ሞስኮ፤ የዓለም ዋንጫ የመክፈቻ ጨዋታ በሳውዲ ውርደት ከተገባደደ በኋላ፡ ጎበዟን ሕፃን ልጅ፡ “እነአይሻለን” አሏት…
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 14, 2018
ሞስኮ፤ የዓለም ዋንጫ የመክፈቻ ጨዋታ በሳውዲ ውርደት ከተገባደደ በኋላ፡ ጎበዟን ሕፃን ልጅ፡ “እነአይሻለን” አሏት…
Posted in Curiosity, Ethiopia, Infotainment | Tagged: ሕፃን ኳስ ተጫዋች, ሩሲያ, ሳውዲ አረቢያ, እግር ኳስ, የዓለም ዋንጫ, Football Player, Little Girl, Russia, Saudi Arabia, World Cup | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 14, 2018
አስገራሚ ነው!
ፍየል + አንበጣ = ባፎሜት
ምድረ ሞሪያ ለሦስተኛው የዓለም ጦርነት መንሥዔ ይሆናል ተብሎ በብዙዎች ዘንድ ግምት የተሰጠው ቁልፍ ቦታ ነው። የጥንት ባለይዞታዎች እንደሆኑ በሚያምኑና የይገባኛል ጥያቄ በሚያቀርቡት አጥባቂ አይሁዶችና በአሁን ጊዜ ቦታውን በይዞታነት ይዘው ባሉት በእስላሞች ዘንድ ፍጥጫ ያለ ሲሆን፡ የአይሁድ አጥባቂዎች በቦታው ላይ ሦስተኛው ቤተ መቅደሳቸው መሠራቱ የግድ ነው የሚል አቋም ስላላቸው በቦታው ላይ የታነጹትን መስጊዶች ለማጥፋት አልመው ሳይሳካላቸው በእስራኤል የጸጥታ አስከባሪዎች ቁጥጥር ስር ሊውሉ ችለዋል።
140,000 / አንድ መቶ ዐርባ ሺህ ካሬ ሜትር ስፋት እንዳለው የሚነገርለት ይህ አወዛጋቢ ቦታ በእስላሞች ይዞታ ሥር ያለ ሲሆን በስተቀኝ በደቡብ በኩል “ኤል አቅሳ” (El Aqsa Mosque) የሚባለው መስጊድ፡ እንዲሁም በጥንቱ የሰሎሞን ቤተ መቅደስ መሠረት ላይ እንደታነጸ የሚነገርለት “የዑመር ከሊፋ መስጊድ” ወይም የድንጋይ ጉልላት (Dom of the Rock) በላዩ ላይ ታንጸው ከኢየሩሳሌም በአንጻር ባለው በደብረ ዘይት ተራራ ላይ ቆሞ የደሮዋን ኢየሩሳሌም ለሚቃኝ ሁሉ ከሁሉም ነገር ጎልተው ይታያሉ።
በ637 ዓ.ም. ገደማ እስላሞች በዑመር መሪነት ኢየሩሳሌምን ወረሩ ለቀጣይ አራት መቶ ዓመታት ያህል ኢየሩሳሌም የእስላሞች ከተማ ሆነች። በዚህ ጊዜ የሰሎሞን ቤተ መቅደስ ታንጾበት የነበረው የሞሪያ ተራራ በእስላሞች ዘንድ ነቢያቸው መሀመድ ከዚህ ቦታ በመነሣት በመላእክት አማካይነት ታዋቂ የሌሊት ጉዞውን አድርጓል ተብሎ ስለሚታመንና ቦታውም በኢየሩሳሌም ከታማ የሚገኝ በመሆኑ ኢየሩሳሌምን ቅዱስዋ ከተማ “ኤል ቅዱስ” (ይህ ቃል ከ ግእዙ ቋንቋ የተወሰደ ነው) ብለው ሰየምዋት። በቅዱስዋ ከተማ በሚገኘው በሞሪያ ተራራ ላይም በ691 ዓ.ም. “የዑመር ከሊፋ” ወይም “የድንጋዩ ጉልላት“ (Dome of the Rock) የተባለውን መስጊድ፡ በ703 ዓ.ም. ደግሞ “ኤል አቅሳ” የተባለውን መስጊድ አነጹ።
እነዚህ ሁለት መስጊዶች በሞሪያ ተራራ ላይ ያላግባብ ከታነጹ ከአንድ ሺህ ዓመት በላይ ሆኗቸዋል። ምንም እንኳን መንግሥት እስራኤል ከተመሠረተ ከ1948 ዓ.ም. በኋላ እስራኤል አሮጌዋን ኢየሩሳሌምን ከአረቦች እጅ በጦርነት አስለቅቃ የያዘች ቢሆንም ታሪካዊውና የሞሪያ ምድር ዛሬም በእስላሞች ይዞታ ሥር እንዳለ ነው።
ሌላ በጣም የሚገርም ክስተት፦
ልክ በመላው የሚገኙ ሙስሊሞች እንደሚያደርጉት፤ በ ኢየሩሳሌምም ያሉ ሙስሊሞች ወደ መካ ዞረው ነው የሚሰግዱት። ይህም ማለት ሲሰግዱ ወደ “ድንጋዩ ጉልላት” እና “ኤል አቅሳ መስጊድ” አፈንድደው(ይቅርታ!)ነው ማለት ነው። ይህ ስዶማዊነት ነው፤ የማይታየው ዲያብሎስ እርኩስ መንፈስ ነው፤ የሰዶማውያንና የእስልምና ፀረ–ክርስቶስ አምላክ ነው።
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: Al Aqsa Mosque, ሰይጣን, ስግደት, አጋንንት, ኢየሩሳሌም, ኤል አቅሳ መስጊድ, የድንጋይ ጉልላት, ጋኔን, Demon, Jerusalem, Satan, Temple Mount | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 14, 2018
የ29 ዓመቱ ቱኒዚያዊው ሙስሊም፡ ከሚስቱና አራት ልጆቹ ጋር በሚኖርበት የኮሎኝ ቤቱ ውስጥ አደገኛውን መርዝ ለማምረት የሚያስችለውን ዝግጅት እንደጨረሰ ነበር በጀርመን መርማሪዎች የተደረሰበት።
ከሁለት ሣምንታት በፊት ሁለት ግብጽውያን ሙስሊም ወንድማማቾች ተመሳሳይ የሬሲን መርዝ ጥቃት በፈረንሳይ ሞክረው ነበር።
Suspected Islamic Extremist Ricin Attack Plot Foiled in Germany
An Islamic terrorism plot to launch a deadly attack with the toxin ricin was reportedly thwarted in Germany, prosecutors revealed Thursday.
Authorities said a 29-year-old Tunisian, identified only as Sief Allah H., was taken into custody Wednesday after an investigation uncovered he had procured the materials needed to create ricin in mid-May and even succeeded in creating the toxin earlier this month.
Investigators found the toxin after a search of his apartment in Cologne, federal prosecutors in Karlsruhe said in a written statement.
He procured 1,000 castor bean seeds online as well as an electronic coffee grinder,” they said. The shell of the castor bean plant seed is highly poisonous and can be used to create ricin.
Prosecutors said they are still investigating exactly how the suspect planned to use the toxin, and said he was working on a “biological weapon” attack in Germany.
Prosecutors have not commented on a report by Bild newspaper that American intelligence tipped of Germany investigators. The newspaper also reported the suspect bought bomb-making material and chemicals used in the production of ricin.
If inhaled, ricin causes difficulty breathing and other symptoms. If ingested, symptoms include vomiting, diarrhea, hallucinations and seizures. Initial symptoms of ricin poisoning are most likely to occur within four to 10 hours of exposure.
Bild wrote that the suspect lived in the Chorweiler neighborhood of Cologne with his wife and four children. He supposedly used instructions for the making of a ricin bomb that had been posted online by the extremist Islamic State group.
Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: መርዝ ጂሃድ, ሽብር, ኮሎኝ, ጀርመን, ጥላቻ, Cologne, Germany, Islamic Terror, Risin, Tunisian | Leave a Comment »