Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • August 2018
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

ቴክሳስ | ሴት ልጁ ክርስቲያን ስላገባች ባሏን እና ጓደኛዋን የገደለው ሙስሊም የሞት ፍርድ ተሰጠው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 30, 2018

ከአረቧ ዮርዳኖስ አገር ወደ ዩኤስ አሜሪካ የመጣው አንድ ሙስሊም ስደተኛ ሴት ልጁ ክርስትናን በመቀበሏና ከአንድ ክርስቲያን ጋርም በመጋባ ቤተሰቧን አዋርዳለች” በማለት ነበር የተገደሉት። እብዱ አብደላ ያው በእስልምና የተለመደውን የክብር ግድያበሴት ልጁ ኢራናዊት ጓደኛ እና በባሏ ላይ በመፈጸሙ አሁን የሂውስተን፡ ቴክሳስ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሞት ፍርድ ሰጥቶታል።

60 ዓመ መሀውድ አውድ ኢርሳን፣ ሴት ልጁን ጨምሮ ባጠቃላይ አምስት ሰዎችን ለመግደል አቅዶ ነበር ልጁ ለምን ክርስትናን ተቀብለች፡ ክርስቲያን ወንድም ለምን አገባች በማለት።

ሪፖርቶች እንደገለጹት ሙስሊሙ 28 ዓመቱንና የልጁን ክርስቲያን ባል ኮቲ ቢቨርስን እና የልጁ የቅርብ ጓደኛዋን ገላሬ ባገርዛዴህን፡ 30 በአሰቃቂ መልክ ገድሏቸዋል።

የሙስሊሙ ተከሳሽ ሴት ልጅ ቀደም ሲል ከከርስቲያኑ ጋር በመፋቀሯ አባቷ የመኝታ ቤቷ ውስጥ ለሣምንታት በማሠር እንደቀጣት፣ ምንም ዓይነት ግኑኝነት ከውጩ ዓለም ጋር እንዳይኖራት ሞባይሏን እና ላፕቶፗን እንደነጠቃት ለፍርድ ቤቱ አውስታለች።

እንደ ሂዩስተን የሕዝብ ሚዲያ ዘገባ ከሆነ ኢራናዊቷ የሴት ልጁ የቅርብ ጓደኛ፡ አባትየው ልጁን ለክርስቶስ እንዲተዋት፣ ክርስቲያንም እንድታገባ በማበረታቷ ነበር የተገደለቸው። አባትየው ኢራናዊቷን ከገደላት 10 ራት በኋላ ነበር የልጁን ባልም የገደለው።

የሂውስተን ክሮኒክል ጋዜጣ እንደገለጸው ሙስሊሙ ግድያውን የፈጸመው የእርሱን ክብር ለማጽዳትእንደሆነ፤ በብስጭትም ዳኞችን እና አቃቤ ሕግን እነዚህ ሽይጣኖች ናቸው፤ ህይወቴን ይፈልጋሉ፣ እራሴን መከላከል አለብኝ” እያለ ሲቀበጣጥር ተሰምቷል። በርካታ የፍርድ ቤት ዳኞችም ለደህንነታቸው ያላቸውን ስጋት ገልፀው ነበር።

ሙስሊሙ፡ ቀደም ሲል፡ የሌላዋን ሴት ልጁን ባል መግደሉንና፡ “እራሴን ለመከላከለ ነው የገደልኩት” በማለቱ ለፍርድ ሳይቀርብ መቅረቱም በተጨማሪ ተዘግቧል።

ትክክለኛ ፍርድ! ሰይፍ የሚያነሡ ሁሉ በሰይፍ ይጠፋሉ!

እነዚህ ውዳቂዎች ሁሌ “ክብራችን፣ ክብራችን፣ ክብራችን!” ይላሉግን፡ ያልነበራቸውን ክብር “ለማስመለስ” የእግዚአብሔርን ፍጡር ይገድላሉ።

እስኪ የእስልምናን እባባዊነት እንታዘብ፦

አንድ ሙስሊም ወንድ ሴት አይሁድ እና ክርስቲያን ማግባት ይፈቀድላታል፤ አንዲት ሴት ሙስሊም ግን አይሁድ ወይም ክርስቲያን ወንድን ማግባት አይፈቀድላትም። የዲያብሎስ ተንኮል ይታየናልን? ወዮላችሁ ከሙስሊም ወንድ ጋር የምትጋቡ ክርስቲያኖች!

[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፱፥፶፬፡፶፮]

ደቀ መዛሙርቱም ያዕቆብና ዮሐንስ አይተው። ጌታ ሆይ፥ ኤልያስ ደግሞ እንዳደረገ እሳት ከሰማይ ወርዶ ያጥፋቸው እንል ዘንድ ትወዳለህን? አሉት።

እርሱ ግን ዘወር ብሎ ገሠጻቸውና። ምን ዓይነት መንፈስ እንደ ሆነላችሁ አታውቁም፤

የሰው ልጅ የሰውን ነፍስ ሊያድን እንጂ ሊያጠፋ አልመጣም አለ። ወደ ሌላ መንደርም ሄዱ።

______

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: