Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • August 2018
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for August 14th, 2018

በ አባይ ወንዝ ምክኒያት የእግዚአብሔር ማስጠንቀቂያ? | የጣልያን ድልድይ፡ በነርሱ ፍልሰታ ዋዜማ፡ በመብረቅ ተመቶ ፈራረሰ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 14, 2018

የወንድማችን የስመኘው በቀለ ደም መፍሰስ ያመጣው መቅሰፍት?

ያውም በጣሊያን ብሔራዊ ቀን (Ferragosto) እና በካቶሊኮች ፍልሰታ/ የእናታችን የቅድስት ድንግል ማርያም እርገት በዓል ዋዜማ

ሰሜን ምዕራብ ጣሊያን የወደብ ከተማ በጄኖዋ ወንዝ ላይ የተሠራው አንድ የፈጣን መንገድ ድልድይ ፈራርሶ ቢያንስ 35 ሰዎች ሕይወታቸውን አጥተዋል።

ኃይለኛ ዝናብ በሚጥልበት ወቅት የድልድዩ ፍርስራሾች እና ተሽከርካሪዎች ወደ 45 ሜትር ጥልቀት ላይ በሚገኙ የባቡር ሀዲዶች፣ ሕንፃዎች እና ወንዝ ላይ ተከስክሰው ወድቀዋል። “ወንዝ

ባካባቢው የነበሩ ሰዎች እንደጠቆሙት ድልድዩ ሊፈርስ ሲል የመብረቅ ብልጭታ አስቀድመው አይተው ነበር። “አምላኬ!” እያሉ በድንጋጤ ሲጮሁ ቪዲዮው ላይ ይሰማሉ።

ልብ እንበል፦ ድልድዩ ወንዙ ውስጥ ከመውደቁ በፊት የመብረቁ ብልጭታ ይታያል።

ሞቱት ነፍሳቸውን ይማርላቸው!

ይህን ዜና ስሰማ እንደ መብረቁ በሰከንድ ብልጭ ብሎ የታየኝ በአባይ ወንዝና የኅዳሴው ግድብ ዙሪያ እየተሠራ ያለው ተንኮል ነው። የወንድማችን የስመኘው በቀለ መገደል፡ በእግዚአብሔር ዘንድ፡ እንዲሁ የሚረሳ እና ቀላል ሆኖ የሚታይ ጉዳይ አይደለም። እኛ ብንረሳ እግዚአብሔር አይረሳም!

ታላቁን የኢትዮጵያ የኅዳሴ ግድብ ኮንትራት ወስዶ የሚገነባው “ሳሊኒ” የተባለው ጣሊያናዊ ኩባንያ ነው።

ከዓመት በፊት ስለዚህ ጉዳይ በጥቂቱም ቢሆን እንደሚከተለው ጦምሬ ነበር፦

+ ከሶሪያ በኋላ | ሮማውያኑ ሉሲፈራውያን በኢትዮጵያ ላይ ከባድ ሴራ እየጠነሰሱ ነው

አገራችንን፣ ጥንታዊ እምነታችን እና ቅዱሱን የአባይ ውሃ በሚመለከት ግብጻውያን ብቻ ሳይሆኑ፣ ሁሉም በሮማውያን ሥር ያሉት ሉሲፈራውያን አገሮች ተጨንቀዋል። የቫቲካን ሰዎች በታሪክ ከገዳይ አረቦች ጋር በመተባበር ይሰሩ እንደነበር የሚታወቅ ነው፤ ፀረ–ኢትዮጵያ ዘመቻዎችም በታሪክ አጋጣሚ ተደጋግመው ተከስተዋል። ታላቁ የኢትዮጵያ የኅዳሴ ግድብ ግንባታ የሚያከናውነው የጣሊያኑ ሳሊኒ ኩባንያ መሆኑ ይከነክነኝ ነበር፤ ኩባንያው በኢትዮጵያ ላይ በተጠነሰሰው ሴራ ምን ዓይነት ሚና እንደሚጫወት ባላውቅም፤ ግን የአባይ ጉዳይ ግብጽን ብቻ ሳይሆን፡ ወንዛችን የሚነካቸውን መላውን የሚዲቴራንያን ባሕር አገራት፡ ጣሊያንን ጨምሮ፡ በጥልቅና በጥብቅ የሚመለከት ጉዳይ ነው።

+ በሳውዲዋ መካ መጥቶ የነበረውን መቅሰፍት እናስታውሳለንን?

+ ከ ፪ ዓመት በፊት በመካ ፭ሺ “ሀጂዎችን” የገደለው ፡ ከቁልቢ በቱርኮች ተሠርቆ ወደ መካ የተወሰደው የ ‘ቅ/ ገብርኤል ጽላት’ ይሆን?

+ Could The Crane Collapse in New York Be Related to The Mecca Collapse on 9/11?

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በጀግናው ቻይና ላይ መሀመዳውያኑ ትንባሆ እያጨሹ በእስትንፋሳቸው ጋኔን ሊያስገቡበት ሞከሩ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 14, 2018

ትንባሆ ከሰይጣን ነው

መሀመዳውያን በጣም የሚፈሩት ቻይናዊ ወደ ለንደኑ ሃይድ የመተንፈሻ መናፈሻ ባለፈው እሑድ ሲመለስ ሦስት ወር ካሳለፈ በኋላ መሆኑ ነው። “ከእንግሊዝ ፖሊስ ጋር ተባብረን አባረርነው” በማለት በጣም ተደሰው ነበር። አሁን ሲመለስ የሚሆኑት ጠፋቸው፤ በቃ እየተከታተሉ ሲተናኮሉት ይታያሉ፤ በተለይ ትንባሆ የሚያጨሱት መሀመዳውያን በቻይናው ላይ መንፈሳዊውን እባብ (ጋኔን) ክሳምባቸው አውጥተው በቻይናው ላይ ሊያስገቡበት ሲሞክሩ ይታያሉ፤ መከላከያ የሌለው ምስኪን ቻይና ፊቱን እንዴት እንደሚያደርግ በደንብ እንመልከት፤ አስደናቂ የሆነ ክስተት ነው።

ለዚህ ነው የመሀመዳውያኑን ቡና አትጠጡ፣ ጥንባሆ ወይም ሺሻ አታጭሱ… “ራቁ! ራቁ! ራቁ” የምንለው።

ባለፈው ሳምንት ባቀረብኩት ቪዲዮ፤ “ባቢሎናውያኑ የመሀመድን ጋኔን እንደ አላዲን እፍፍ ብለው የሚነፉበትን ቱቦ ሊዘርጉልን ነው።” ብዬ ነበር፦

______

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ስዊድን በእሳት ጂሃድ እየተቃጠለች ነው | የመሀመድ አርበኞች የተቀናጀ የእሳት ቃጠሎ በብዙ ከተሞች ቀሰቀሱ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 14, 2018

ጎተንበርግ፣ ማልሞ እና ሄልሲንቦርግ ከተሞች እየነደዱ ነው። በገባያ ማዕከላት አካባቢ የሚገኙ 100 የሚሆኑ መኪናዎች በትናንትናው ዕለት ጋይተዋል፤ በቦታው ተገኘትወ በነበሩት ፖሊሶች ላይም ድንጋይ ተወርውሮባቸዋል።

በጣም የሚገርም ጊዜ ላይ ደርሰናል፦

ደጉ የስዊድን ሕዝብ እርዳታ የሰጠ መስሎት በሚሊየን የሚቆጠሩትን “ሂጅራ መሀመዳውያን” ጋብዞ ሰላም፣ ብልጽግና እና ነፃነት አጎናጸፋቸው። ምስጋናና ፍቅር የማያውቁት መሀመዳውያን ግን ስዊድንን በማቃጣል፣ ሕፃናት እና ሴት ዜጎቿን በመድፈር አፃፋውን በሚያውቁት መንገድ መለሱላቸው። ይህ እንግዲህ ለስዊድናውያኑ፡ በአምላክየለሽነታቸው፡ የመጣባቸው መቅሰፍት መሆኑ ነው። ገና ምን አይተው!? / You ain’t seen nothing yet!

የሞቃዲሾን ሶማሌዎች ወደ ከተሞቹ የሚያመጣ፡ ልክ እንደ ሞቃዲሾ ይሆናል።

______

Posted in Conspiracies, Infos | Tagged: , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: