Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • July 2018
    M T W T F S S
     1
    2345678
    9101112131415
    16171819202122
    23242526272829
    3031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for July 30th, 2018

ኦባማዎች የወንድማችን ስመኘውን ሞት ከአርቲስት ቢዮንሴ ጋር ሆነው በጭፈራ እያከበሩ ነውን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 30, 2018

መላው የኦባማ ቤተሰብ ከቢዮንሴ እና ባሏ ጄይዚ ጋር፦

የቀድሞው የዩኤስ አሜሪካ ፕሬዚዳንት እና ሚስ ባራክ ሁሴን እና ሚሼል ኦባማ በላንዶቨር ሜሪላንድ ባለፈው ቅዳሜ ሲጨፍሩ

ከሳምንት በፊት ኦባማ በኔልሰን ማንዴል መታሰቢያ አሳብቦ ወደ አፍሪካ ጎራ ብሎ ነበር፤ የእነ ጆርጅ ሶሮስ እና ሉሲፈራውያን አለቆቹን ትዕዛዝ ለመፈጸም ነበር ወደ አፍሪካ ያመራው። ባራክ ኦባማን በጣም አቁነጥንቶታል፤ ከሥልጣን “ወርዶ” እንኳን አላርፍም ብሏል፤ የሌባ ጣቱን በፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ላይ ብቻ ሳይሆን በመላው ዓለም በማስገባት ላይ ይገኛል።

ፀረክርስቶሱ ትውልደ ሃንጋሪ ባለ ሃብት፡ “ጆርጅ ሶሮስ” ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን ለመዋጋት በዪክሬይን፣ በሰርቢያ፣ በአርሜኒያ እንዲሁም በኢትዮጵያ ጉዳይ ጣልቃ በመግባት ላይ ነው፤ የኦሮሞ ሙስሊሞችን እንቅስቃሴ ከግብጽና ጀርመን ጋር በአንድነት ሆነው ድጋፍ ከሚሰጡት ሰዎች መካከል ይህ ሞቱን በመጥራት ላይ ያለው ግለሰብ ይገኝበታል። ኦባማ ወደ አፍሪቃ ሲያመራ፡ ጆርጅ ሶሮስ ዓለምን ለማታለል፤ “ኦባማ በእኔ ላይ ታላቅ ቅሬታ አስከትሎብኛል፡ አዝኘበታለሁ” በማለት ለኒውዮርክ ታይምስ በሰጠው ቃለ መጠይቅ ላይ ኮንኖት ነበር። እዚህ እናንብብ

ለመሆኑ፡ ለምንድን ነው በኢትዮጵያ ታሪክ ከፍተኛ ሚና የሚጫወት አንድ ኢትዮጵያዊ በመስቀል አደባባይ ላይ ሲረሸን፡ ዶ/ር አብይ የአሜሪካ ግቡኝታቸውን ያላቋረጡት? አቁርጠው ወደ ኢትዮጵያ ያልተመለሱት? ወይስ፡ ቀደም ሲል፡ የኤፍ ቢ አይ መርማሪዎችን (ባገራችን ተደርጎ አይታወቅም) ወደ ኢትዮጵያ የጋበዙት ዶ/ር አብይ፡ ለባራክ ኦባማ እና ጆርጅ ሶሮስ “እንኳን ደስ ያለን!“ ለማለት ይሆን ወንድማችን በተገደለበት ዕለት ወደ አሜሪካ ያመሩት? ለምንድንስ ነው ዶ/ር አብይ፡ ከዶናልድ ትራምፕ ጋር ሳይሆን፡ ከምክትል ፕሬዚደንቱ፡ ማይክ ፔንስ ጋር ብቻ የተገናኙት?

ኢትዮጵያውያኖች እርስበርሳቸው ይባሉ ዘንድ፡ አቶ መለስ ዜናዊንና አቡነ ጳውሎስን ያስገደሉት ኦባማ፣ ሙርሲና አላሙዲን ነበሩ፤ አሁንም ኢትዮጵያውያን በድጋሚ እርስበርስ ይባሉ ዘንድ ወንድም ስመኘውን ያስገደሉትም ኦባማ፣ አልሲሲ እና የአላሙዲ ሳውዲዎች ናቸው።

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infotainment, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: