Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2018
    M T W T F S S
     123456
    78910111213
    14151617181920
    21222324252627
    28293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for May 27th, 2018

የLiverpool ግብጻዊ ምን አስተማረን? | አንተ ግን ስትጸልይ፥ ወደ እልፍኝህ ግባ መዝጊያህንም ዘግተህ በስውር ላለው አባትህ ጸልይ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 27, 2018

 

666

[ማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፮፮]

በቅዳሜው የኪየቭ ቻምፒየንስ ሊግ መጨረሻ ጨዋታ ላይ የ Liverpool እግር ኳስ ቡደን መርሆ፡ “ Reds, Bring Home Number Six!„ „ቀዮች፤ ቁጥር ስድስትን (6) ይዛችሁ ኑ!የሚል ነበር።

ግን አልተሳካላቸውም፤ ለአላህ ለሰው ይታይ ዘንድ የጸለየው ግብዙ ግብጻዊ “ሞ ሳላህ” ወይም መሀመድ ሳላህ (ሞ ፋራህ ን እናስታውሳለን?) መሰናክል ሆናቸው።

ሞ ሳላህ በማን እጅ ወደቀ? በማድሪዱ ሰርጂዮ ራሞስ እጅ። ሰርጂዮ ራሞስ ለ600 ዓመታት ያህል አረብ ሙስሊሞችን ታግላ እስልምናን ሙሉ በሙሉ ካጠፋችው ከአንዳሉሲያ ስፔይን ክፍለሃገር የተገኘ ስፖርተኛ ነው።

የማቴዎስ ወንጌል ቁጥሩም፤ 6:6፤ ይጠቁመናል

አንተ ግን ስትጸልይ፥ ወደ እልፍኝህ ግባ መዝጊያህንም ዘግተህ በስውር ላለው አባትህ ጸልይ፤ በስውር የሚያይ አባትህም በግልጥ ይከፍልሃል።

[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፮፥፭፡፯}

ስትጸልዩም እንደ ግብዞች አትሁኑ፤ ለሰው ይታዩ ዘንድ በምኩራብና በመንገድ ማዕዘን ቆመው መጸለይን ይወዳሉና፤ እውነት እላችኋለሁ፥ ዋጋቸውን ተቀብለዋል።

አንተ ግን ስትጸልይ፥ ወደ እልፍኝህ ግባ መዝጊያህንም ዘግተህ በስውር ላለው አባትህ ጸልይ፤ በስውር የሚያይ አባትህም በግልጥ ይከፍልሃል። አሕዛብም በመናገራቸው ብዛት እንዲሰሙ ይመስላቸዋልና ስትጸልዩ እንደ እነርሱ በከንቱ አትድገሙ።

______

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infotainment | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: