Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • August 2018
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for August 12th, 2018

ተዓምረ ማርያም | ክርስቲያን ወገኖቻችንን ለመግደል መጥቶ የነበረው ሰይጣን በራሱ ፈንጅ ተበጣጥሶ ሞተ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 12, 2018

በትናንትናው ቅዳሜ ዕለት ከካይሮ ከተማ በስተሰሜን ከምትገኘው ሞስቶሮድ ከተማ በሚገኝ ኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ድንግል ማርያም ቤተክርስቲያን ላይ የታቀደወን የአጥፍቶ ጠፊ የቦምብ ጥቃ ቅድስ ድንግል ማርያም አክሽፋዋለች።

ድንቅ ተዓምር ነው፤ ልክ በጅጅጋው የጂሃድ ጥቃት ሣምንት፤ እነ ቀብሪ ደኃር ደብረ መድኃኒት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን በተቃጠለት፣ እነ ቄስ ኪዳነ ማርያም ንብረቱ እና አባ ገብረ ማርያም አስፋው በተገደሉ በሳምንቱ።

ቀናችንን በዚህ ዓይነት ዜና ስንጀምር እንዴት ደስ ይላል! እጅግ በጣም እንጂ! ፍርድ ለማየት ዛሬ ብዙ መጠበቅ የለብንም፤ ክብር ለፍትህ አምላክ ለእግዚአብሔር!

ምንጭ

______

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: