Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • October 2018
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

ሸህ ሰይጣነህ ለአቶ ደመቀ መኮንን ሃሰን አብዱልቃድር፦ “ሁለተኛ አገርህ ወደ ሆነችው ወደ ሳዑዲ እንኳን ደህና መጣህ”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 24, 2018

የዜናው ርዕስ እራሱ ይገርማል “የሁለቱ “ቅዱስ” መስጊዶች ጠባቂ ሞግዚቱ የሳውዲ ንጉሥ ለአረብ መሪዎች አቀባበል አደረጉ” ይላል። አቶ ደመቀ መኮንን ሃሰን አብድሉልቃድር አረብ ናቸው ማለት ነው።

ምናልባት አሁን፡ ለብዙ ዓመታት በሳዑዲ እስር ቤት የሚማቅቁትና የሞት ፍርድ የተፈረደባቸውን ኢትዮጵያውያን ክርስቲያን ወንድሞቻችንን “አስፈታኋቸው” በማለት ሰሞኑን ለሚታየው ድራማ አስተዋጽዖ ያበረክቱ ይሆናል አቶ ደመቀ።

እነዚ ሰው ነገሮች እጅግ በጣም ተቻኩለዋል፡ አሁንማ የሚደብቁት ነገር የለም!

______

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: