Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • July 2018
    M T W T F S S
     1
    2345678
    9101112131415
    16171819202122
    23242526272829
    3031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

ለሺህ ዓመታት በጨረቃ አምላኪዎቹ እና አጋሮቻቸው የታረዱት ክርስቲያኖች ደም ጨረቃዋ ላይ ታይቷል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 29, 2018

ያለፈው ሐምሌ ፳ ፪ሺ፲ (July 27, 2018) ኃይለኛ መልዕክቶችን የያዙ ክስተቶች የታዩበት ዕለት ነበር። አንዱ የጨረቃ ግርዶሽ በመባል ይታወቃል። ይህም የምድር ጥላ ጨረቃዋ ላይ ሲያርፍ ደማማ የሆነውን ቀለም በአስደናቂ መልክ አስይቶናል (ደም እየፈሰሰ)። ይህን ለ፩ ሰዓት ከ፵፫ ደቂቃ የወሰደ ተፈጥሯዊ ክስተት ስመለከት ወዲያው የታየኝ፦

ፍፃሜ ዘመን ላይ ደርሰናል፤ እዚህች ምድራችን ላይ በሳጥናኤል አርበኞች የፈሰሰውን የንጹሐን ደም ያው እግዚአብሔር በቪዲዮ ቀርጾ እያሳየን እኮ ነው

የሚለው ስዕል ነበር።

አዎ! በሊቢያና አረብ አገራት የተሰዉትን ክርስቲያን ወገኖቻችንን እንዲሁም በመስቀል አደባባይ በግብጻውያን እጅ ደሙ የፈሰሰበትን ወንድም ስመኘውን፡ እኛ ደካሞቹ ቆየት ብለን እንረሳቸው ይሆናል፤ እግዚአብሔር ግን አይረሳቸውም።

______

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: