Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2018
    M T W T F S S
     123456
    78910111213
    14151617181920
    21222324252627
    28293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

የረመዳን ጋኔን | የሶማሌ ሙስሊሞች አሜሪካውያን የመናፍሻ ጎብኝዎችን ጀንበር ስትጠልቅ ደበደቡ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 30, 2018

ሴትና ወንድ ሶማ ወጣቶች ባለፈው ሐሙስ ምሽት በአሜሪካዋ ሜይን ግዛት ሁለተኛ ትልቅ ከተማ በሆነችው በለዊስተን ከተማ ነው ይህን ጥቃት የፈጸሙት።

የሶማሊያውያኑ ሰራዊት ጥቃቱን የጀመረው ልክ ጀንበር መጥለቅ ስትጀምር ነበር። በከተማዋ እምብርት ላይ በሚገኘው ታሪካዊ መናፈሻ፡ ኬኔድ ፓርክ፡ (እኔም አስታውሰዋለሁ) ሶማሌ ያልሆኑትን ሁለት የአካባቢው ነዋሪዎችን አቁስልዋል። የጥቃቱ ሰለባ የሆነው አንዱ ግለሰብ ቀላል የሆነ ጉዳት ደርሶበት ወደ ሆስፒታል ተወስዷል።

በፓርኩ የነበሩ ምሥክሮች እንደጠቆሙት ከሆነ ጥቃቱ ከተፈጸመባቸው ሰዎች መካከል አንዱ የሲጋራ መለኮሻ ሶማሌዎችን በመጠየቁ ነበር ጥቃት ሊሰነዘሩበት የበቁት።

ቪድዮውን ያነሳችው አንዲት እናት ነበረች።


ሁለተኛው ግማሽ ላይ ጀግናው ቻይና ድንቅ ግንዛቤ በሶማሊያዎች ላይ ይሰጣል።

ይህን አስተዋይ ቻይና ሰውን ሰሰማው፤ “ይህ ግለሰብ ባጭር ጊዜ ውስጥ የሶማሊያዎችን ባሕርይ በደንብ አጥንቶታል፤ እኛ ከነርሱ ጋር ለዘመናት የኖርነው ሞኞች ግን፡ አለመታደል ሆኖ “ተቻችለን እንኖራለን” በሚል እውር መርሆ አስር ሺ ኪሎ የሚመዝኑትን ከባዳ ጠላቶቻችንን ተሸክመን እንጓዛለን” አልኩ።

መላው ዓለም በሶማሊያዎች ላይ በጽኑ እያማረረ ነው። ታዲያ ያለምክኒያት ነውን ጫቱ የተዘጋጀላቸው?

______

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: