Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2018
    M T W T F S S
     123
    45678910
    11121314151617
    18192021222324
    252627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for June 17th, 2018

በ ቤተልሔም ክርስቲያን በጎቻቸውን ሲጠብቁ የነበሩትን መነኩሴ፡ በቢላ ወጋቸው ሙስሊሙ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 17, 2018

በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ትውልድ ቦታ በቤተልሔም የልደት ቤ/ክርስቲያንን ለመጎብኘት የመጡትን ሴት ክርስቲያኖች ከሙስሊሞች ለመከላከል ወደ ገዳማቸው አስገብተው በሩን ሲዘጉባቸው ነበር አባ ፋዲ ሻሉፋ በቢላ የተወጉት። ቢደሙም፡ አወጋጉ በጣም የከፋ ባለመሆኑ አገልግሎታቸውን ወዲያው ለመቀጠል በቅተዋል።

ክርስቶስ በተወለደባት ቤተልሔም ክርስቲያኖች ቀስበቀስ እያለቁ ነው።

[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲፡ ፲፩]

ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም፤ እኔ ሕይወት እንዲሆንላቸው እንዲበዛላቸውም መጣሁ።

መልካም እረኛ እኔ ነኝ። መልካም እረኛ ነፍሱን ስለ በጎቹ ያኖራል።”

ክርስቲያን ወንድሞች እና እህቶች፡ ጦርነት ላይ ነን!

______

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኃይለኛ ምልክት | ለረመዳን አንታረድም ያሉ 500 በጎች እራሳቸውን በገደል ገደሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 17, 2018

አምስት መቶዎች በጎች አንድ በአንድ ከተራራ ጫፍ ላይ እይወደቁ ገደሉ ውስጥ ተከስክሰው አለቁ። ይህ አስገራሚ ክስተት የተከሰተው በፀረክርስቶሷ አገር በቱርክ ነው።

[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፶፫፥፭፡፯]

እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን።

እኛ ሁላችን እንደ በጎች ተቅበዝብዘን ጠፋን፤ ከእኛ እያንዳንዱ ወደ ገዛ መንገዱ አዘነበለ፤ እግዚአብሔርም የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ።

ተጨነቀ ተሣቀየም አፉንም አልከፈተም፤ ለመታረድ እንደሚነዳ ጠቦት፥ በሸላቶቹም ፊት ዝም እንደሚል በግ፥ እንዲሁ አፉን አልከፈተም።”

______

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: