መለስ ዜናዊን እና አቡነ ጳውሎስን ያስገደሉት ቡድኖች ናቸው ኢንጂነር ወንደማችንን የገደሉት
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 27, 2018
ጠ/ሚንስትር መለስና አቡነ ጳውሎስ ግብጽን ጎብኝተው በተመለሱበት ማግስት ነበር በ ግብጽ፣ ኦባማ እና አላሙዲን የተገደሉት። ኢንጂነር ስመኘውን የገደሉትም ግብጽ፣ ኦባማ እና አረቦቹ ናቸው።
ባለፉት ሳምንታት ብቻ ከህዳሴው ግድብ ሥራ ጋር የተገናኙ ሦስት ኢትዮጵያውን “ባልታወቁ” ሰዎች ተገድለዋል። አሁን ወንድም ስመኘው በቀለን በመስቀል አደባባይ ላይ ደሙን አፈሰሱበት።
ቸሩ እግዚአብሔር ነፍሱን ይማርለት!
የግብጻውያኑ እና የአረቦቹ እጅ እንደሚኖርበት በእኔ በኩል ምንም ጥርጥር የለኝም። ከፀሐይ በታች ምንም አዲስ ነገር የለም፤ ከዚህ በፊት ዲያብሎሳዊ ሤራዎችን ሲጠነስሱብን የነበሩት ቡድኖች አሁንም ቀጥለውበታል፤ ለየት የሚያደርገው ጠላቶቻችን እቅዳቸውን በግልጽ ማሳወቃቸው ነው።
በእኛ በኩል፡ እርስበርስ መወነጃጀሉን ትተን፡ አንድ ምስጢራዊ ኢትዮጵያኛ ቡድን እኒድቁቋምና ራድዮ አክቲቭ መርዝ የያዙ ጆንያዎችን ግዮን ወንዝ አቅራቢያ በመቅበር እነዚህን የሳጥናኤል አርበኞች እንዲያስፈራራቸው ካላደረግን እርኩስ ስራቸውን መቀጠላቸው የማይቀር ነው።
በገብርኤል ዕለት መስቀል አደባባይን መምረጣቸው ማንነታቸውን ይጠቁመናል።
መሀመዳውያኑ እና አረቦቹ በግድቡ ግንባታ እኛ ከምናውቀው በላይ ነው የደነገጡት፤ ላለፉት ወራት ያየነው ፈጣን ድራማ ወደዚህ መሰሉ እርኩስ ተግባር ሊያመራ እንደሚችል ስንጠብቀው የነበረው ጉዳይ ነው። መስቀል አደባባይ መሆኑ መሀመዳውያኑ የመሰቀል ጠላቶች ስለሆኑ ነው፤ ምልክታዊ የሆነ ቦታ መምረጣቸው ነው። ለመሆኑ፡ ጠ/ሚንስትር አብይ አህመድ ወደ አሜሪካ በሚያመሩበት ዕለት ይህ ግድያ መካሄዱ ምን የሚነግረን ነገር አለ?
ባለፈው ወር ላይ አንድ ትልቅ ዜና በዚህ ወር መጨረሻ ላይ አትኩሮታችንን እንደሚስብ አውስቼ ነበር።
እነዚህን ገዳዮች ገብርኤል በሰይፉ ቀጥቅጦ ይጣላቸው!
አሁን፡ ወንድማችንን በገደሉት ግብጻውያንና አርበኞቻቸው ላይ ቁጣውን ለማሳየት ህዝባችን የፖሊስ ሹሙን ጀማልን ፈቃድ ሳይጠይቅ ወደ ግብጽ ኢምባሲ እንደ ግዮን ወንዝ መጉረፍ ይኖርበታል፤ “አረብ አረቡን በለው ወገቡን እያለ።“
[ትንቢተ ኢሳያስ 19፥1-8]
“ስለ ግብጽ የተነገረ ሸክም። እነሆ፥ እግዚአብሔር በፈጣን ደመና እይበረረ ወደ ግብጽ ይመጣል፤ የግብጽም ጣዖታት በፊቱ ይርዳሉ፥ የግብጽም ልብ በውስጥዋ ይቀልጣል።
ግብጻውያንን በግብጻውያን ላይ አስነሣለሁ፤ ወንድምም ወንድሙን፥ ሰውም ባልንጀራውን፥ ከተማም ከተማን፥ መንግሥትም መንግሥትን ይወጋል።
የግብጽም መንፈስ በውስጥዋ ባዶ ይሆናል፥ ምክራቸውንም አጠፋለሁ፤ እነርሱም ጣዖቶቻቸውን በድግምት የሚጠነቍሉትንም መናፍስት ጠሪዎቻቸውንም ጠንቋዮቻቸውንም ይጠይቃሉ።
ግብጻውያንንም በጨካኝ ጌታ እጅ አሳልፌ እሰጣለሁ፤ ጨካኝ ንጉሥም ይገዛቸዋል ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
ውኆችም ከባሕር ይደርቃሉ፥ ወንዙም ያንሳል ደረቅም ይሆናል።
ወንዞቹም ይገማሉ፥ የግብጽም መስኖች ያንሳሉ ይደርቃሉም፤ ደንገልና ቄጤማ ይጠወልጋሉ።
በዓባይ ወንዝ ዳር ያለው መስክ በዓባይም ወንዝ አጠገብ የተዘራ እርሻ ሁሉ ይደርቃል፥ ይበተንማል፥ አይገኝምም።
ዓሣ አጥማጆቹ ያዝናሉ፥ በዓባይም ወንዝ መቃጥን የሚጥሉት ሁሉ ያለቅሳሉ፥ በውኆችም ላይ መረብ የሚዘረጉት ይዝላሉ።“
Tahir Kasim said
አንድ ጓደኛዬን እኔ በሚኖርበት አካባቢ በሚገኘው ሆስፒታል ታሞ ወስጄ አንድ ሀኪም ላብራቶሪ አዞው ላብራቶሪ ከታየ ወዲህ ሀኪሙ የላብራቶሪ ውጤት አንደ ገለፃው ”ወባ ጠረጠርኩ” ብሎ ቁጭ፡፡
mahlet bekele said
I agree with your information and suspect with all my heart. I also say this . Arab and USA never want our peace and development
God bless Ethiopia
በኢትዮጵያ ከሃዲ ባንዳዎች ሥልጣኑን ስለያዙት የግብጽ መሪዎች ከ፮ ዓመታት በፊት የተመኙትን በሥራ ላይ እያዋሉ ነው « Addis Ethiopia Weblog said
[…] የሚከተለው ከዓመት በፊት ያቀረብኩት ጽሑፍ ነው፦ […]