ስዊድን በእሳት ጂሃድ እየተቃጠለች ነው | የመሀመድ አርበኞች የተቀናጀ የእሳት ቃጠሎ በብዙ ከተሞች ቀሰቀሱ
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 14, 2018
ጎተንበርግ፣ ማልሞ እና ሄልሲንቦርግ ከተሞች እየነደዱ ነው። በገባያ ማዕከላት አካባቢ የሚገኙ 100 የሚሆኑ መኪናዎች በትናንትናው ዕለት ጋይተዋል፤ በቦታው ተገኘትወ በነበሩት ፖሊሶች ላይም ድንጋይ ተወርውሮባቸዋል።
በጣም የሚገርም ጊዜ ላይ ደርሰናል፦
ደጉ የስዊድን ሕዝብ እርዳታ የሰጠ መስሎት በሚሊየን የሚቆጠሩትን “ሂጅራ መሀመዳውያን” ጋብዞ ሰላም፣ ብልጽግና እና ነፃነት አጎናጸፋቸው። ምስጋናና ፍቅር የማያውቁት መሀመዳውያን ግን ስዊድንን በማቃጣል፣ ሕፃናት እና ሴት ዜጎቿን በመድፈር አፃፋውን በሚያውቁት መንገድ መለሱላቸው። ይህ እንግዲህ ለስዊድናውያኑ፡ በአምላክ–የለሽነታቸው፡ የመጣባቸው መቅሰፍት መሆኑ ነው። ገና ምን አይተው!? / You ain’t seen nothing yet!
የሞቃዲሾን ሶማሌዎች ወደ ከተሞቹ የሚያመጣ፡ ልክ እንደ ሞቃዲሾ ይሆናል።
Leave a Reply