Archive for July, 2018
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 31, 2018
VIDEO
በግብጻውያን ክርስቲያን ወገኖቻችን ዘንድ ተወዳጅ የሆኑትና የዝነኛው የአባ መቃርስ ገዳም – የመጥምቁ ቅዱስ ዮሐንስ እና የነብዩ ኤልሳዕ አጽሞች የተቀበሩበት ገዳም ነው – አስተዳዳሪ የሆኑት አባ ኤፒፋኒዮስ ባለፈው እሑድ ዕለት በካይሮ ሰሜን ምዕራብ በሚገኘው በዚህ በረሃ ገዳም ውስጥ በአሰቃቂ ሁኔታ ተገድለው ተገኝተዋል። የአባ ኤፒፋኒዮስ አካል ተወጋግቶ፣ ደማቸው ፈስሶ እና አንጎላቻውም ከተፈረካከሰው ራስ ቅላቸው ወጥቶ ተገኝቷል።
እግዚአብሔር ነፍሳቸውን ከቅዱሳን ይደምርልን !
ዑራኤል + ጊዮርጊስ + ተክለ ሐይማኖት + መርቆሪዎስ
የአባይ ሤራ …
ይህን ጭካኔ የተሞላበት ግድያ ከወንድማችን ስመኘው በቀለ አገዳደል ጋር የሚያገናኙት አንዳንድ ነገሮች አሉ፦
1 ኛ . ሁለቱም የተገደሉት ባንድ ወቅት ነው
2 ኛ . ሁለቱም ደማቸው ፈሶባቸዋል
3 ኛ . ሁለቱም ከአባይ ጋር የተያያዘ ሥራ ነበራቸው፤ ከአባይ ወንዝ እየጠጡም ኖረዋል
4 ኛ . ሁለቱም የተገደሉት በ መሀመዳውያን ሳጥናኤል ወኪሎች ነው
5 ኛ . ሁለቱም ቅዱስ በሆኑ ቦታዎች ላይ ነው የተገድሉት፤ ስመኘው በ “መስቀል” አደባባይ፣
አባ ኤፒፋኒዮስ በቅዱስ መቃሬ ‘ ጽድቅ ገዳም
ስለ ፃድቁ አባ መቃርስ ከቀረበ ትዕይንት የተወሰደ፦
አባ መቃርስ ፡– አንተ እርኩስ መንፈስ፡፡ እነሆ በእግዚአብሔር ስም ይዤሃለሁ እንዳትንቀሳቀስ ! … ለመሆኑ ከየት ነው የምትመጣው ;
ሳጥናኤል ፡– በረሀ ላይ ያሉትን መነኮሳት እየተፈታተንኩ ነው፡፡ ከዛው ነው የምመጣው
አባ መቃርስ ፡– አንተ ዲያቢሎስ አንተ ክፉ ለበረሃ ካሉት መነኮሳት ጋር በምታደርገው ውጊያ ዙሪያ ስራህ እንዴት ነው ;
ሳጥናኤል ፡– በጣም መጥፎ ነው፡፡ ምንም እንኳን መነኮሳቱን ክፉ ኃጥያት እንዲሰሩ ባሳስባቸውም ሁሉም ያሳሰብኳቸውን ኃጥያት ለንሰሐ አባታቸው ይናገራሉ፡፡ አንዱ ግን ለንሰሐ አባቱ ስለማይናገር ከኔ ጋር ተወዳጅቷል፡፡
አባ መቃርስ ፡ – አንተ ርኩስ ‘ አንተ አስመሳይ ዘላለምህን ትዕቢተኛ ‘ ሀሰተኛ ‘ ቅናተኛ የጠላህና የተዋረድክ ነህ። ክፉ ‘ ነፍሰ ገዳይ ‘ እውነት እንዲሰማ የማትሻ ‘ ለጥፋት አነሳሽ ‘ ጌተን እንኳን ያልፈራህ ፈታኝ ነህ። መልካምን ወደ ክፉ የምትለውን ‘ ለክፋት የምታነሳሳና የምትመራ ‘ አታላይ ‘ አስመሳይ ከበጎ የምታዘገይ እንቅፋት ነህ። በምትሃት ተዓምር እያደረግህ ነገር የምታባብስ ሰዎችን በሕመም በምታሰቃይ ‘ መንቻካና ምቹ ጊዜን የምትጥብቅ ባለጋራ ነህ። አሁን በመስቀሉ ሳላስርህ ካጠገቤ ራቅ። ( ሰይጣን ይሰወራል ) ( ከጥቂት ዝምታ ቦሃላ ) አዎን ያን የተሳሳተ መነኩሴ ማግኘት አለብኝ።
__ ____
Like this: Like Loading...
Posted in Ethiopia , Faith , Life | Tagged: ስመኘው በቀለ , አባ መቃሬ ጽድቅ , አባ መቃርስ , አባ ኤፒፋኒዮስ , አባይ , ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን , ክርስትና , ኮፕቲክ , ገዳም , ግብፅ , ግድያ , Bishop Epiphanius , Egypt , Nile Conspiracy , St. Macarius Monastery | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 30, 2018
VIDEO
መላው የኦባማ ቤተሰብ ከቢዮንሴ እና ባሏ ጄይ – ዚ ጋር፦
የቀድሞው የዩኤስ አሜሪካ ፕሬዚዳንት እና ሚስቱ ባራክ ሁሴን እና ሚሼል ኦባማ በላንዶቨር ሜሪላንድ ባለፈው ቅዳሜ ሲጨፍሩ።
ከሳምንት በፊት ኦባማ በኔልሰን ማንዴል መታሰቢያ አሳብቦ ወደ አፍሪካ ጎራ ብሎ ነበር፤ የእነ ጆርጅ ሶሮስ እና ሉሲፈራውያን አለቆቹን ትዕዛዝ ለመፈጸም ነበር ወደ አፍሪካ ያመራው። ባራክ ኦባማን በጣም አቁነጥንቶታል ፤ ከሥልጣን “ወርዶ” እንኳን አላርፍም ብሏል፤ የሌባ ጣቱን በፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ላይ ብቻ ሳይሆን በመላው ዓለም በማስገባት ላይ ይገኛል።
ፀረ – ክርስቶሱ ትውልደ ሃንጋሪ ባለ ሃብት፡ “ጆርጅ ሶሮስ” ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን ለመዋጋት በዪክሬይን፣ በሰርቢያ፣ በአርሜኒያ እንዲሁም በኢትዮጵያ ጉዳይ ጣልቃ በመግባት ላይ ነው፤ የኦሮሞ ሙስሊሞችን እንቅስቃሴ ከግብጽና ጀርመን ጋር በአንድነት ሆነው ድጋፍ ከሚሰጡት ሰዎች መካከል ይህ ሞቱን በመጥራት ላይ ያለው ግለሰብ ይገኝበታል። ኦባማ ወደ አፍሪቃ ሲያመራ፡ ጆርጅ ሶሮስ ዓለምን ለማታለል፤ “ኦባማ በእኔ ላይ ታላቅ ቅሬታ አስከትሎብኛል፡ አዝኘበታለሁ” በማለት ለኒውዮርክ ታይምስ በሰጠው ቃለ መጠይቅ ላይ ኮንኖት ነበር። እዚህ እናንብብ
ለመሆኑ ፡ ለምንድን ነው በኢትዮጵያ ታሪክ ከፍተኛ ሚና የሚጫወት አንድ ኢትዮጵያዊ በመስቀል አደባባይ ላይ ሲረሸን፡ ዶ/ር አብይ የአሜሪካ ግቡኝታቸውን ያላቋረጡት? አቁርጠው ወደ ኢትዮጵያ ያልተመለሱት? ወይስ፡ ቀደም ሲል፡ የኤፍ ቢ አይ መርማሪዎችን (ባገራችን ተደርጎ አይታወቅም) ወደ ኢትዮጵያ የጋበዙት ዶ / ር አብይ፡ ለባራክ ኦባማ እና ጆርጅ ሶሮስ “እንኳን ደስ ያለን !“ ለማለት ይሆን ወንድማችን በተገደለበት ዕለት ወደ አሜሪካ ያመሩት ? ለምንድንስ ነው ዶ / ር አብይ፡ ከዶናልድ ትራምፕ ጋር ሳይሆን፡ ከምክትል ፕሬዚደንቱ፡ ማይክ ፔንስ ጋር ብቻ የተገናኙት ?
ኢትዮጵያውያኖች እርስበርሳቸው ይባሉ ዘንድ፡ አቶ መለስ ዜናዊንና አቡነ ጳውሎስን ያስገደሉት ኦባማ፣ ሙርሲና አላሙዲን ነበሩ፤ አሁንም ኢትዮጵያውያን በድጋሚ እርስበርስ ይባሉ ዘንድ ወንድም ስመኘውን ያስገደሉትም ኦባማ፣ አል – ሲሲ እና የአላሙዲ ሳውዲዎች ናቸው።
__ ____
Like this: Like Loading...
Posted in Conspiracies , Ethiopia , Infotainment , Life | Tagged: መስቀል አደባባይ , ሤራ , ቢዮንሴ , አረቦች , አባይ , ኢትዮጵያ , ኢንጂነር ስመኘው በቀለ , ኦባማ , የህዳሴ ግድብ , ዶ/ር አብይ አህመድ , ጆርጅ ሶሮስ , ግብጽ , ግዮን , ግድያ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 29, 2018
No Christians among 1,112 Syrian refugees resettled in UK
The Home Office has admitted that not a single Christian was among the 1,112 Syrian refugees resettled in the UK in the first three months of this year.
The four Christians out of 1,358 Syrian refugees recommended by the UN High Commissioner for Refugees (UNHCR), for resettlement in the UK were rejected. Only Muslim refugees from the war-torn country were granted permission to resettle.
The information came to light following a freedom of information request by the Barnabas Fund – a charity that supports persecuted Christians.
In a statement, the charity said: “As Barnabas Fund recently reported, of the 7,060 Syrian refugees the UNHCR recommended to the UK in 2017 only 25 were Christians (0.35 per cent). However, the Home Office only accepted eleven of these – meaning that Christians made up only 0.23 per cent of Syrian refugees resettled in the UK last year.”
The charity explained it had to “go to considerable lengths to obtain these figures in the face of what appeared to be a sustained attempt by Home Office officials to avoid their release”.
The information was provided following the charity taking the “extreme step of obtaining an order from the Information Commissioner’s Office threatening the Home Office with contempt of court proceedings in the High Court”.
The statement went on to say: “It is widely accepted that Christians, who constituted around 10 per cent of Syria’s pre-war population, were specifically targeted by jihadi rebels and continue to be at risk.
“As last year’s statistics more than amply demonstrate, this is not a statistical blip. It shows a pattern of underrepresentation and significant prima facie evidence of discrimination that the government has a legal duty to take concrete steps to address.”
Syria marked the seventh anniversary in March this year of the popular uprising that sparked the country’s vicious war.
Half a million Syrians have been killed and 6.1 million have been internally displaced, according to the United Nations.
Responding to the revealed figure, the Home Office said in a statement: “The vulnerable person resettlement scheme prioritises the most vulnerable refugees who have fled the Syrian conflict, regardless of race, religion or ethnicity.
“We are working with the UNHCR and other partners to reach groups that might be reluctant to register for the scheme for fear of discrimination and unaware of the options available to them.”
Source
__ ____
Like this: Like Loading...
Posted in Ethiopia , Faith , Infos | Tagged: anti-Christian Agenda , Britain , Christian Persecution , Christians , Muslims , Syrian conflict , Syrian Refugees , UK | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 29, 2018
VIDEO
ያለፈው ሐምሌ ፳ ፪ሺ፲ (July 27, 2018) ኃይለኛ መልዕክቶችን የያዙ ክስተቶች የታዩበት ዕለት ነበር። አንዱ የጨረቃ ግርዶሽ በመባል ይታወቃል። ይህም የምድር ጥላ ጨረቃዋ ላይ ሲያርፍ ደማማ የሆነውን ቀለም በአስደናቂ መልክ አስይቶናል ( ደም እየፈሰሰ ) ። ይህን ለ፩ ሰዓት ከ፵፫ ደቂቃ የወሰደ ተፈጥሯዊ ክስተት ስመለከት ወዲያው የታየኝ፦
“ ፍፃሜ ዘመን ላይ ደርሰናል፤ እዚህች ምድራችን ላይ በሳጥናኤል አርበኞች የፈሰሰውን የንጹሐን ደም ያው እግዚአብሔር ‘ በቪዲዮ ቀርጾ ‘ እያሳየን እኮ ነው ”
የሚለው ስዕል ነበር።
አዎ ! በሊቢያና አረብ አገራት የተሰዉትን ክርስቲያን ወገኖቻችንን፡ እንዲሁም በመስቀል አደባባይ በግብጻውያን እጅ ደሙ የፈሰሰበትን ወንድም ስመኘውን፡ እኛ ደካሞቹ ቆየት ብለን እንረሳቸው ይሆናል፤ እግዚአብሔር ግን አይረሳቸውም።
__ ____
Like this: Like Loading...
Posted in Curiosity , Ethiopia , Faith | Tagged: ብርሃን , የጨረቃ ግርዶሽ , ደማማ ጨረቃ , ደም , ጨለማ , ፀሐይ , Blood Moon , Lunar Eclipse | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 28, 2018
VIDEO
እንኳን አደረሰን ! የሊቀ መለአክት ቅዱስ ዑራኤል ፀሎት በያለንበት ይድረስ !
ድርሳነ ዑራኤል
ምድረ ኢትዮጵያ ፦ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዮሴፍና ሰሎሜ በደመና ተጭነው ከግብጽ ወደ ኢትዮጵያ ሲመጡ ናግራን ከተባለ ሀገር ደረሱ፡፡ በናግራን ሳሉ ጌታ እንዲህ አለ፡፡ ከቀኝ ጎኔ የሚፈሰው ደሜ በብርሃናት አለቃ በዑራኤል እጅ ተቀድቶ በቅድሚያ በዚች ሀገር ይፈሳል ወይም ይረጫል፡፡ እናቱንም እንዲህ አላት አንቺ በድንግልና ጸንሰሽ በድንግልና እንደወለድሽኝ አምነው የሚያከብሩሽ በእኔም የሚያምኑ ብዙ የተቀደሱ ሰዎች በዚህ ሀገር ይወለዳሉ፡፡ ከናግራን ተነስተው ለትግራይ ትይዩ ከሚሆን ሐማሴን ከሚባለው ሀገር ሲደርሱ በምሥራቅ በኩል ከፍተኛ ተራራ ተመለከቱና ወደ ተራራው ሄዱ፡፡ ጌታም በተራራው ላይ ሳሉ እናቱን እንዲህ አላት ይቺ ተራራ ምስጋናሽ የሚነገርባት ቦታ ትሆናለች፡፡ የተራራዋም ስም ደብረ ሃሌ ሉያ ወይም ደብረ ዳሞ ይባላል፡፡ ትርጓሜውም የአምላክ ልጅ የመስቀሉ ቦታና የስሙ መገኛ ወይም አደባባይ ማለት ነው፡፡ከዚያም በኋላ ታቦተ ጽዮን ወደምትኖርበት ወደ አክሱም ደረሱ፡፡ ታቦተ ጽዮን ባለችበት ቦታ ሳሉ ባዚን የተባለው የኢትዮጵያ ንጉሥ ታቦተ ጽዮንን ለመሳለም መጣ፡፡ የካህናቱ አለቃ አኪን ለንጉሡ የኢሳይያስን መጽሐፍ አነበበለት፡፡ የተነበበውም የመጽሐፍ ክፍል ድንግል በድንግልና ጸንሳ በድንግልና ወንድ ልጅ ትወልዳለች ስሙንም አማኑኤል ትለዋለች የሚል ነበር፡፡ ስደተኞቹ ግን ለንጉሡም ሆነ ለካህናቱ ሳይገለጡ የመጽሐፉን ቃል ከሰሙ በኋላ በደመና ተጭነው ወደ ደብረ ዐባይ ሄዱ ፡፡ ጌታም እናቱን እንዲህ አላት ይህች ሀገር እንደአክሱም ለስምሽ መጠሪያ ርስት ትሁን በኋላ ዘመን በቀናች ሃይማኖት ጸንተው ሕጌን የሚያስተምሩ አንቺን የሚወዱ ሰዎች ይኖሩባታል፡፡ ከዚያም በኋላ ከደብረ ዐባይ ተነስተው ዋሊ ወደ ሚባለው ገዳም / ወደ ዋልድባ / ሄዱ፡፡ በዋልድባ በረሃም ሳሉ በራባቸው ጊዜ ጌታ በዮሴፍ ብትር የአንዱን ዕንጨት ስር ቆፈረ፡፡ ሦስት መቶ አስራ ስምንት ስሮችን አወጣና ለእናቱ ብይ ብሎ ሰጣት፡፡ እናቱም ይህን የሚመር ዕንጨት አልበላም አለችው፡፡ ጌታም በኋላ ዘመን ስምሺን የሚጠሩ አንቺን የሚያከብሩ ብዙ መናንያን ይህን እየበሉ በዚህ ቦታ ይኖራሉ፡፡ ዕንጨቱም የሚጣፍጥ ይሆንላቸዋል አላት፡፡ ከዚህ በኋላ በደመና ተጭነው ከዋልድባ ወደ ጣና የባሕር ወደብ ሄዱ፡፡ በጣና ደሴትም ደጋግ ሰዎች ተቀብለዋቸው ሦስት ወር ከአስር ቀን ተቀመጡ፡፡ የኢትዮጵያ ሰዎች በደስታ ተቀብለዋቸዋል እንደ ግብፃውያን አላሰቃዩአቸውም ፡፡ በጥር አስራ ስምንት /18/ ቀን ዑራኤል መጥቶ የሄሮድስን መሞት ነገራቸው ወደ ሀገራቸው ይመለሱ ዘንድ በደመና ከተጫኑ በኋላ ጌታ እናቱን እንዲህ አላት በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙትን ተራራዎች ሁሉ ለስምሽ መታሰቢያ ይሆኑሽ ዘንድ አሥራት አድርጌ ሰጥቼሻለሁ ፡፡ ብሎ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙትን ተራራዎችን ሜዳዎችን ኮረብታዎችን አሳያት፡፡ እመቤታችን ሁሉንም ቦታዎች እየተዘዋወረች እንድታይ ልጅዋን ጠየቀችው፡፡ ልጅዋም የሚመለሱበት ጊዜ እንደደረሰ ነገራት፡፡ በብሩህ ደመና ላይ ተቀምጠው ክፍላተ አህጉር እየተዘዋወሩ ተራራዎችን ወንዞቸን አስጐበኛት የኢትዮጵያን ምድር ከጐበኙ በኋላ በደመና ተጭነው ጥር 29 ቀን ምድረ ግብፅ ደረሱ፡፡ ወደ ኢትዮጵያ የገቡት በቅዱስ ዑራኤል መሪነት ነው፡፡ ከግብፅ ወደ ኢትዮጵያ የመግባት ታሪክ በድርሳነ ዑራኤል ላይ በስፋት ተጽፏል፡፡
__ ____
Like this: Like Loading...
Posted in Ethiopia , Faith | Tagged: ሊቀ መለአክት , መስከረም ፪ሺ፲ , ቅዱስ ኡራኤል , ቅዱስ ዑራኤል , አዲስ አበባ , የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት , Ethiopian Orthodox Tewahedo Faith | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 27, 2018
ጠ / ሚንስትር መለስና አቡነ ጳውሎስ ግብጽን ጎብኝተው በተመለሱበት ማግስት ነበር በ ግብጽ፣ ኦባማ እና አላሙዲን የተገደሉት። ኢንጂነር ስመኘውን የገደሉትም ግብጽ፣ ኦባማ እና አረቦቹ ናቸው።
ባለፉት ሳምንታት ብቻ ከህዳሴው ግድብ ሥራ ጋር የተገናኙ ሦስት ኢትዮጵያውን “ባልታወቁ” ሰዎች ተገድለዋል። አሁን ወንድም ስመኘው በቀለን በመስቀል አደባባይ ላይ ደሙን አፈሰሱበት።
ቸሩ እግዚአብሔር ነፍሱን ይማርለት !
የግብጻውያኑ እና የአረቦቹ እጅ እንደሚኖርበት በእኔ በኩል ምንም ጥርጥር የለኝም። ከፀሐይ በታች ምንም አዲስ ነገር የለም፤ ከዚህ በፊት ዲያብሎሳዊ ሤራዎችን ሲጠነስሱብን የነበሩት ቡድኖች አሁንም ቀጥለውበታል፤ ለየት የሚያደርገው ጠላቶቻችን እቅዳቸውን በግልጽ ማሳወቃቸው ነው።
በእኛ በኩል፡ እርስበርስ መወነጃጀሉን ትተን፡ አንድ ምስጢራዊ ኢትዮጵያኛ ቡድን እኒድቁቋምና ራድዮ አክቲቭ መርዝ የያዙ ጆንያዎችን ግዮን ወንዝ አቅራቢያ በመቅበር እነዚህን የሳጥናኤል አርበኞች እንዲያስፈራራቸው ካላደረግን እርኩስ ስራቸውን መቀጠላቸው የማይቀር ነው።
በገብርኤል ዕለት መስቀል አደባባይን መምረጣቸው ማንነታቸውን ይጠቁመናል።
መሀመዳውያኑ እና አረቦቹ በግድቡ ግንባታ እኛ ከምናውቀው በላይ ነው የደነገጡት፤ ላለፉት ወራት ያየነው ፈጣን ድራማ ወደዚህ መሰሉ እርኩስ ተግባር ሊያመራ እንደሚችል ስንጠብቀው የነበረው ጉዳይ ነው። መስቀል አደባባይ መሆኑ መሀመዳውያኑ የመሰቀል ጠላቶች ስለሆኑ ነው፤ ምልክታዊ የሆነ ቦታ መምረጣቸው ነው። ለመሆኑ፡ ጠ / ሚንስትር አብይ አህመድ ወደ አሜሪካ በሚያመሩበት ዕለት ይህ ግድያ መካሄዱ ምን የሚነግረን ነገር አለ ?
ባለፈው ወር ላይ አንድ ትልቅ ዜና በዚህ ወር መጨረሻ ላይ አትኩሮታችንን እንደሚስብ አውስቼ ነበር።
እነዚህን ገዳዮች ገብርኤል በሰይፉ ቀጥቅጦ ይጣላቸው !
አሁን፡ ወንድማችንን በገደሉት ግብጻውያንና አርበኞቻቸው ላይ ቁጣውን ለማሳየት ህዝባችን የፖሊስ ሹሙን ጀማልን ፈቃድ ሳይጠይቅ ወደ ግብጽ ኢምባሲ እንደ ግዮን ወንዝ መጉረፍ ይኖርበታል፤ “ አረብ አረቡን በለው ወገቡን እያለ። “
[ ትንቢተ ኢሳያስ 19 ፥ 1-8]
“ስለ ግብጽ የተነገረ ሸክም። እነሆ፥ እግዚአብሔር በፈጣን ደመና እይበረረ ወደ ግብጽ ይመጣል፤ የግብጽም ጣዖታት በፊቱ ይርዳሉ፥ የግብጽም ልብ በውስጥዋ ይቀልጣል።
ግብጻውያንን በግብጻውያን ላይ አስነሣለሁ፤ ወንድምም ወንድሙን፥ ሰውም ባልንጀራውን፥ ከተማም ከተማን፥ መንግሥትም መንግሥትን ይወጋል።
የግብጽም መንፈስ በውስጥዋ ባዶ ይሆናል፥ ምክራቸውንም አጠፋለሁ፤ እነርሱም ጣዖቶቻቸውን በድግምት የሚጠነቍሉትንም መናፍስት ጠሪዎቻቸውንም ጠንቋዮቻቸውንም ይጠይቃሉ።
ግብጻውያንንም በጨካኝ ጌታ እጅ አሳልፌ እሰጣለሁ፤ ጨካኝ ንጉሥም ይገዛቸዋል ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
ውኆችም ከባሕር ይደርቃሉ፥ ወንዙም ያንሳል ደረቅም ይሆናል።
ወንዞቹም ይገማሉ፥ የግብጽም መስኖች ያንሳሉ ይደርቃሉም፤ ደንገልና ቄጤማ ይጠወልጋሉ።
በዓባይ ወንዝ ዳር ያለው መስክ በዓባይም ወንዝ አጠገብ የተዘራ እርሻ ሁሉ ይደርቃል፥ ይበተንማል፥ አይገኝምም።
ዓሣ አጥማጆቹ ያዝናሉ፥ በዓባይም ወንዝ መቃጥን የሚጥሉት ሁሉ ያለቅሳሉ፥ በውኆችም ላይ መረብ የሚዘረጉት ይዝላሉ።“
__ ____
Like this: Like Loading...
Posted in Conspiracies , Ethiopia , Faith | Tagged: መስቀል አደባባይ , ሤራ , ትንቢተ ኢሳያስ , አረቦች , አባይ , ኢትዮጵያ , ኢንጂነር ስመኘው በቀለ , የህዳሴ ግድብ , ግብጽ , ግዮን , ግድያ | 3 Comments »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 26, 2018
VIDEO
እሱም እስላማዊው የሳጥናኤል መንፈስ ነው፦
እሁድ፡ ሐምሌ ፲፭ / ፪ሺ፲ – ቂርቆስ ( ግሪክ ) በቶሮንቶ፡ ካናዳ፡ የግሪኮች ሠፈር “ዳንፎርዝ”፡
ሙስሊሙ የዲያብሎስ አርበኛ ኦርቶዶክስ ግሪኮች ወደሚገኙበት ቦታ በማምራት ተኩስ ከፍቶ
ሦስት ሰዎችን ገደለ ብዙዎችን አቆሰለ።
በዚሁ ዕለት በግሪክ አገር ጥንታውያን ገዳማቱን ከብበው በሚገኙ ደኖች ላይ የእሳት ቃጠሎ ተቀሰቀስ። እሳቱ በ፲፭ የተለያዩ ቦታዎች ባንድ ጊዜ ስለተለኮሰ ሆን ተብሎ የተፈጠረ መሆኑ አሁን ታውቋል ። በዚህ ቃጠሎ ፹ የሚሆኑ ግሪካውያን ሕይወታቸውን አጥተዋል፤ ብዙ ንብረቶች ወድመዋል። ግሪክ ይህን የመሰለ ኃይለኛ ቃጠሎ ገጥሟት እንደማታቅ ተገልጿል።
Greece Fires: Terror Police Called In To Mati Area – Why Are They There?
ቂርቆስ ኢየሉጣ በእቶን ሲለቀቁ መልአኩ ገብርኤል አወጣቸው በእሣት እንዳያልቁ !
በሰሜን አህጉራት፡ በተለይ በአውሮፓ ታይቶና ተሰምቶ የማይታወቅ ሙቀት ነዋሪዎቿን እያቀለጣቸው ነው። ጫካዎች ከስዊደን እስክ ግሪክ በመንደድ ላይ ናቸው። ሊቃውንት የሚባሉት ተመራማሪዎች፡ “የሰው ልጅ በዓየር ብከላ የፈጠረው ሉላዊ የአየር ለውጥ ነው” በማለት ልባቸው የደነደነባቸውንሕዝቦቻቸውንና እራሳቸውንም ያታልላሉ። አውሮፓውያኑ በአየር ብከላ ሳቢያ ሳይሆን በመንፈስ ብከላ ምክኒያት የፈጠሩት ችግር መሆኑን ለመረዳት ትእቢተኝነታቸውና ግትርነታቸው አይፈቅድላቸውም።
ተፈጥሮውን ቀስበቀስ በማድረቅ ላይ ያለው ይህ ኃይለኛ ሙቀት ከሰሜን አፍሪቃው ሳሃራ በረሃ እንደሚመጣ በይፋ ተናግረዋል፤ ለምን ከዚያ እንደሚመጣ ግን ሊያውቁት አይችሉም።
ላለፉት ዘመናት፡ በተለይ ከመስከረም ፪ሺ፰ አንስቶ በሚሊየን የሚቆጠሩ የመሀመድ ተከታዮች አውሮፓን እንዲወሩ ስለተፈቀደላቸው በአውሮፓ ሙቀት እየጨመረ፣ ብርዱ እየቀነሰና ደኖች እየተቃጠሉ
በረሃማውን አየራቸውን ይዘው ይጓዛሉ፣ ጠባቂ ረዳታቸው አዛዝኤልም ( ሰይጣን ከመሰይጠኑ በፊት የነበረው ስም ሳጥናኤል ሲሆን በዕብራይስጥ አዛዝኤል ይባላል ) የበረሃውን ነፋስ እያራገበ የክርስቲያኖችን ደኖች እንዲያቃጥሉ ያዛቸዋል።
ታታሪው ሊቅ አባታችን፡ መሪራስ አማን በላይ፡ “መጽሐፍ ብሩክ፤ ዣንሸዋ ቀዳማዊ ” በሚለው ድንቅ መጽሐፋቸው ላይ በኢዩር ሰማይ ክልል ውስጥ ከአሉት አሥራ ሁለት ዓለሞች ስም መካከል፡ “ሰውድ” የሚባለው ዓለም ይገኝበታል።
“ዓለም ሰውድ ጠባቂው መልአክ ኪሩብ አዛዝኤል ( የሉሲፈር መሆኑ መጽሐፈ ሔኖክ ላይ ተወስቷል ) ይባላል፤ ሰውዳውያን ወደዚህ ዓለምና ወደ ሌላው ዓለም ለምንጠቅ እድል ተሰጥቷቸዋል። በሄዱበት ምድር ያለውን እፀዋት ያደርቃሉ፣ እሳተ ገሞራ ይፈጥራሉ፤ ተንቀሳቃሹን ሁሉ በነፋስ ያደርቁታል፤ እግዚአብሔር ለመቅሰፍት ያዘጋጃቸው ናቸው። ምግባቸው የሚቃጠል ዲንና ባሩድ የመሰለ ነው፡ ነገር ግን በሄዱበት ዓለም እንዲኖሩ እግዚአብሔር ስለአልተፈቀደላቸው ተመልሰው ወደ ተፈጠሩበት ዓለም ይሄዳሉ እንጂ። ”
መጽሐፈ ሔኖክ አስረግጦ እንደሚገልጠው አብዛሃኛውን የሰው ልጅ ስልጣኔ ( የጦር መሳሪያ አሰራርን ፤ ኮከብ ቆጠራን ፤ አስማትን ፤ ጌጣጌጥ መስራትን ፤ ያንዱን ጽንስ በሌላው ማህጸን ማሳደርን ፤ ስር መማስና ቅጠል መበጠስን ፤ … ) ለሰው ልጅ ያስተማሩ … ፍጹም ስለሆነ መተላለፋቸው ምክንያት ወደ ጥልቁ የወረዱ … በዚያም ለሺህ ዓመት እስር የተፈረደባቸው … ርኩሳን መላዕክት ናቸው። ሔኖክ“… አዛዝኤል ሰይፍንና ሾተል መስራትን ጋሻ መሰጎድን ጥሩር መልበስን አስተማራቸው … አምባር መስራትን ጌጥ ማጌጥን ዓይን መኳልን … ቅንድብ መሸለልን … የተመረጠ የከበረ ከሚሆን ከደንጋይ የሚበልጥ ደንጊያን … ከብረት የሚበልጥ ብረትን … ከብረት የሚበልጥ ብርን … ከብር የሚበልጥ ወርቅን … ከወርቅ የሚበልጥ ዕንቁን አሳዩዋቸው … እግዚአብሔር ነጭ ጥፍር ቢፈጥር በእንሶስላ ማቅላትን በደንጓ መጠቆርን በሕናም … የአለምን ለውጥ አሳዩዋቸው … ያንዱን ጽንስ ባንዱ ያንዱን ጽንስ ባንዱ ማኅፀን ማሳደርን … ፅኑዕ በደል ብዙ ሰሰንም ተደረገ ሳቱ አመነዘሩም ሥራቸውም ሁሉ ጠፋ … አሚዛራክ ጋኔን የሚስቡን ምትሐት ማሳየትን አስተማረ … ሥር የሚምሱትን ቅጠል የሚበጥሱትን አስተማረ … አርሚሮስ ምታት ማሳየትን አስተማረ … በራቅኤልም ኮከብ የሚያዩትን እንዲህ ያለ ሲወጣ እንዲህ ያለ ይደረጋል ማለትን … አስራድኤልም ጨረቃ በዚህ ስትወጣ ምህረት በዚህ ስትወጣ መዓት ይሆናል እያለ አስተማረ … በሰዎች ጥፋት ሰዎች ጮኹ ቃላቸውም ወደ ሰማይ ደረሰ …’’ እንዳለ [ ሄኖክ 2 ፦ 18-26 ትርጓሜ ]
የሜትሮሎጂው ካርታም በኢትዮጵያችን ቀለማት አሸብርቋል፦
በነገው ዕለት የሚከሰተው ታሪካዊ የጨረቃ ግርዶሽ ጨረቃዋን ደማማ የሆነ ቀለም ይሰጣታል። ከሦስት ዓመታት በፊት ሉሲፈራዊው ባራክ ሁሴይን ኦባማ በዚህ ዕለት ነበር ወደ ኢትዮጵያ የሄደው። የመጀመሪያው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ነበር ኢትዮጵያን ሲጎበኝ። ኦባማ አዲስ አበባ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ ሰማዩን አልብሳ የነበረችው የማርያም መቀነት ማስጠንቀቂያውን ሰጥታው ነበር። ነገ እ . አ . አ ሐምሌ 27 ነው፤ ታዲያ ለ 27 ዓመታት ያህል ለሁለት የተከፈለው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሲኖዶስ በዚሁ ዕለት አንድ እንድትሆን መደረጉ ባጋጣሚ ነውን ? አዲሱ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ምኒስትርም በዚሁ ሰሞን ወደ አሜሪካ ማቅናቱ ያለምክኒያት አይደለም።
ያም ሆነ ይህ፡ እጅግ በጣም ተዓምረኛ የሆነ ዘመን ላይ እንገኛለን !
__ ____
Like this: Like Loading...
Posted in Ethiopia , Faith | Tagged: ሉሲፈር , መሀመዳውያን , ርኩስ መንፈስ , ሽብር , ቶሮንቶ ግሪክ ሠፈር , እሳት , ዝቋላ , የአዛዝኤል ሥራ , የወደቁ መላዕክት , የግሪክ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን , የጫካ ቃጠሎ ጂሃድ , ገዳማት , ፀረ-ክርስቶስ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 21, 2018
VIDEO
ክርስቲያን ኢትዮጵያ ንቂ ! ክርስቲያን ወገን፡ ጦርነት ላይ ነን፡ እንንቃ ! ሽጉጡን መዝሙረ ዳዊትን ከእራስጊያችን እናውጣ !
በግለስብም ሆነ በማሕበረሰባዊ ደረጃ የሙስሊሞች ጉዳይ ለሕዝበ ክርስቲያኑ እንደ ባሮሜትር ሆኖ ነው የሚያገለግለው። ነገሮች ሙስሊሞችን በሙስሊምነታቸው ካስደሰታቸው፣ ( ምንም እንኳን ፍቅር – አልባ ስለሆኑ የደስታን ጣዕም ባያውቁም ) ወይም በነገሮች ላይ ከተሰማሙ፥ ለክርስቲያኖች አንድ ጠንቀኛ ነገር አለ ማለት ነው። ሙስሊሞችን እንደ አዳም ዘሮች መውደድ፡ ሥራቸውን ግን መጥላት ቢኖርብንም፤ ሙስሊሞች እኛን የሚወዱን ከሆነ ግን እራሳችኑ አንድ ትልቅ ችግር አለብን ማለት ነው፤ ብዙ ኃጢአቶችን እንሠራለን ማለት ነው። አዎ ! „ ለምትወደው ሰው መስማት የማይፈልገውን ነገር ንገረው !” የሚለው አነጋገር ትክክል ነው። እኛ ክርስቲያኖች በቅድሚያ እግዚአብሔርን ነው ማስደሰት የሚገባን፤ አህዛብን ለማስደሰት ብለን ፈጣሪ የማይወደውን ነገር ካደረግን ፈሪህ እግዚአብሔር ልንሆን አንችልም። ጨለማማ ገደል ውስጥ የገባውን ሰው በጉልበት ጎትተን እንደምናወጣው ሁሉ ሲዖል ገደል አፋፍ ላይ ወድቀው የሚገኙትንም ሙስሊሞች በለስላሳ ፍቅር ሳይሆን በጠንካራ ፍቅር የማይደበቀውን ሃቅ ማሳወቅ ያለብን፦
“እስልምና ከዲያብሎስ ነው፣ መሀመድ ቀጣፊ ነበይ ነው፣ ክርስቶስን ካልተቀበላችሁ ሲዖል ይጠብቃችኋል ”
የሚለውን ሃቅ ነው። ጌታችን ሲመጣ ይህን ሃቅ ነው በቀጥታ የሚነግራቸው። ብቻውን ሰማይ ቤት ለመግባት የሚሻ ክርስቲያን፡ የክርስቶስ ሊሆን አይችልም።።
ሰሞኑን ቆም ብለን ልንጠይቃቸው ከሚገቡን ጥያቄዎች መካከል፦
የ አሁኑ የኢትዮጵያ ሁኔታ ታሪካዊ ጠላቶቻችን የሆኑትን አረቦች እና ቱርኮች ( ግብጽን ጨምሮ ) እስኪፈነድቁ ድረስ አስደስቷቸዋል። ለምን ? የብድሩን ገንዘብ ማጉረፍ ጀምረዋል፣ ከአዲስ አበባ ወደ አስመራ የሚበረውን የኢትዮጵያ አየር መንገድን ለመሸኘት አረቦች ሳይቀሩ መጥተው ነበር።
ይህ ያሁኑ “መፈንቅለ መንግሥት” መላውን የሙስሊም ማህበረሰብ በጣም አስደስቷል ( ልክ አፄ ኅይለ ሥላሴ ሲገደሉ እንደተደሰቱት – መርካቶ ሲጨፍሩ የሚያሳየውን ፊልም እፈልገዋለሁ )
የኢትዮጵያና የኢትዮጵያውያን ጠላቶች የሆኑት እንደ እነ ጃዋር መሀመድ የመሳሰሉት እባቦች በዚህ ለውጥ በጣም ተደስተዋል። ለምን ?
ሌላ ማስታወስ ያለብን ነገር፤ ለአንድ ኤርትራዊ ( ኢትዮጵያዊ ) ትውልድ መጥፋት ተጠያቂ የሆኑት ኢሳያስ አፈወርቅ ፀረ – ኢትዮጵያ የሆኑትን፡ እንደነ ኦነግ፣ ግንቦት 7( ወታደሮችን ያሠለጠኑት ለዚህ ቀን መሆኑ ነው ?) እና አልሸባብ የመሳሰሉትን የአረብ ቡችሎች ለብዙ ዓመታት ሲደግፉ መቆየታቸውንና አሁን በግብጽና በሌሎች አረቦች ግፊት ወደ አዲስ አበባ መምጣታቸውን ነው።
__ ____
Like this: Like Loading...
Posted in Conspiracies , Ethiopia , Faith , Infos | Tagged: አረቦች , ኢሳያስ አፈወርቅ , ኢትዮጵያ , ኤርትራ , እስላም , ኦሮሞ ሙስሊሞች , ጂሃድ , ጃዋር መሀመድ , ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 19, 2018
ይህን ቪዲዮ ሳሳያቸው።
VIDEO
ከቦሌ ድልድይ እስከ ካዛንቺስ፡ ፀደይ ፪ሺ፲ ዓ . ም
አንዳንዶቹ ወደ ኢትዮጵያ ሄደው የሚያውቁ ናቸው፡ ግን ደርሰው ሲመለሱ የሚያሳዩአቸው ቪድዮችና ፎቶዎች “በጥቁር መነጽር” የሚያዩአቸውን ወይም ለማየት የሚፈልጓቸውን ነገሮች ብቻ ነው ( ኔጋቲቩን፣ መጥፎውን ወዘተ ) ፤ እጽዋቱን፣ አታክልቶችን፣ አበባዎችንና ለምለሙን ነገር በፍጹም ማየትና ማሳየት አይሹም። ለምን ? ምክኒያቱም ኢትዮጵያና አፍሪቃን የሚያዩበት መነጸር በጣም የተለየ ነውና፤ ምክኒያቱም አንጎላቸው በሳሙና ሙለጭ ተደርጎ ታጥቧልና። “የማዝነው ለናንተ ነው” እላቸዋለሁ፤ አይተው እንኳን ማመና መለወጥ ያቅታቸዋልና።
ያ ካናዳዊ የመንገድ ሰባኪ ጓደኛችን እዚሁ ድልድይ ሥር ሆኖ ሲሰብክ ነበር፤ ግን ምን መርጦ እንደቀረጸ፣ ምን ዓይነት ብርሃንና ቀለም እንደተጠቀመ በምስክርነት ማየት እንችላለን።
በዚህ አጋጣሚ፡ እዚህ ድልድይ ስር እነዚህን ውብ አበቦች ለሚንከባከቡት እናቶች አድናቆቴን እገልጻለሁ። እናታዊ ትህትናቸው በጣም ደስ ይላል።
እኛ ዲያስፐራውያን እነዚህን እናቶች፤ በተለይ፤ ቆሻሻ የሚሰብሱብትን እና እንጨትና ጭራሮ ተሸከመው የእንጦጦን ተራራ ለሰዓታት የሚወርዱትንና የሚወጡትን እናቶች ባገኘነው አጋጣሚ ሁላ ልንረዳቸው ይገባናል።
__ ____
Like this: Like Loading...
Posted in Ethiopia , Music | Tagged: ቦሌ ድልድይ , አበባ , አታክልት , አዲስ አበባ , ኢትዮጵያ , እናቶች , እጽዋት , ካዛንቺስ , ውበት , ዜማ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 19, 2018
VIDEO
ይህ ቅዱስ ሚካኤል ዛሬ የመራኝ ክሰተት ነው።
ሁለተኛው ክፍል ላይ “ኦሮሞ ነኝ፤ ኢትዮጵያዊ አይደለሁም” የምትለዋ ከሃዲ የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ ታቃጥላለች። ለንስሐ ያብቃት !
ለነገሩ ከዚያኛውም ባንዲራ የንጋት ልጅ አጥቢያ ኮከብ፤ የሉሲፈር ኮከብ እስካልተነሳ ድረስ፡ የአንድነትና ፍቅር ጉዳይ ህልም ሆኖ ነው የሚቀረው። ዶ / ር አብይ በሚቀጥሉት ቀናት የሚፈተኑት በሦስት ቁልፍ የሆኑ ነገሮች ነው፤ የሚከተሉትን እርምጃዎች ከወሰዱ፡ ምንም እንኳን በሉሲፈራውያኑ ዘንድ ጥቃት ሊደርስባቸው ቢችልም፤ በኢትዮጵያውያንና በእግዚአብሔር አምላክ ዘንድ ግን ትልቅ ቦታ ሊያገኙ ይችላሉ። ይህም፦
1 ኛ . በአንግሎ – አሜሪካውያን ሉሲፈራውያኖች አስገዳጅነት የተገበረውን የብሔር ፖለቲካና ፌደራሊዝም ካፈረሱ
2 ኛ . በአንግሎ – አሜሪካውያን ሉሲፈራውያኖች አስገዳጅነት ክቡሩ ባንዲራችን ላይ ያረፈውን ኮከብ ካስነሱ
3 ኛ . አገራችን ከሉሲፈራውያን አረቦችና ቱርኮች ጋር የምታደርገውን ጥብቅ ግኑኝነት ቀስበቀስ ካላሉት
__ ____
Like this: Like Loading...
Posted in Conspiracies , Ethiopia , Faith | Tagged: ሰንደቅ ዓላማ , ባንዲራ , አዲስ አበባ , ኦሮሚያ ባንዲራ , የኢትዮጵያ , ዶ/ር አብይ አህመድ , ፈረሰኞች , ፕሬዚደንት ኢሳያስ አፈወርቅ | 1 Comment »