Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • August 2018
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for August 28th, 2018

በአውሮፓ ጦርነቱ ገፍቷል | ሙስሊሞች ጀርመናውያንን በካራ ከገደሉ በኋላ ጀርመኖች አረቦችን መንገድ ላይ ማደን ጀምረዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 28, 2018

ባለፈው ሳምንት በምዕራብ ጀርመን ዛሬ በምስራቅ

በምስራቅ ጀርመኗ ኬምኒትስ ከተማ ውስጥ በትናንትናው እሑድ ዕለት፡ ሁለት የሶሪያ እና ኢራቅ አረቦች የ35 ዓመቱን ኩባጀርመናዊ በቢለዋ ቆራርጠው በመግደላቸው በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ጀርመናውያን የከተማዋ ነዋሪዎች መንግድ ላይ በመውጣት አረቦችን ማደን ጀመርዋል። በዛሬው ምሽት ከፍተኛ ብጥብጥ ይነሳ ይሆናል ተብሎ ይፈራል።

አንዳንድ ምንጮች እንደጠቆሙት ከሆነ በአንድ የከተማዋ የበዓል ስነሥርዓት ወቅት፡ ይህ ክልስ ኩባጀርመናዊ፡ ሴት ጀርመናውያንን ለመድፈር የሞከሩትን አረቦች ለማባረር ሲሞክር ቢለዋ መዝዘው ይህን ዳንኤል የተባለ ግለሰብ ገደሉት። ከእርሱ ጋር አብረው የነበሩት ጓደኞቹም ክፉኛ ቆስለው ሆስፒታል ውስጥ የሞት አፋፍ ላይ መድረሳቸው ተገልጿል። ሁለተኛው የዳንኤል ጓደኛም (የሩሲያ ዝርያ ያለው ጀርመን) ዛሬ በሆስፒታል ሞቷል።

ቪዲዮው ላይ እንደሚታየው ቁጣቸውን ለመግለጽ በካርል ማርክስ አደባባይ የወጡትን ጀርመናውያን ፖሊሶች ይመክቷቸዋል፤ ልክ እንደ አንጌላ ኤሊዛቤል ሜርከል፡ አረቦቹን ለመከላከል ማለት ነው። ሜዲያውም የእነዚህ አረብ ወራሪዎች ተባባሪ ነው። ተቃዋሚዎቹ. “Wir sind das Volk!, Das ist unsere Stadt / ሕዝቡ እኛ ነን! ከተማዋ የእኛ ናት! የሚሉ መፈክሮችን በጩኸት ያሰማሉ።

ተመሳሳይ የተቃውሞ ድምጽ እንደ አ..አ በ 1989 .ም ላይ አንጌል ሜርከልን ባፈራው የምስራቁ ኮሙኒስት ጀርመን ሥርዓት ወቅት፡ በዚህ 250 ሺህ ነዋሪዎች ባላት የኬምኒትስ ከተማ (የቀድሞዋ የካርል ማርክስ ከተማ) ይሰማ ነበር።

______

Posted in Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: