ለሺህ ዓመታት በጨረቃ አምላኪዎቹ እና አጋሮቻቸው የታረዱት ክርስቲያኖች ደም ጨረቃዋ ላይ ታይቷል
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 29, 2018
ያለፈው ሐምሌ ፳ ፪ሺ፲ (July 27, 2018) ኃይለኛ መልዕክቶችን የያዙ ክስተቶች የታዩበት ዕለት ነበር። አንዱ የጨረቃ ግርዶሽ በመባል ይታወቃል። ይህም የምድር ጥላ ጨረቃዋ ላይ ሲያርፍ ደማማ የሆነውን ቀለም በአስደናቂ መልክ አስይቶናል (ደም እየፈሰሰ)። ይህን ለ፩ ሰዓት ከ፵፫ ደቂቃ የወሰደ ተፈጥሯዊ ክስተት ስመለከት ወዲያው የታየኝ፦
“ፍፃሜ ዘመን ላይ ደርሰናል፤ እዚህች ምድራችን ላይ በሳጥናኤል አርበኞች የፈሰሰውን የንጹሐን ደም ያው እግዚአብሔር ‘በቪዲዮ ቀርጾ‘ እያሳየን እኮ ነው”
የሚለው ስዕል ነበር።
አዎ! በሊቢያና አረብ አገራት የተሰዉትን ክርስቲያን ወገኖቻችንን፡ እንዲሁም በመስቀል አደባባይ በግብጻውያን እጅ ደሙ የፈሰሰበትን ወንድም ስመኘውን፡ እኛ ደካሞቹ ቆየት ብለን እንረሳቸው ይሆናል፤ እግዚአብሔር ግን አይረሳቸውም።
Leave a Reply