ጥንታዊቷን ቤተክርስቲያን ለማጥፋት የሚታገሉት ሉሲፈራውያኑ ምዕራባውያንና አረቦች፡ የዛሬዋን ኢትዮጵያ/አፍሪቃን ከቻይና ተጽዕኖ ለማላቀቅ ከፍተኛ ሚና ይጫወትላቸው ዘንድ የመረጡት መሣሪያ እስልምና እንደሆነ በግልጽ እያሳዩን ነው።
ብዙዎቻችን ገና ባለመንቃታችን እኮ ነው፡ ወንድሞቻችን፣ እህቶቻችን፣ ልጆቻችን፣ አባቶቻችን እና እናቶቻችን እየተሰውልን ያሉት፤ ዓብያተክርስቲያናችን እየተቃጠሉብን ያሉት። በኋላ ላይ ተጠያቂዎች እንዳንሆን የራሳችንን የቤት ሥራ እራሳችን መሥራት ይኖርብናል።
ለመንቃት ቡና መጠጣት የለብንም፤ እንዲያውም ከወገኖቻችን ገዳዮች ጋር አብረን ቡና መጠጣቱትን አሁኑን ማቆም አለብን! ይህ የምጀመሪያው የቤት ሥራችን ነው!
ለዛሬው፦
በጀርመን የኮፕት ኦርቶዶክስ ቤ/ ክርስቲያን የሆኑት ጳጳስ ደሚያን ስለ እስልምና አደገኛነት ጀርመን ክርስቲያኖችን ሲያስጠነቀቁ እንዲህ ብለዋል፦
“ወንድሞች እና እህቶች፡ በእኛ በኦርቶዶክስ ኮፕቶች ላይ የደረሰው ክፉኛ የእስልምና መቅሰፍት ወደ እናንተ እንዳይመጣ ነቅታችሁ እራሳችሁን ተከላከሉ፤ አሁን ካልነቃችሁ በግብጽ ክርስቲያኖች ላይ የደረሰው ሁሉ ግፍ በእናንተም ላይ ሊደርስ ይችላል።
ከታሪክ የማትማሩ ከሆነ ቀጥሎ ተረኞቹ እናነተ ትሆናላችሁ፤ ባካችሁ፡ ንቁ! ከታሪክ ተማሩ!
እስልምና ግብጽ ከመግባቱ በፊት እኛ ኮፕቶች የግብጽ ገዢዎች ነበርን፡ አሁን ግን ከአንድ ቀን ወደሌላኛው ቀን ለመኖር እንኳን በመታገል ላይ እንገኛለን።
ሙስሊሞቹ ምን እየሠሩ እንደሆነ በደንብ ተክታትላችሁ እርምጃ ውሰዱ። አልያ በአስከፊ መልክ ትበደላላችሁ፤ እስልምና የበላይነቱን ሲይዝ ግፍ፣ አድሎና በደል እንደሚያመጣ ሁላችንም የምናየው ነው። ስለጉዳዩ በደንብ እንድታስቡበት ከወዲሁ ላስጠነቅቃችሁ እወዳለሁ።
የእኔ ታሪክ የናንተም ታሪክ ነው፤ የኔ ክርስትና የናንተም መሠረት ነው።
ከታሪካችን ተማሩ፤ አሁን በእኛ ኮፕቶች ላይ ከሚፈጸምብን በደል ተማሩ!
ስለወደፊቱ አስቡ፤ ወደፊቱ አሁን ነው የሚጀምረው፤ ስለዚህ ድምጼን ከፍ በማድረግ ላስጠነቅቃችሁ እወዳለሁ።
ለልጆጃችን ሰላማዊ የሆነች አገር ለማቆየት፤ አብረን መታገል ይኖርብናል። ልጆቻችን በአገራቸው ዝቅተኛ ወይም ሁለተኛና ሦስተኛ ዜጋ ሆነው እንዳይኖሩ አሁኑኑ መታገል ይኖርብናል”