Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • August 2018
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for August 5th, 2018

ጂሃድ በጅጅጋ | የግራኝ አህመድ ልጆች፡ ክርስቲያኖችን ማደን ጀምረዋል፤ ሁለት የተዋሕዶ ዓብያተክርስቲያናትን አቃጥለዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 5, 2018

ሶማሌ ተብሎ በተሰየመው የኢትዮጵያ ክልል፡ በ ጅጅጋ ከተማ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ቁልፍ የከተማይቱን ተቋማት ለመቆጣጠር ጣልቃ መግባቱ ተገልጿል። የመከላከያ ስራዊቱ በጅጅጋ ከተማ ዝርፊያና ብሄርን ያማከለ ጥቃት በአንዳንድ አካባቢዎች በመታየቱ ነው ጣልቃ ለመግባት የወሰነው

ሶማሌ ሙስሊም ባልሆኑ ኢትዮጵያውያን ላይ፡ ልክ በግራኝ አህመድ ዘመን እንደነበረው፡ አሁንም አስከፊ የሆኑ ጥቃቶች ባለፉት ሰዓታት በመካሄድ ላይ ናቸው።

ሮይተርስ እንደዘገበው፡ ሁለት የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ዓብያተ ክርስቲያናት ተቃጥለዋል

ውድቀታችንን የሚመኙልን ሉሲፈራውያኑ ይህን መሰሉን ዜና ቶሎ ለማቅረብ የሚቀድማቸው የለም።

ይህን መሰሉን ጂሃዳዊ ጥቃት ታዛቢዎች ለዘመናት ስንጠብቀው የነበረ ነው። ልክ በግራኝ አህመድ ጊዜ እንደነበረው አሁንም ሶማሌዎችን እየቀሰቀሰች፣ እያበረታታችና እየደገፈች ያለቸው ፀረክርስቶስ ቱርክ ናት። ይህን አንዳንዶቻችን በተደጋጋሚ ተናግረናል። ቱርኮችና ሶማሌዎች በጣም ልዩ የሆነ “ ፍየላዊ ፍቅር” እንዳላቸው፡ ቱርክ አሁንም ጦሯን በሶማሊያ ማስፈሯ ከተንኮለኞቹ አውሮፓውያኖች በስጦታ መልክ የምታገኘውን ገንዘብ ወደ ሶማሊያ ማጉረፏ ብቻ በቂ ማስረጃ ነው። ቱርኮችና ሶማሌዎች ይህን “ልዩ ፍየላዊ ፍቅር” እርስበርስ ሲለዋወጡ ለመታዘብ ዚህና በሌሎች ብዙዎች ድህረ ገጾች ላይ ያሉትን አንዳንድ ዘገባዎች እናንብብ

ቱርክ (ጎግ ማጎግ) በግዛቷ የሚገኙትን ክርስቲያኖች ሙልጭ አድርጋ ካጠፋች በኋላ አሁን በቆጵሮስ፣ ሶሪያ እና ኢራቅ ቀስበቀስ የክርስቶስን ተከታዮች በሱኒ ቱርክ እና አረብ ሙስሊሞች በመተካት ላይ ናት፤ ዓለም በዚህ ጉዳይ ላይ ጸጥ ብሏል። ኢትዮጵያንም በምዕራባውያኑ ፈቃደኝነት እንደዚሁ ቀስበቀስ በመክበብና በኢንቨስትመንት መንገድም ሰርጎ ገብ ድርጊቶችን በመፈጸም ላይ ናት። አሁን በሱዳን እና በሶማሊያ “የግራኝ አህመድ ኮማንዶዎችን” በማቋቋም ላይ ናት።

+ በእውነት እነዚህን ፀረክርስቶስ የዲያብሎስ አርበኞች አቅፈን እየኖርን፡ ሰላም፣ ፍቅርና ደስታን መመኘት ይገባናልን?

+ መሀመዳውያኑ ሶማሌዎች የተሰጣቸውን ግዛት ከክርስቲያኖች ለማጽዳት አሁን መነሳሳታቸው ያለምክኒያት ነውን?

+ መሀመዳውያኑ አሁን አንድ ነገር ሳያዩ “መስጊድ በአክሱም ይሠራልን!“ እያሉ መለፈፍ መጀመራቸው በአጋጣሚ ይመስለናልን?

ኢትዮጵያውያን ወገኖቼ ንቁ፡ እንንቃ!

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: