Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • July 2018
    M T W T F S S
     1
    2345678
    9101112131415
    16171819202122
    23242526272829
    3031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

በታሪካችን ታይቶ አይታወቅም | ኢትዮጵያዊው ኢትዮጵያዊውን ሲጎትተው ከሃዲው ኢትዮጵያዊ አሸነፈ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 6, 2018

በትናንትናው የሎዛኑ የአልማዝ ሊግ የወንዶች 5,000 ሜትር ሩጫ ውድድር መጨረሻ ላይ ሲመራ የነበረውን ኢትዮጵያዊ ሌላው ኢትዮጵያ ቁምጣውን ጎትቶ ድል እንዳይቀዳጅ መሰናክል ሆነበት። በሦሰተኛ ቦታ ላይ የነበረው ለባህሬይን የሚሮጠው ከሃዲ ኢትዮጵያዊ ሩጫውን አሸነፈ።

ሰለሞን ባረገ ሩጫውን በአብዛኛው ይመራ ነበር፣ ነገር ግን ሩጫው 100 ሜትር ያህል ሲቀረው ሁለተኛ ሆኖ ሲከተል የነበረው ዮሚፍ ከዘልቻ አግባብ ባልሆነ መልክ የሰለሞንን ቁምጣ ሲጎትተው ሁለቱም መሬት ላይ ወደቁ፤ በዚህ ጊዜ ለባህሬይን የሚሮጠው ብርሃኑ በለው አልማዙን በላው። ሰለሞን በተአምር ሁለተኛ ሆነ። ለባህሬይን እርዳታ ያበረከተው ዮሚፍ ከውድድሩ ተሰናብቷል።

ይህ በኢትዮጵያውያኑ ውስጥ የገባው የምቀኝነት መንፈስ አሁን በየቦታው ይታያል። የኢትዮጵያ አትሊቲክስ መድከም የጀመረው ሰዶማውያን አሰልጣኞችና ማናጀሮች ከውጭ መግባት ሲጀምሩ ሙስሊም ሯጮችና አሰልጣኞች መሳተፍ ሲፈቀድላቸው ነው። ይህን መራራ ሃቅ መዋጥ ግድ ነው። በአረቦች የተያዘውን ሰሜን አፍሪቃን ስናይ እንኳን ክርስቲያኑን ጥቁሮችን እንኳን በፖለቲካውም ሆነ በስፖርቱ መስክ በጭራሽ አያሰልፉም።

በስጋም በመንፈስም ደካማ የሆኑት ሰዶማውያኑ እና ሙስሊሞቹ መጀመሪያ ላይ ድልን ይዘው ይመጣሉ በኋላ ላይ ግን ዘላለማዊ ውድቀትን ያስከትላሉ። ኢትዮጵያ እንደ እግር ኳስ አንድነትን በሚጠይቁት የቡድን ስፖርቶች ደካማ የገባችው ለአንድነት ሊቆሙ የማይችሉ ተጫዋቾች ሲሳተፉ ነው። ከጥቂት አመታት በፊት በአቶ ሰውነት በጋሻው የሚመረው የኢትዮጵያ ቡድን ለአፍሪቃ ዋንጫ ሲያልፍ ጥሩ መሠረት ሊኖረው ይችል ነበር፤ ነገር፡ አዎ! ጥሩ መጫወት የሚችለው የግብጽ ወኪል ሳላሃዲን ብትንትኑን አወጣው፡ ከዛም ሰዶማውያን የውጭ አሰልጣኞች ተቀጠሩ። መሀመዳውያኑ በሚቆጣጠሩት የገንዘብ መለወጥ ላይ ወይም በንግዱ ላይ ብቻ ቢቆዩ ይሻላቸዋል። ከፖለቲካም ከስፖርትም መገለል አለባቸው። ሰዎቹ ሳይሆኑ በውስጣቸው ያለው መንፈሳዊ እባብ ለፍቅርና አንድነት፣ ለእድገትና መሻሻል በጣም ትልቅ እንቅፋት ነው። የእነ አበበ ቢቂላና ደራርቱ ቱሉ ድሎች ልዩ የነበሩት የእናት ኢትዮጵያ ጠባቂው ቅዱሱ መንፈስ አብሮአቸው ስለነበር ነው።

ወንድማችን ኃይሌ ገ/ ሥላሴ መምህር ግርማን በመተናኮሉ መንፈስ ቅዱስን አስቀይሟል፤ ይህ ቪዲዮ በግልጽ የሚያሳየንም ውጤቱን ነው።

በመድኃኔ ዓለም ፈቃድ የተፈወሰችውን ጌጤ ዋሚን ኃይሌ ገ/ ሥላሴ ወደ ሲዖል ሊጎትታት እንደሞከረው

እስማኤላዊው ዮሚፍ ከዘልቻም ክርስቲያኑን ሰለሞን ባረገን ጎትቶ ወደኋላ አስቀረው፤ ክርስቲያኑ ከወደቀበት ተነስቶ ሁለተኛ ሆነ፤ እስማኤላዊው ወደ ሲዖል ተባረረ።

______

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: