት ሙስሊም ጓደኞቿን ሰብስባ ትጮኽባታላች፤ ከዚያም ጉዳዩ ለፖሊስ ይቀርብና የአምስት ልጆች እናቷ ክርስቲያኗ አስያ ቢቢ ትታሠራለች። ክርስቲያን በመሆኗ እና የእስልምናን አምላክ ባለመቀበሏ ለ8 ዓመታት ያህል ብርሃንን ሳታይ ታፍና በቆየችበት እስር ቤትም የሞት ፍርድ ይሰጣታል፤ አሁን ከ8 ዓመታት በኋላ፡ በአንዳንድ የክርስቲያኑ ዓለም የሰባዕዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶችና ግለሰቦች ግፊት የፓኪስታን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሞት ፍርዱ እንዲሻርላትና እንድትፈታም ትዕዛዝ አስተላለፈ።

ታዲያ አሁን የዚህችን ጀግና ክርስቲያን መፈታት ዜና ፓኪስታናውያን መንገድ ላይ ወጥተው ደስታቸውን በመግለጽ ፋንታ፤ አሁን ሙስሊሞቹ “ክርስቲያኑ አስያ ቢቢ ትገደል፡ የለቀቋት ዳኞችም ይገደሉ!“ በማለት በፓኪስታን ከተሞች አደባባዮችና መንገዶች ላይ የተለመደውን ረብሻና ብጥብጥ በመፍጠር ላይ ናቸው።

ዓለም የእኛ፣ የእኛና የእኛ ብቻ ነች!” የሚሉት እነዚህ አረመኔዎች የእስልምና ውጤት ናቸው፤ የእስልምና አምላክ እና ነብይ ምሕረት የሚባል ነገር አያውቁምይሰቀል! ይገደል! ብቻ እንጂ።

ዓለማችንን ከእነዚህ አስቀያሚ የዲያብሎስ ልጆች ጋር መጋራታችን የሚያሳዝን ነው! ወስላታው የም ዕራቡ ዓለም እንደ እስያ ቢቢ ለመሳሰሉት ተበዳይ ክርስቲያኖች ጥገኝነት እንደመስጠት በብዙ ሚሊየን ለሚቆጠሩ በዳይ መሀመዳውያን በሩን ከፍተውላቸዋል። ግብዝ ዓለም!

______

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: