Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • July 2018
    M T W T F S S
     1
    2345678
    9101112131415
    16171819202122
    23242526272829
    3031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for July 7th, 2018

አንበሳው ንጉሥ አረመኔ አውራሪስ አዳኞችን በላቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 7, 2018

ቢያንስ ሦስት የአውራሪስ ቀንድ አራጆች መበላታቸውን የደቡብ አፍሪቃዋ ሲቡያ የአራዊት ተፈጥሮ ፓርክ አስተዳዳሪዎች ተናግረዋል፤ ከጫማቸው፣ ባርኔጣቸውና ጠመንጃቸው በቀር የተረፈ አካላቸው አልተገኘም።

ከዕለታት አንድ ቀን፡ አንድ “እግዚአብሔር የለም” የሚል ዒአማኒ ነጭ እንዲሁ አንበሶች ወደሚገኙበት ቦታ ለአደን ሄዶ ሳለ ጥይቱ አለቀበት፤ ከዛም ከአንድ አንበሳ ለማምለጥ መሮጥ እንደጀመረ በመሃል ደከመውና በርከክ ብሎ፦

እንደው አምላክ የምትባል ካለህ፡ አምላክነትህን አሁን አሳየኝና ይህን የሚከተለኝን አንበሳ ክርስቲያን አድርግልኝ!ብሎ ጸለየ።

አንበሳውም ወደ ሰውዬው ጠጋ አለና፦

አቤቱ እኔን የፈጠርክ ቸሩ እግዚአብሔር ሆይ፡ የዕለት እንጀራዬን ስለሰጠኽኝ ምስጋና ይገባሃል፤ አሁን የቀረበልኝን ማዕድ ባርክልኝ፤ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ!አለና ከሃዲውን እያጣጣማ በላው።

______

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: