Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2018
    M T W T F S S
     123
    45678910
    11121314151617
    18192021222324
    252627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

የሶማሌ ሙስሊሞች ፲ ሞዛምቢካውያን ክርስቲያን ሕፃናትንና ሴቶችን በቆንጨራ አረዷቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 15, 2018

የታጠቁ ሶማሌ ሙስሊሞች የምስራቅ አፍሪቃን የባሕር ጠረፍ ተከትለው በመጓዝ ወደ ደቡባዊው አፍሪቃ ላይ ሽብር በማስፋፋት ላይ ናቸው።

ከሶማሊያ፣ ኬኒያና ታንዛኒያ ቀጥሎ አሁን በሞዛምቢክ ውስጥ ጥቃት በመሠንዘር ላይ ናቸው።

ሽብር ፈጣሪዎቹ ብዙውን ጊዜ ነጭ ጥንብሮችን ጥቁር ሱሪዎችን ያጠለቁ፣ ረጃጅም ጢም ያላቸው፣ ራሰ በራዎች ናቸው።

ከጥቂት ቀና በፊት 10 ክርስቲያን ሞዛምቢካውያንን፤ ሕፃናትንና ሴቶችን ጨምሮ በቆንጨራ አረደዋቸው፣ ጎጆዎቻቸውን አቃጥለውባቸው ነበር።

ወንጀለኞቹ በተለይ በጭካኔአቸው እስላማዊ ሽብርን የሚያስታውሱ ናቸው። ልክ እንደ ሶማሌ አሸባሪ ቡድን፡ እነዚህንም ሽብር ፈጣሪዎች የአካባቢው ማህበረሰብ አልሸባብብለዋቸዋል።

ለግማሽ ዓመት ያህል በሞዛምቢክ ውስጥ ተከታታይ የሽብር ጥቃቶች በመካሄድ ላይ ናቸው። እንደ አልሻባብ መጀመሪያ ላይ ሁየፖሊስ ጣቢያዎች እና ሌሎች የመንግሥት ተቋማት ላይ ነው ጥቃት የሠነዘሩት። እካሁን ወደ 20 የሚጠጉ ጥቃቶች በሲቪላውያን ዜጎች ላይ ተሠንዝረዋል። በሕፃናት ላይ ሳይቀር።

የሞዛምቢክ መንግስት ለእነዚህ የሽብር ጥቃቶች፡ ቅስቀሳና ጥላቻ የሚያደርጉትን ኢማሞችን ተጠያቂ በማድረግ መስጊዶቻቸውን አፈራርሶባቸዋል።

የሽብር ጉዳት የደረሰበት አካባቢ ከሞዛምቢክ ዋና ከተማ ከ ማፑቶ 1800 ኪሎሜትር ርቆ የሚገኝ ሲሆን፣ ሙስሊሞች በብዛት የሚኖሩበት የኤኮኖሚ መዋቅሩ ደካማ የሆነ ክልል ነው የዜና ወኪል ብሉምበርግ የተባለው የዜና ወኪል እንደጠቀሰው ከሆነ አልሸባብን የመሰለ ሽብርተኛ የእስላማዊ ቡድን ተመስርቷል፤ ስሙን “አህል ሱና ዋጃማ” የሚል መጠሪያ ይዟል። የትንቢት ወግ ተማሪዎችማለት ነው። ሁሉም ነገር አረብኛ ነው፤ አፍሪቃም ገብተው።

እስልምና = የአረብ ኢምፔሪያሊዝም = የዲያብሎስ መሣሪያ

______

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: