Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2018
    M T W T F S S
     123456
    78910111213
    14151617181920
    21222324252627
    28293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for May 24th, 2018

ጦርነት በአውሮፓ | አረብ ሙስሊሙ በውሻ ስለተነከሰ ውሻውና ባለቤቱ በእሥራት ተቀጡ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 24, 2018

ቻይኖች ይህን የያዝነውን አዲስ አመታቸውን፡ “የውሻ አመት” ብለውታል።

የውሻ መንጃ ፈቃድ የሚወጣበት ዘመን እየመጣ ይሆን?

በምስራቅ ጀርመኗ ማግደበርግ ከተማ አንድ የሶሪያው ተወላጅ ፓርክ ውስጥ ከሚስቱና ልጆቹ ጋር ሲዘዋወር ነበር በውሻ የተነከሰው። የውሻው ባለቤት ተፈርዶበት ታሥሯል

ቪዲዮውን ያነሱት የሶሪያው ቤተሰቦች ናቸው። አንዳንድ ሰዎች እንደጠቆሙት ከሆነ ሙስሊሞች ውሾችን ስለሚጠሉ ሶሪያውም እንዲሁ የውሻውን ባለቤት ሆን ብሎ ሳይተናኮለው አልቀረም።

ለማነፃፀር፦

እዚህ ቪዲዮ ላይ እንደተገለጸው፤ “ኢትዮጵያዊት” የተባለችውን ልጃገረድ የነከሳት ውሻ ከባለቤቶቹ ተነጠቀ እንጂ ባለቤቶቹ ክስ አልተመሠረተባቸውም፤ አልታሠሩምም። ክስተቱ ተመሳሳይ ነው፤ የህግ አስከባሪዎቹ ውሳኔ ግን የተለያየ ነው፤ የሚገርም ነው።

እዚህ ላይ ምን የሚታየን ነገር አለ?

ለማንኛውም፤ ሁለቱም ተነካሾች፤ “አቤት ሲሳይ!ብለዋል።

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Life | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: